በጋዛው ትምህርት ቤት የእስራኤል ጥቃት ከ90 በላይ ሰዎች ተገደሉ
እስራኤል ጋዛ ውስጥ ተፈናቃይ ፍልስጤማውያ በሚገኙበት ትምህር ቤት ላይ ባካሄደችው ጥቃት 90 ሰዎች መገደላቸውን የጋዛ ሲቪሎች ተሟጋች ዛሬ ቅዳሜ አስታወቀ፡፡
የዛሬው ጥቃት የተፈፀመው በጋዛ ዳራጅ እየተባለ በሚታወቀው አካባቢ ሲሆን የእስራኤል ጦር እምርጃው በአል-ታቢን ትምህርት ቤት ውስጥ የሚገኘውን የሃማስ ማዘዣ ማእከል ኢላማ ያደረገ ነው ብሏል።
የጋዛ መንግስት የሚዲያ ፅህፈት ቤት ትምህርት ቤቱ ውስጥ ወደ 250 የሚጠጉ ሰዎችን መጠለላቸውን ገልጾ፣ ግማሾቹ...