AMHARIC.VOANEWS.COM
ቲም ዋልዝ እጩነታቸውን በይፋ ተቀበሉ
የሜንሶታው አገረ ገዥ ቲም ዋልዝ የዲሞክራቲክ ፓርቲውን በመወከል ለምክትል ፕሬዝደንትነት እንዲወዳደሩ መታጨታቸውን እንደተቀበሉ ረቡዕ ምሽት ቺካጎ ላይ በቀጠለው የፓርቲው ብሔራዊ ጉባኤ ላይ አስታውቀዋል። “ለአሜሪካ ምክትል ፕሬዝደንትነት እንደወዳደር በእጩነት መምረጣችሁን ስቀበል በሕይወቴ ትልቅ ክብር ይሰማኛል” ብለዋል ቲም ዋልዝ። “በእኔ ላይ እምነት በመጣላችሁ አመሰግናለሁ” ብለዋል ቲም ዋልዝ። በእጩነት ያቀርቧቸውንና ፕሬዝደንታዊ እጩ የሆኑትን ካመላ...
0 Comments 0 Shares