(ኤፍ.ቢ.ሲ)- የኢትዮጵያ ብሔራዊ የምርጫ ለሁለት የፖለቲካ ፓርቲዎች ህጋዊ እውቅና መስጠቱን አስታወቀ። ቦርዱ እውቅናውን የሰጠው በተሻሻለው የፖለቲካ ፓርቲዎች ምዝገባ አዋጅ ቁጥር 573/2000 መሰረት በተሰጠው የፖለቲካ ፓርቲዎችን የመመዝገብ ስልጣን መሆኑንም አስታውቋል። በዚህም መሰረት፦ 1. የኢትዮጵያ ብሔራዊ አንድነት ኮንግረስ /ኮንግረስ/ የተባለ ሀገር ዓቀፍ የፖለቲካ ፓርቲ እና 2. የደቡብ ኢትዮጵያ ዴሞክራሲያዊ ኮንግረስ /የደቡብ ኮንግረስ/ የተባለ ክልላዊ የፖለቲካ ፓርቲ ያቀረቡትን የሕጋዊ […]
(ኤፍ.ቢ.ሲ)- የኢትዮጵያ ብሔራዊ የምርጫ ለሁለት የፖለቲካ ፓርቲዎች ህጋዊ እውቅና መስጠቱን አስታወቀ። ቦርዱ እውቅናውን የሰጠው በተሻሻለው የፖለቲካ ፓርቲዎች ምዝገባ አዋጅ ቁጥር 573/2000 መሰረት በተሰጠው የፖለቲካ ፓርቲዎችን የመመዝገብ ስልጣን መሆኑንም አስታውቋል። በዚህም መሰረት፦ 1. የኢትዮጵያ ብሔራዊ አንድነት ኮንግረስ /ኮንግረስ/ የተባለ ሀገር ዓቀፍ የፖለቲካ ፓርቲ እና 2. የደቡብ ኢትዮጵያ ዴሞክራሲያዊ ኮንግረስ /የደቡብ ኮንግረስ/ የተባለ ክልላዊ የፖለቲካ ፓርቲ ያቀረቡትን የሕጋዊ […]
WWW.ETHIOPIAFIRST.COM
የኢትዮጵያ ብሔራዊ የምርጫ ቦርድ ለሁለት የፖለቲካ ፓርቲዎች እውቅና ሰጠ
(ኤፍ.ቢ.ሲ)- የኢትዮጵያ ብሔራዊ የምርጫ ለሁለት የፖለቲካ ፓርቲዎች ህጋዊ እውቅና መስጠቱን አስታወቀ።ቦርዱ እውቅናውን የሰጠው በተሻሻለው የፖለቲካ ፓርቲዎች ምዝገባ አዋጅ ቁጥር 573/2000 መሰረት በተሰጠው የፖለቲካ ፓርቲዎችን የመመዝገብ ስልጣን መሆኑንም አስታውቋል።በዚህም መሰረት፦1. የኢትዮጵያ ብሔራዊ አንድነት ኮንግረስ /ኮንግረስ/ የተባለ ሀገር ዓቀፍ የፖለቲካ ፓርቲ እና2. የደቡብ ኢ
0 Comments 0 Shares