(ኤፍ.ቢ.ሲ)- የኢትዮጵያ ብሔራዊ የምርጫ ለሁለት የፖለቲካ ፓርቲዎች ህጋዊ እውቅና መስጠቱን አስታወቀ። ቦርዱ እውቅናውን የሰጠው በተሻሻለው የፖለቲካ ፓርቲዎች ምዝገባ አዋጅ ቁጥር 573/2000 መሰረት በተሰጠው የፖለቲካ ፓርቲዎችን የመመዝገብ ስልጣን መሆኑንም አስታውቋል። በዚህም መሰረት፦ 1. የኢትዮጵያ ብሔራዊ አንድነት ኮንግረስ /ኮንግረስ/ የተባለ ሀገር ዓቀፍ የፖለቲካ ፓርቲ እና 2. የደቡብ ኢትዮጵያ ዴሞክራሲያዊ ኮንግረስ /የደቡብ ኮንግረስ/ የተባለ ክልላዊ የፖለቲካ ፓርቲ ያቀረቡትን የሕጋዊ […]
(ኤፍ.ቢ.ሲ)- የኢትዮጵያ ብሔራዊ የምርጫ ለሁለት የፖለቲካ ፓርቲዎች ህጋዊ እውቅና መስጠቱን አስታወቀ። ቦርዱ እውቅናውን የሰጠው በተሻሻለው የፖለቲካ ፓርቲዎች ምዝገባ አዋጅ ቁጥር 573/2000 መሰረት በተሰጠው የፖለቲካ ፓርቲዎችን የመመዝገብ ስልጣን መሆኑንም አስታውቋል። በዚህም መሰረት፦ 1. የኢትዮጵያ ብሔራዊ አንድነት ኮንግረስ /ኮንግረስ/ የተባለ ሀገር ዓቀፍ የፖለቲካ ፓርቲ እና 2. የደቡብ ኢትዮጵያ ዴሞክራሲያዊ ኮንግረስ /የደቡብ ኮንግረስ/ የተባለ ክልላዊ የፖለቲካ ፓርቲ ያቀረቡትን የሕጋዊ […]
0 Comments
0 Shares