AMHARIC.VOANEWS.COM
በጋዛው ትምህርት ቤት የእስራኤል ጥቃት ከ90 በላይ ሰዎች ተገደሉ
እስራኤል ጋዛ ውስጥ ተፈናቃይ ፍልስጤማውያ በሚገኙበት ትምህር ቤት ላይ ባካሄደችው ጥቃት 90 ሰዎች መገደላቸውን የጋዛ ሲቪሎች ተሟጋች ዛሬ ቅዳሜ አስታወቀ፡፡ የዛሬው ጥቃት የተፈፀመው በጋዛ ዳራጅ እየተባለ በሚታወቀው አካባቢ ሲሆን የእስራኤል ጦር እምርጃው በአል-ታቢን ትምህርት ቤት ውስጥ የሚገኘውን የሃማስ ማዘዣ ማእከል ኢላማ ያደረገ ነው ብሏል። የጋዛ መንግስት የሚዲያ ፅህፈት ቤት ትምህርት ቤቱ ውስጥ ወደ 250 የሚጠጉ ሰዎችን መጠለላቸውን ገልጾ፣ ግማሾቹ...
0 Comments 0 Shares