በመቶዎች የሚቆጠሩ የሃጅ ተጓዦች በከፍተኛ ሙቀት ሕይወታቸው አለፈ
የእስልምና እምነት ተከታዮች ወደ ሳዑዲ አረብያ ቅዱስ ከተማ መካ በመጓዝ በሚያደርጉት ዓመታዊው የሃጅ ሐይማኖታዊ ስርዓት ላይ በተከሰተው ከፍተኛ ሙቀት ምክንያት በመቶዎች የሚቆጠሩ ምዕመናን ህይወታቸው ማለፉን ተከትሎ፣ አንድ ሳምንት ለሚጠጋ ጊዜ የተካሄደው የሃጅ ስነ-ሥርዓት ዛሬ ረቡዕ እንደሚጠናቀቅ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር መስሪያ ቤቱ አስታውቋል።
ለሃጅ ከተጓዙት ሰዎች ውስጥ በትንሹ 550 ሰዎች ከሙቀት ጋር በተያያዘ ህመም ምክንያት መሞታቸውን እና አብዛኞቹ...