AMHARIC.VOANEWS.COM
በሶማሊያ የሚገኘው የኢትዮጵያ ጦር አንድ ወታደራዊ ሠፈርን አስረከበ
በአፍሪካ ኅብረት ልዑክ ውስጥ በመሆን በሶማሊያ የተሰማራው የኢትዮጵያ ጦር ከያዛቸው ወታደራዊ ሠፈሮች ውስጥ ማሃስ በተሰኘችው ከተማ ያለውን ሠፈር ዛሬ ለሶማሊያ ኃይሎች አስረክቧል። ሂራን በተባለ ክልል፣ ከበለደወይን ከተማ 120 ኪ.ሜ. ርቀት ላይ የሚገኘውና ዛሬ ለሶማሊያ ኃይሎች ተላልፎ የተሰጠው የጦር ሰፈር፣ የአፍሪካ ኅብረት ልዑክ ጦሩን ደረጃ በደረጃ ለመቀነስ ባካሄደው ሶስተኛ ዙር የተፈጸመና፣ ለሶማሊያ ኃይሎች ተላልፎ የተሰጠ ስድስተኛው ወታደራዊ ሠፈር...
0 Comments 0 Shares