AMHARIC.VOANEWS.COM
ሩቶ ከወጣቶቹ ተቃዋሚዎች ጋር ለመነጋገር ዝግጁ ነኝ አሉ
የኬንያው ፕሬዝዳንት ዊሊያም ሩቶ በዚህ ሳምንት የታክስ ጭማሪን በመቃወም በሀገር አቀፍ ደረጃ ሰላማዊ ሰልፍ ካደረጉ በሺዎች ከሚቆጠሩ ወጣት ተቃዋሚዎች ጋር "ለመነጋገር" ዝግጁ መሆናቸውን የፕሬዚዳንቱ ቃል አቀባይ ዛሬ እሁድ ተናግረዋል። ሰልፉን በማህበራዊ ሚዲያ በቀጥታ ስርጭት እያስተላለፉ ባካሄዱ ወጣት ኬኒያውያን የሚመራው ተቃውሞ በሩቶ የኢኮኖሚ ፖሊሲ ላይ ቅሬታ እየፈጠረ መምጣቱ መንግስትን አስጨንቋል፡፡ ፕሬዚዳንት ሩቶ "ወጣቶቻችን በአገራቸው ጉዳይ ላይ...
0 Comments 0 Shares