ዜለነስኪ ዩክሬን በኩርስክ ግዛት ግቧን አሳክታለች አሉ
የዩክሬን ፕሬዝዳንት ቮሎዲሚር ዜለንስኪ ዩክሬን ወደ ሩሲያ ኩርስክ ክልል ዘልቃ በመግባት ለሁለት ሳምንታት በሚጠጋ ጊዜ ባካሄደችው ጥቃት ግቧን እያሳካች መሆኑን አስታውቀዋል፡፡
ተጨማሪ የሩሲያ ጥቃቶች እና ወታደራዊ እንቅስቃሴዎችን ለመከላከል ነጻ የመከላከያ ቀጠና እየፈጠረች መሆኑም ዜለነስኪ ተናግረዋል፡፡
ኪቭ ወታደሮችዋን የሩሲያን ድንበር ተሻግረው እንዲገቡ ያደረገችው እኤአ ነሀሴ 6 በሰነዘረችው ድንገተኛ ጥቃት ነው፡፡
ሞስኮ እኤአ የካቲት 2022 ዩክሬንን...