የሰሜን ኮሪያው መሪ የሰውነታቸው ክብደት አስግቷል
የሰሜን ኮሪያው መሪ ኪም ጆንግ ኡን የሰውነታቸው ክብደት እንደገና በመጨመሩ ከውፍረት ጋር ለተያያዙ የደም ግፊት እና የስኳር በሽታ ለመሳሰሉ የጤና ችግሮች መዳረጋቸው ተዘገበ።
የደቡብ ኮሪያ ብሄራዊ መረጃ አገልግሎት የሰሜን ኮሪያ ባለስልጣናት የኪምን የጤና ጉድለቶች ለማከም በውጭ አገር አዳዲስ መድሃኒቶችን እያፈላለጉ እንደሆነ አስታውቋል።
የ40 አመቱ ኪም አለመጠን በመጠጣት እና በማጨስ ይታወቃሉ፡፡ የልብ ችግር ታሪክ ካለው ቤተሰብ የመጡ ሲሆን አባትና እና...