(ኢዜአ)- በአገሪቱ አንዳንድ አካባቢዎች የሚነሱ የአስተዳደር ወሰን ግጭቶችን ለመፍታት የሚያስችል ሁሉን አሳታፊ ኮሚሽን ሊቋቋም መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ተናገሩ። የሚቋቋመው ኮሚሽን ከየአካባቢው የሚነሱ ጥያቄዎችን በመቀበል ስር-ነቀል መፍትሔ ይሰጣል ብለዋል ጠቅላይ ሚኒስትሩ፡፡ በአንዳንድ አከባቢዎች በተለይም በደቡብ ብሔር ብሔረሰቦችና ህዝቦች ክልል ሀዋሳ፣ ወላይታ፣ ወልቂጤና ሌሎች አካባቢዎች የተቀሰቀሰው ግጭት  ክልሉን የማይገልጽና ሰላምን በማይፈልጉ ኃይሎች የተቀነባበረ ሴራ […]
(ኢዜአ)- በአገሪቱ አንዳንድ አካባቢዎች የሚነሱ የአስተዳደር ወሰን ግጭቶችን ለመፍታት የሚያስችል ሁሉን አሳታፊ ኮሚሽን ሊቋቋም መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ተናገሩ። የሚቋቋመው ኮሚሽን ከየአካባቢው የሚነሱ ጥያቄዎችን በመቀበል ስር-ነቀል መፍትሔ ይሰጣል ብለዋል ጠቅላይ ሚኒስትሩ፡፡ በአንዳንድ አከባቢዎች በተለይም በደቡብ ብሔር ብሔረሰቦችና ህዝቦች ክልል ሀዋሳ፣ ወላይታ፣ ወልቂጤና ሌሎች አካባቢዎች የተቀሰቀሰው ግጭት  ክልሉን የማይገልጽና ሰላምን በማይፈልጉ ኃይሎች የተቀነባበረ ሴራ […]
WWW.ETHIOPIAFIRST.COM
ግጭቶችን ለመፍታት የሚያስችል ኮሚሽን ሊቋቋም ነው
(ኢዜአ)- በአገሪቱ አንዳንድ አካባቢዎች የሚነሱ የአስተዳደር ወሰን ግጭቶችን ለመፍታት የሚያስችል ሁሉን አሳታፊ ኮሚሽን ሊቋቋም መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ተናገሩ።የሚቋቋመው ኮሚሽን ከየአካባቢው የሚነሱ ጥያቄዎችን በመቀበል ስር-ነቀል መፍትሔ ይሰጣል ብለዋል ጠቅላይ ሚኒስትሩ፡፡በአንዳንድ አከባቢዎች በተለይም በደቡብ ብሔር ብሔረሰቦችና ህዝቦች ክልል ሀዋሳ፣ ወላይታ፣ ወልቂጤና
0 Comments 0 Shares