AMHARIC.VOANEWS.COM
ጄክ ሰለቨን ከቻይናው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ይነጋገራሉ
የዩናይት ስቴትስ ብሄራዊ የደህንነት አማካሪ ጄክ ሰለቨን ከቻይናው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዋን ዪ ጋር ለመነጋገር በሚቀጥለው ሳምንት ወደ ቻይና እንደሚጓዙ ስለ ጉዳዩ ቅርበት ያላቸው ሰዎች ተናገሩ፡፡ ንግግሩ በዚህ ዓመት መጨረሻ በፕሬዝዳንት ባይደን እና በቻይናው አቻቸው ፕሬዚዳንት ሺ ጂንፒንግ መካከል ሊደረግ የሚችለውንም ስብሰባ ያካትታል ተብሎ ይጠበቃል፡፡ የታቀዱት ስብሰባዎች የአሜሪካ-ቻይና ግንኙነቶችን ለማረጋጋት በተከታታይ ከታቀዱት የከፍተኛ ደረጃ...
0 Comments 0 Shares