የፊፋና የአፍሪካ ስፖርት መሪው ኢሳ ሃያቱ አረፉ
በአፍሪካ እግር ኳስ ታሪክ ትቅል ስፍራ የነበራቸው ቀድሞው የፊፋ ጊዜያዊ ፕሬዝዳንት እና የረጅም ጊዜ የአፍሪካ እግር ኳስ መሪ ኢሳ ሀያቱ በ77 ዓመታቸው ፓሪስ ውስጥ ትላንት ሀሙስ ከዚህ አለም በሞት ተለዩ።
የወቅቱ የፊፋ ፕሬዝዳንት ጂያኒ ኢንፋንቲኖ በኢንስታግራም ገፃቸው ላይ “የቀድሞው የካፍ ፕሬዝዳንት፣ የፊፋ ጊዚያዊ ፕሬዝዳንት እና የፊፋ ምክትል ፕሬዝዳንት እንዲሁም የፊፋ ምክር ቤት አባል ኢሳ ሀያቱ በማለፋቸው አዝኛለሁ" ብለዋል፡፡
የ2024 ኦሎምፒክ...