(EBC)- በትግራይ ክልል የኢሮብ ወረዳ ነዋሪዎች መንግስት ለተግባራዊነቱ ይሁንታ የሰጠው የአልጀርሱን ስምምንት በመቃወም ሰላማዊ ሰልፍ አደረጉ፡፡ ስምምነቱ የኢሮብን ህዝብ ለሁለት የሚከፍል በመሆኑ በፅኑ እንደሚቃወሙት መግለፃቸውን የወረዳው የመንግስት ኮሙኒኬሽን ፅ/ቤት ኃላፊ ወ/ሮ ሰላም ሀጎስ በተለይ ለኢቢሲ ገልፀዋል፡፡ በመሆኑም መንግስት ጥያቄያችንን አንዳምጦ ለሁለት የመከፈል ስጋት ከግምት ውስጥ እንዲያስገባልን ሲሉ ዛሬ ሰኔ 01፣2010 ድምፃቸውን አሰምተዋል፡፡
(EBC)- በትግራይ ክልል የኢሮብ ወረዳ ነዋሪዎች መንግስት ለተግባራዊነቱ ይሁንታ የሰጠው የአልጀርሱን ስምምንት በመቃወም ሰላማዊ ሰልፍ አደረጉ፡፡ ስምምነቱ የኢሮብን ህዝብ ለሁለት የሚከፍል በመሆኑ በፅኑ እንደሚቃወሙት መግለፃቸውን የወረዳው የመንግስት ኮሙኒኬሽን ፅ/ቤት ኃላፊ ወ/ሮ ሰላም ሀጎስ በተለይ ለኢቢሲ ገልፀዋል፡፡ በመሆኑም መንግስት ጥያቄያችንን አንዳምጦ ለሁለት የመከፈል ስጋት ከግምት ውስጥ እንዲያስገባልን ሲሉ ዛሬ ሰኔ 01፣2010 ድምፃቸውን አሰምተዋል፡፡
WWW.ETHIOPIAFIRST.COM
በትግራይ ክልል የኢሮብ ወረዳ ነዋሪዎች የአልጀርሱን ስምምንት በመቃወም ሰላማዊ ሰልፍ አደረጉ
(EBC)- በትግራይ ክልል የኢሮብ ወረዳ ነዋሪዎች መንግስት ለተግባራዊነቱ ይሁንታ የሰጠው የአልጀርሱን ስምምንት በመቃወም ሰላማዊ ሰልፍ አደረጉ፡፡ስምምነቱ የኢሮብን ህዝብ ለሁለት የሚከፍል በመሆኑ በፅኑ እንደሚቃወሙት መግለፃቸውን የወረዳው የመንግስት ኮሙኒኬሽን ፅ/ቤት ኃላፊ ወ/ሮ ሰላም ሀጎስ በተለይ ለኢቢሲ ገልፀዋል፡፡በመሆኑም መንግስት ጥያቄያችንን አንዳምጦ ለሁለት የመከፈል ስጋት ከግምት ው
0 Comments 0 Shares