AMHARIC.VOANEWS.COM
የብሪታንያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር የፑቲንን ዛቻ አጣጣሉ
የብሪታንያው የውጭ ጉዳይ ሚንስትር ዴቪድ ላሚ ዛሬ እሁድ በሰጡት አስትያየት ዩክሬን ከሩሲያ ምድር ዘልቆ ጉዳት የማድረስ አቅም ያለው የረዥም ርቀት መሳሪያ እንድትጠቀም መፍቀድ ኔቶን ከሞስኮ ጋር ከለየለት ጦርነት ውስጥ ያስገባታል በሚል የሩስያው ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን ለሰነዘሩት ማስጠንቀቂያ “በመደንፋት” ወንጅለዋቸዋል። የዩናይትድ ስቴት ፕሬዝዳንት ጆ ባይደን እና የብሪታኒያ ጠቅላይ ሚኒስትር ኬይር ስታርመር በዋይት ሀውስ ተገናኝተው ኪየቭ ከምዕራቡ ዓለም...
0 Comments 0 Shares