AMHARIC.VOANEWS.COM
የእስራኤል መከላከያ ሚኒስትር በዋሽንግተን ስለ ጋዛና ሊባኖስ ይመክራሉ
የእስራኤል መከላከያ ሚኒስትር ዮአቭ ጋላንት በጋዛ ጦርነት እና ግጭቱ እንዳይስፋፋ ስጋት ባሳደረው በሊባኖስ ድንበር በኩል ባለው የተኩስ ልውውጥ ጉዳይ ለመወያየት ዛሬ እሁድ ወደ ዋሽንግተን መጥተዋል። የጋዛ ጦርነት ከጀመረበት ከስምንት ወራት በፊት አንስቶ በጋዛ የተኩስ አቁም ስምምነት ለማድረግ በኢራን የሚደገፈው ሂዝቦላ ከእስራኤል ጋር ተኩስ እየተለዋወጠ ነው። ጋላንት እስራኤል በጋዛ፣ ሊባኖስ እና ሌሎች አካባቢዎች ርምጃ ለመውሰድ መዘጋጀቷን በሰጡት መግለጫ...
0 Comments 0 Shares