እስራኤል በሌባኖስ ላይ የምታደርሰው ጥቃት ጦርነቱ በቀጠናው እንዳይስፋፋ ስጋት ፈጥሯል
እስራኤል በኢራን በሚደገፈውና በሌባኖስ በሚገኘው ሄዝቦላ ላይ በማድረስ ላይ ያለችው ጥቃት ጦርነቱን በቀጠናው ሊያስፋፋና ኢራንንም ወደ ግጭቱ ሊከት እንደሚችል አሜሪካና የአውሮፓ ኅብረት ስጋታቸውን በመግለጽ ላይ ናቸው።
የአውሮፓ ኅብረት የውጪ ፖሊሲ ሃላፊ ጆሴፍ ቦረል ለክሰምበርግ ላይ ዛሬ ሰኞ ለጋዜጠኞ እንደተናገሩት፣ በጋዛ የሚካሄደው ጦነት ወደ ቀጠናው የመስፋፋት አደጋው በየቀኑ እየጨመረ መምጣቱን ገልጸዋል።
“ጦርነቱ የሚስፋፋበት ዋዜማ ላይ እንገኛለን ብዬ...