Directory
-
Please log in to like, share and comment!
-
አዲስ አበባ ፣ ሃምሌ 24 ፣ 2009 (ኤፍ ቢ ሲ) አርቲስት ተስፋዬ ሳህሉ (አባባ ተስፋዬ) በ94 አመታቸው ከዚህ አለም በሞት ተለዩ።
አርቲስት ተስፋዬ ሳህሉ በቀድሞው የባሌ ክፍለ ሃገር ልዩ ስሙ ከዶ በተባለ ስፍራ ሰኔ 20 ቀን 19 16 ዓ.ም ከአባታቸው ኤጀርሳ በዳኔ እና ከእናታቸው ዮንዢ ወርቅ በለጤ ተወለዱ።
በ14 አመታቸውም ወደ አዲስ አበባ በመምጣት ትምህርታቸውን ተከታትለዋል።
ከዚያም በአዲስ አበባ ባህልና ቲያትር በመቀጠር በተዋናይት፥ የተለያዩ ተውኔቶችን ተጫውተዋል።
በወቅቱም የሴት ተዋናዮች ባለመኖራቸው የሴት ገጸ ባህሪ ተላብሰው ይጫወቱ ነበር።
የበርካታ ሙያዎች ባለቤት የሆኑት አርቲስት ተስፋዬ መድረክ መሪ፣ ተዋናይ፣ ሙዚቀኛ ትርኢት አቅራቢ፣ ድምፃዊ፣ የሙዚቃ መሳሪያ ተጫዋች፣ የውዝዋዜ አሰልጣኝ፣ የቴሌቪዥን ፕሮግራም አዘጋጅ፣ ደራሲና ተረት ነጋሪ ነበሩ።
በገና፣ ክራር፣ መሰንቆ፣ አኮርድዮንና ትራምፔት ከሚጫወቷቸው የሙዚቃ መሳሪያዎች መካከል ይጠቀሳሉ።
በድምጻዊነት ደግሞ “ዓለም እንደምን ነሽ ደህና ሰነበትሽ ወይ” እና “ፀሃይ” የተሰኙ ዘፈኖቻቸውን አድርሰዋል።
ከአዲስ አበባ ባህልና ቲያትር አዳራሽ በኋላም በብሄራዊ ቲያትር አገልግለዋል።
ሀ ሁ በስድስት ወር፣ ኤዲፐስ ንጉስ፣ አሉላ አባ ነጋ፣ ዳዊትና ኦርዮን፣ ኦቴሎ፣ አስቀያሚዋ ልጃገረድ እና ስነ ስቅለት ደግሞ አባባ ተስፋዬ የተወኑባቸው ተውኔቶች ናቸው።
ብጥልህሳ፣ ነው ለካ እና ጠላ ሻጯ የተሰኙ ተውኔቶችን ደግሞ በድርሰት አቅርበዋል።
ከዚህ ባለፈም የተለያዩ የልጆች የተረት መጽሃፍትን ጽፈዋል።
አርቲስት ተስፋዬ በቀድሞው የኢትዮጵያ ቴሌቪዠን ድርጅት ውስጥ፥ የልጆች ጊዜ የሚል ፕሮግራም በመቅረጽ ለልጆች በሚጠቅም መልኩ አባታዊ ምክራቸውን ለልጆች ሲያቀርቡ ቆይተዋል።
በዚህም አባባ ተስፋዬ የሚል መጠሪያን ማግኘት ችለዋል፤ ከድርጅቱ እስከለቀቁበት ጊዜ ድረስም ተወዳጅ ዝግጅታቸውን ከአባታዊ ምክራቸው ጋር አድርሰዋል።
ፕሮግራማቸውን ሲጀምሩ “ደህና ናችሁ ልጆች የዛሬ አበባዎች የነገ ፍሬዎች እንደምን አላችሁ ልጆች” የሚለው አባባላቸው በበርካቶች ዘንድ የሚታወስና የማይረሳ ነው።
አባባ ተስፋዬ በኪነ ጥበብ ዘርፍ ላበረከቱት አስተዋጽኦ በሳምንቱ መጨረሻ ከዩኒቲ ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ የክብር ዶክትሬት አግኝተው ነበር።
አባባ ተስፋዬ ዛሬ ከሰዓት በኋላ በመኖሪያ ቤታቸው በተወለዱ በ94 አመታቸው ከዚህ አለም በሞት ተለይተዋል።አዲስ አበባ ፣ ሃምሌ 24 ፣ 2009 (ኤፍ ቢ ሲ) አርቲስት ተስፋዬ ሳህሉ (አባባ ተስፋዬ) በ94 አመታቸው ከዚህ አለም በሞት ተለዩ። አርቲስት ተስፋዬ ሳህሉ በቀድሞው የባሌ ክፍለ ሃገር ልዩ ስሙ ከዶ በተባለ ስፍራ ሰኔ 20 ቀን 19 16 ዓ.ም ከአባታቸው ኤጀርሳ በዳኔ እና ከእናታቸው ዮንዢ ወርቅ በለጤ ተወለዱ። በ14 አመታቸውም ወደ አዲስ አበባ በመምጣት ትምህርታቸውን ተከታትለዋል። ከዚያም በአዲስ አበባ ባህልና ቲያትር በመቀጠር በተዋናይት፥ የተለያዩ ተውኔቶችን ተጫውተዋል። በወቅቱም የሴት ተዋናዮች ባለመኖራቸው የሴት ገጸ ባህሪ ተላብሰው ይጫወቱ ነበር። የበርካታ ሙያዎች ባለቤት የሆኑት አርቲስት ተስፋዬ መድረክ መሪ፣ ተዋናይ፣ ሙዚቀኛ ትርኢት አቅራቢ፣ ድምፃዊ፣ የሙዚቃ መሳሪያ ተጫዋች፣ የውዝዋዜ አሰልጣኝ፣ የቴሌቪዥን ፕሮግራም አዘጋጅ፣ ደራሲና ተረት ነጋሪ ነበሩ። በገና፣ ክራር፣ መሰንቆ፣ አኮርድዮንና ትራምፔት ከሚጫወቷቸው የሙዚቃ መሳሪያዎች መካከል ይጠቀሳሉ። በድምጻዊነት ደግሞ “ዓለም እንደምን ነሽ ደህና ሰነበትሽ ወይ” እና “ፀሃይ” የተሰኙ ዘፈኖቻቸውን አድርሰዋል። ከአዲስ አበባ ባህልና ቲያትር አዳራሽ በኋላም በብሄራዊ ቲያትር አገልግለዋል። ሀ ሁ በስድስት ወር፣ ኤዲፐስ ንጉስ፣ አሉላ አባ ነጋ፣ ዳዊትና ኦርዮን፣ ኦቴሎ፣ አስቀያሚዋ ልጃገረድ እና ስነ ስቅለት ደግሞ አባባ ተስፋዬ የተወኑባቸው ተውኔቶች ናቸው። ብጥልህሳ፣ ነው ለካ እና ጠላ ሻጯ የተሰኙ ተውኔቶችን ደግሞ በድርሰት አቅርበዋል። ከዚህ ባለፈም የተለያዩ የልጆች የተረት መጽሃፍትን ጽፈዋል። አርቲስት ተስፋዬ በቀድሞው የኢትዮጵያ ቴሌቪዠን ድርጅት ውስጥ፥ የልጆች ጊዜ የሚል ፕሮግራም በመቅረጽ ለልጆች በሚጠቅም መልኩ አባታዊ ምክራቸውን ለልጆች ሲያቀርቡ ቆይተዋል። በዚህም አባባ ተስፋዬ የሚል መጠሪያን ማግኘት ችለዋል፤ ከድርጅቱ እስከለቀቁበት ጊዜ ድረስም ተወዳጅ ዝግጅታቸውን ከአባታዊ ምክራቸው ጋር አድርሰዋል። ፕሮግራማቸውን ሲጀምሩ “ደህና ናችሁ ልጆች የዛሬ አበባዎች የነገ ፍሬዎች እንደምን አላችሁ ልጆች” የሚለው አባባላቸው በበርካቶች ዘንድ የሚታወስና የማይረሳ ነው። አባባ ተስፋዬ በኪነ ጥበብ ዘርፍ ላበረከቱት አስተዋጽኦ በሳምንቱ መጨረሻ ከዩኒቲ ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ የክብር ዶክትሬት አግኝተው ነበር። አባባ ተስፋዬ ዛሬ ከሰዓት በኋላ በመኖሪያ ቤታቸው በተወለዱ በ94 አመታቸው ከዚህ አለም በሞት ተለይተዋል።
WWW.FANABC.COMFBC - አርቲስት ተስፋዬ ሳህሉ (አባባ ተስፋዬ) ከዚህ አለም በሞት ተለዩአዲስ አበባ ፣ ሃምሌ 24 ፣ 2009 (ኤፍ ቢ ሲ) አርቲስት ተስፋዬ ሳህሉ (አባባ ተስፋዬ) በ94 አመታቸው ከዚህ አለም በሞት ተለዩ። አርቲስት ተስፋዬ ሳህሉ በቀድሞው የባሌ ክፍለ ሃገር ልዩ ስሙ ከዶ በተባለ ስፍራ ሰኔ 20 ቀን 19 1...0 Comments 0 Shares -
-
WWW.FANABC.COMFBC - በለንደን የአለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ላይ የሚሳተፉ አትሌቶች ተሸኙአዲስ አበባ፣ ሀምሌ 24፣ 2009 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በለንደን በሚካሄደው 16ኛው የአለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ላይ የሚሳተፈው የልዑካን ቡድን ትናንት ምሽት በአራራት ሆቴል ሽኝት ተደርጎለታል። በስነ ስርዓቱ ላይ የወጣቶችና ስፖርት ሚኒስቴር ሚ...0 Comments 0 Shares -
ሳውዲ አረቢያ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን የተሰጠውን ተጨማሪ የአንድ ወር የእፎይታ ጊዜ እንዲጠቀሙና ወደ ሃገራቸው እንዲመለሱ የኢትዮጵያ መንግሥት ጥሪ አቅርቧል፡፡
ሳውዲ አረቢያ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን የተሰጠውን ተጨማሪ የአንድ ወር የእፎይታ ጊዜ እንዲጠቀሙና ወደ ሃገራቸው እንዲመለሱ የኢትዮጵያ መንግሥት ጥሪ አቅርቧል፡፡
ጊዜው ቢያልፍና የሳውዲ መንግሥት ዜጎችን በግዴታ ወደ መመለስ ተግባር ቢገባ በሚል እየተደረጉ ያሉ ዝግጅቶች መኖራቸውንም አመልክቷል፡፡
የሳውዲ አረቢያ የውጭ ዜጎች ሀገሯን ለቀው እንዲወጡ ያስቀመጠችው የጊዜ ገደብ ለተጨማሪ አንድ ወር ተራዝሟል፡፡ የኢትዮጵያ መንግሥት ዜጎች እድሉን እንዲጠቀሙ፣ ጥሪ ያቀረበውም ይሄንኑ መነሻ በማድረግ ነው፡፡
የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አቶ መለስ ዓለም ያብራራሉ፡፡
https://amharic.voanews.com/z/3167ሳውዲ አረቢያ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን የተሰጠውን ተጨማሪ የአንድ ወር የእፎይታ ጊዜ እንዲጠቀሙና ወደ ሃገራቸው እንዲመለሱ የኢትዮጵያ መንግሥት ጥሪ አቅርቧል፡፡ ሳውዲ አረቢያ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን የተሰጠውን ተጨማሪ የአንድ ወር የእፎይታ ጊዜ እንዲጠቀሙና ወደ ሃገራቸው እንዲመለሱ የኢትዮጵያ መንግሥት ጥሪ አቅርቧል፡፡ ጊዜው ቢያልፍና የሳውዲ መንግሥት ዜጎችን በግዴታ ወደ መመለስ ተግባር ቢገባ በሚል እየተደረጉ ያሉ ዝግጅቶች መኖራቸውንም አመልክቷል፡፡ የሳውዲ አረቢያ የውጭ ዜጎች ሀገሯን ለቀው እንዲወጡ ያስቀመጠችው የጊዜ ገደብ ለተጨማሪ አንድ ወር ተራዝሟል፡፡ የኢትዮጵያ መንግሥት ዜጎች እድሉን እንዲጠቀሙ፣ ጥሪ ያቀረበውም ይሄንኑ መነሻ በማድረግ ነው፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አቶ መለስ ዓለም ያብራራሉ፡፡ https://amharic.voanews.com/z/31670 Comments 0 Shares -
-
"ጋብቻውን ፈቅደናል፤ ይሁን ብለናል" ~ ሽማግሌዎቹ
* ልጅት የቢሾፍቱ ወጣት ናት
የሰብለ አድማሱ ገብሬ ቤተሰቦች ኮሜድያን ደረጄ ሀይሌ ለላካቸው
ሽማግሌዎች፤ (አያልነህ ሙላቱ፣ አረጋኸኝ ወራሽ፣ ሽመልስ በቀለ፣
አለማየሁ ታደሰ እና ታምሩ ብርሃኑ) የጋብቻ "ይሁንታ" ሰጥተዋል።
ሠርጋቸው ለጥቅምት 2010 ቀን ተቆርጧል።
እንኳን ደስ አለህ!!
እስኪ ""መልካም ጋብቻ"" በሏቸው!!!!!
"ጋብቻውን ፈቅደናል፤ ይሁን ብለናል" ~ ሽማግሌዎቹ * ልጅት የቢሾፍቱ ወጣት ናት የሰብለ አድማሱ ገብሬ ቤተሰቦች ኮሜድያን ደረጄ ሀይሌ ለላካቸው ሽማግሌዎች፤ (አያልነህ ሙላቱ፣ አረጋኸኝ ወራሽ፣ ሽመልስ በቀለ፣ አለማየሁ ታደሰ እና ታምሩ ብርሃኑ) የጋብቻ "ይሁንታ" ሰጥተዋል። ሠርጋቸው ለጥቅምት 2010 ቀን ተቆርጧል። እንኳን ደስ አለህ!! እስኪ ""መልካም ጋብቻ"" በሏቸው!!!!!0 Comments 0 Shares -