AMHARIC.VOANEWS.COM
የዴሞክራቶች ጉባኤ ካማላ ሃሪስ የፓርቲያቸው እጩ ሆነው መመረጣቸውን በሚቀበሉበት ሥነ ስርአት ዛሬ ይጠናቀቃል
አራተኛ ቀኑን ያስቆጠረው የዴሞክራቶች ጉባኤ የዩናይድ ስቴትሷ ምክትል ፕሬዝደንት ካማላ ሃሪስ ታሪካዊ በሆነ ሂደት በፕሬዝዳንታዊው የምርጫ ፉክክር የፓርቲያቸው እጩ ሆነው የተሰየሙበትን ውሳኔ በሚቀበሉበት ሥነ ስርአት ዛሬ ምሽት ይጠናቀቃል። በሥነ ስርአቱም ሃሪስ ለሃገራቸው ያላቸውን ራዕይ ይፋ በማድረግ፤ ከሪፐብሊካኑ ዕጩ ዶናልድ ትራምፕ የተሻሉ አማራጭ የሚሆኑበትን ምክኒያት ያሳያሉ። በዚህም የፕሬዝዳንት ጆ ባይደን የዳግም ምርጫ ዘመቻ አክትሞ በምትካቸው ሃሪስ...
0 Comments 0 Shares