Search Results
ሁሉንም ዕይ
አባል ይሁኑ
Sign In
አዲስ ምዝገባ
ፍለጋ
News Feed
Mine
My Blogs
My Products
My Funding
My Offers
EXPLORE
Pages
Groups
Events
Blogs
Market
Funding
Offers
Movies
VOA - Amharic
shared a link
2024-09-06 08:34:01
-
AMHARIC.VOANEWS.COM
ሺ ጂንፒንግ ለአፍሪካ የ50.7 ቢሊዮን ዶላር መደቡ
የቻይናው ፕሬዝዳንት ሺ ጂንፒንግ በሚቀጥሉት ሦስት ዓመታት ሀገራቸው ለአፍሪካ 50.7 ቢሊዮን ዶላር እንደምትሰጥ ቃል ገብተዋል። ከዚህም ውስጥ፣ 11 ቢሊዮን ዶላር በብድር መልክ የሚሰጥ ሲሆን 10 ቢሊዮን ዶላር በአፍሪካ የቻይናን ኢንቨስትመንት ለማበረታታት እንደሚውል ተገልጿል። ሙሉ ዘገባውን ከተያያዘው የድምጽ ማጫወቻ ያድምጡ፡፡
0 Comments
0 Shares