AMHARIC.VOANEWS.COM
ኢትዮጵያ ከሶማሊላንድ ጋር በገባችው ውል ከቀጠለች ኢትዮጵያ ውስጥ የሚዋጉ አማጽያን መደገፍ እንደምትጀምር ሶማሊያ አስጠነቀቅች
የኢትዮጵያ መንግስት ከሶማሌላንድ ጋር የተፈራረመውን ስምምነት ተግባራዊ ለማድረግ በያዘው ጥረት የሚገፋ ከሆነ፣ አገራቸው ኢትዮጵያ ውስጥ በመዋጋት ላይ ያሉ አማፂያንን መደገፍ ትጀምራለች ሲሉ የሶማሊያው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ተናገሩ። የሶማሊያው የውጭ ጉዳይ ሚንስትር አህመድ ሞዓሊም ፊቂ፤ ይኸንን ያሉት ዩኒቨርሳል ከተሰኘ የሀገር ውስጥ ቴሌቪዥን ጣቢያ ጋር በነበራቸው ቆይታ ወቅት ነው። “ኢትዮጵያ ውስጥ ያሉ የታጠቁ አማጽያንን አልያም የኢትዮጵያን መንግስት የሚታገሉ...
0 Comments 0 Shares