(ኢዜአ)- በአገሪቱ አንዳንድ አካባቢዎች የሚነሱ የአስተዳደር ወሰን ግጭቶችን ለመፍታት የሚያስችል ሁሉን አሳታፊ ኮሚሽን ሊቋቋም መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ተናገሩ። የሚቋቋመው ኮሚሽን ከየአካባቢው የሚነሱ ጥያቄዎችን በመቀበል ስር-ነቀል መፍትሔ ይሰጣል ብለዋል ጠቅላይ ሚኒስትሩ፡፡ በአንዳንድ አከባቢዎች በተለይም በደቡብ ብሔር ብሔረሰቦችና ህዝቦች ክልል ሀዋሳ፣ ወላይታ፣ ወልቂጤና ሌሎች አካባቢዎች የተቀሰቀሰው ግጭት ክልሉን የማይገልጽና ሰላምን በማይፈልጉ ኃይሎች የተቀነባበረ ሴራ […]
(ኢዜአ)- በአገሪቱ አንዳንድ አካባቢዎች የሚነሱ የአስተዳደር ወሰን ግጭቶችን ለመፍታት የሚያስችል ሁሉን አሳታፊ ኮሚሽን ሊቋቋም መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ተናገሩ። የሚቋቋመው ኮሚሽን ከየአካባቢው የሚነሱ ጥያቄዎችን በመቀበል ስር-ነቀል መፍትሔ ይሰጣል ብለዋል ጠቅላይ ሚኒስትሩ፡፡ በአንዳንድ አከባቢዎች በተለይም በደቡብ ብሔር ብሔረሰቦችና ህዝቦች ክልል ሀዋሳ፣ ወላይታ፣ ወልቂጤና ሌሎች አካባቢዎች የተቀሰቀሰው ግጭት ክልሉን የማይገልጽና ሰላምን በማይፈልጉ ኃይሎች የተቀነባበረ ሴራ […]
0 Comments
0 Shares