AMHARIC.VOANEWS.COM
ምርጫ ቦርድ በተጭበረበረ ሰነድ ለህወሓት እውቅና ሰጥቷል ሲሉ አቶ ጌታቸው አቤቱታ አቀረቡ
የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዝደንት እና የህወሓት ምክትል ሊቀመንበር አቶ ጌታቸው ረዳ፣ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ፣ ለህዝባዊ ወያኔ ሓርነት ትግራይ(ህ.ወ.ሓ.ት)፣ ትላንት “በልዩ ኹኔታ” የሰጠው የሕጋዊ ሰውነት ማረጋገጫ፣ በተጭበረበረ ሰነድ ላይ ተመስርቶ መኾኑን ገልጸው ለምርጫ ቦርድ አቤቱታ አቀረቡ። ህወሓት በበኩሉ ማምሻውን ባወጣው መግለጫ፣ ምርጫ ቦርድ የሰጠው ውሳኔ ፓርቲው ካቀረበው ጥያቄ ጋራ የማይገናኝ እና ድርጅቱ ሕጋዊ ሰውነቱ...
0 Comments 0 Shares