AMHARIC.VOANEWS.COM
ሺ ጂንፒንግ ለአፍሪካ የ50.7 ቢሊዮን ዶላር መደቡ
የቻይናው ፕሬዝዳንት ሺ ጂንፒንግ በሚቀጥሉት ሦስት ዓመታት ሀገራቸው ለአፍሪካ 50.7 ቢሊዮን ዶላር እንደምትሰጥ ቃል ገብተዋል። ከዚህም ውስጥ፣ 11 ቢሊዮን ዶላር በብድር መልክ የሚሰጥ ሲሆን 10 ቢሊዮን ዶላር በአፍሪካ የቻይናን ኢንቨስትመንት ለማበረታታት እንደሚውል ተገልጿል። ሙሉ ዘገባውን ከተያያዘው የድምጽ ማጫወቻ ያድምጡ፡፡
0 Comments 0 Shares