የሱዳን ወታደራዊ መንግስት ልዑካኖቹን ወደ ካይሮ እንደሚልክ አስታወቀ
የሱዳን ወታደራዊ መንግስት በካይሮ ከግብጽ እና አሜሪካ ሃላፊዎች ጋር እንዲወያዩ ልዑካኖቹን ነገ ሰኞ እንደሚልክ አስታውቋል፡፡
የ16 ወራት ጦርነትን ለማስቆም ያለመው የሰላም ድርድር የመሳተፍ ጥያቄን በተመለከተ ከዚህ ቀደም በጅዳ የተደረሰው ስምምነት ተግባራዊ እስካልተደረገ ድረስ በስዊዘርላንድ በሚደረገው የሰላም ድርድር ላይ እንደማይሳተፍ አስታውቋል፡፡
በአሜሪካ በተመራውና በሱዳን ያለውን ግጭት ለማስቆም ታልሞ በሲውዘርላንድ ጄኔቭ በተዘጋጀው ድርድር በጄኔራል...