• አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 19 ፣ 2009 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያዊው አስትሮ ፊዚስት ዶክተር ለገሰ ወትሮ በ67 ዓመታቸው ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ፡፡

    ዶክተር ለገሰ በቀድሞ አጠራር በአሩሲ ክፍለ ሀገር ስሬ ወረዳ በ1942 ዓ.ም ነበር የተወለዱት፡፡

    የመጀመሪያ ዲግሪያቸውን ከቀዳማዊ ኃይለስላሴ ዩንቨርሲቲ ያገኙት ዶክተር ለገሰ፥ ከአዲስ አበባ ዩንቨርሲቲ ሁለተኛ ዲግሪያቸውን በፊዚክስ ትምህርት አግኝተዋል፡፡

    ከሼፊልድ ዩናይት በድጋሚ በፊዚክስ ሁለተኛ ዲግሪያቸውን ያገኙ ሲሆን፥ ሶስተኛ ዲግሪያቸውን ከኮሎምቢያ ስቴት ዩንቨርሲቲ በአስትሮ ፊዚክስ አግኝተዋል፡፡

    በንፋስ ስልክ አጠቃላይ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ለአራት ዓመታት ያስተማሩት ዶክተር ለገሰ፥ ለ40 ዓመታት ያህል በመምህርነትና በተመራማሪነት በአዲስ አበባ ዩንቨርሲቲ አገልግለዋል፡፡

    ዶክተር ለገሰ ወትሮ በአስትሮ ፊዚክስ ምርምር የሚታወቁ እና አዳዲስ ጽንሰ ሃሳቦችን ያበረከቱ ታላቅ ሰው ነበሩ ብሏል አዲስ አበባ ዩንቨርሲቲ በመግለጫው፡፡

    በተወለዱ በ67 ዓመታቸው ያረፉት ዶ/ር ለገሰ የአንድ ወንድና የሁለት ሴት ልጆች አባት ነበሩ፡፡

    የዶ/ር ለገሰ ወትሮ ስርዓተ ቀብር ነገ ሚያዚያ 20 ቀን 2009 ዓ.ም ከቀኑ 9 ሰዓት በጴጥሮስ መካነ መቃብር እንደሚፈፀም አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በመግለጫው አስታውቋል፡፡
    አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 19 ፣ 2009 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያዊው አስትሮ ፊዚስት ዶክተር ለገሰ ወትሮ በ67 ዓመታቸው ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ፡፡ ዶክተር ለገሰ በቀድሞ አጠራር በአሩሲ ክፍለ ሀገር ስሬ ወረዳ በ1942 ዓ.ም ነበር የተወለዱት፡፡ የመጀመሪያ ዲግሪያቸውን ከቀዳማዊ ኃይለስላሴ ዩንቨርሲቲ ያገኙት ዶክተር ለገሰ፥ ከአዲስ አበባ ዩንቨርሲቲ ሁለተኛ ዲግሪያቸውን በፊዚክስ ትምህርት አግኝተዋል፡፡ ከሼፊልድ ዩናይት በድጋሚ በፊዚክስ ሁለተኛ ዲግሪያቸውን ያገኙ ሲሆን፥ ሶስተኛ ዲግሪያቸውን ከኮሎምቢያ ስቴት ዩንቨርሲቲ በአስትሮ ፊዚክስ አግኝተዋል፡፡ በንፋስ ስልክ አጠቃላይ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ለአራት ዓመታት ያስተማሩት ዶክተር ለገሰ፥ ለ40 ዓመታት ያህል በመምህርነትና በተመራማሪነት በአዲስ አበባ ዩንቨርሲቲ አገልግለዋል፡፡ ዶክተር ለገሰ ወትሮ በአስትሮ ፊዚክስ ምርምር የሚታወቁ እና አዳዲስ ጽንሰ ሃሳቦችን ያበረከቱ ታላቅ ሰው ነበሩ ብሏል አዲስ አበባ ዩንቨርሲቲ በመግለጫው፡፡ በተወለዱ በ67 ዓመታቸው ያረፉት ዶ/ር ለገሰ የአንድ ወንድና የሁለት ሴት ልጆች አባት ነበሩ፡፡ የዶ/ር ለገሰ ወትሮ ስርዓተ ቀብር ነገ ሚያዚያ 20 ቀን 2009 ዓ.ም ከቀኑ 9 ሰዓት በጴጥሮስ መካነ መቃብር እንደሚፈፀም አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በመግለጫው አስታውቋል፡፡
    WWW.FANABC.COM
    FBC - ኢትዮጵያዊው አስትሮ ፊዚስት ዶክተር ለገሰ ወትሮ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ
    አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 19 ፣ 2009 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያዊው አስትሮ ፊዚስት ዶክተር ለገሰ ወትሮ በ67 ዓመታቸው ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ፡፡ ዶክተር ለገሰ በቀድሞ አጠራር በአሩሲ ክፍለ ሀገር ስሬ ወረዳ በ1942 ዓ.ም ነበር የተወለ...
    0 Comments 0 Shares
  • አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 20፣ 2009 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በሩዋንዳ ጉብኝት እያደረጉ የሚገኙት ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ በምስራቃዊ ግዛት በሩዋማጋና የሚገኘውን ኢንቴቤ የተቀናጀ ሞዴል መንደር ጎብኝተዋል።

    ጠቅላይ ሚኒስትሩ በጉብኝታቸው ሞዴል መንደሩ በሀገሪቱ በገጠራማ ስፍራ የሚገኙ አነስተኛ ገቢ ያላቸው ቤተሰቦች በአንድ ላይ በማስፈር ከፍተኛ ሚና እየተጫወተ መሆኑን ተናግረዋል።

    እንደ አውሮፓውያኑ በ2008 የተጀመረው የኢንቴቤ የተቀናጀ ሞዴል መንደር ልማት ከ2009 ጀምሮ ነዋሪዎችን ማስተናገድ ጀምሯል፤ በአሁኑ ወቅትም ከ204 በላይ ዝቅተኛ ገቢ ያላቸው ቤተሰቦችን ይዟል።


    መንደሮቹ የተለያዩ ማህበረሰቦች በግብርና እና ሌሎች መስኮች በመስራት በጋራ ተጠቃሚ ይሆናሉ።
    በእነዚህ መንደሮች የሚኖሩ ሰዎች የትምህርት፣ የውሃ እና ፅዳጅ፣ የጤና፣ የኤሌክትሪክ እና ሌሎች አገልግሎቶችን በጋራ ያገኛሉ።
    የሀገሪቱ መንግስት እንደ አውሮፓውያኑ አቆጣጠር በ2020 70 በመቶ የገጠሩን ህዝብ በእነዚህ ሞዴል መንደሮች ለማስፈር አቅዷል፡፡
    አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 20፣ 2009 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በሩዋንዳ ጉብኝት እያደረጉ የሚገኙት ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ በምስራቃዊ ግዛት በሩዋማጋና የሚገኘውን ኢንቴቤ የተቀናጀ ሞዴል መንደር ጎብኝተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በጉብኝታቸው ሞዴል መንደሩ በሀገሪቱ በገጠራማ ስፍራ የሚገኙ አነስተኛ ገቢ ያላቸው ቤተሰቦች በአንድ ላይ በማስፈር ከፍተኛ ሚና እየተጫወተ መሆኑን ተናግረዋል። እንደ አውሮፓውያኑ በ2008 የተጀመረው የኢንቴቤ የተቀናጀ ሞዴል መንደር ልማት ከ2009 ጀምሮ ነዋሪዎችን ማስተናገድ ጀምሯል፤ በአሁኑ ወቅትም ከ204 በላይ ዝቅተኛ ገቢ ያላቸው ቤተሰቦችን ይዟል። መንደሮቹ የተለያዩ ማህበረሰቦች በግብርና እና ሌሎች መስኮች በመስራት በጋራ ተጠቃሚ ይሆናሉ። በእነዚህ መንደሮች የሚኖሩ ሰዎች የትምህርት፣ የውሃ እና ፅዳጅ፣ የጤና፣ የኤሌክትሪክ እና ሌሎች አገልግሎቶችን በጋራ ያገኛሉ። የሀገሪቱ መንግስት እንደ አውሮፓውያኑ አቆጣጠር በ2020 70 በመቶ የገጠሩን ህዝብ በእነዚህ ሞዴል መንደሮች ለማስፈር አቅዷል፡፡
    WWW.FANABC.COM
    FBC - ጠ/ሚ ኃይለማርያም የኢንቴቤ የተቀናጀ ሞዴል መንደርን ጎበኙ
    አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 20፣ 2009 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በሩዋንዳ ጉብኝት እያደረጉ የሚገኙት ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ በምስራቃዊ ግዛት በሩዋማጋና የሚገኘውን ኢንቴቤ የተቀናጀ ሞዴል መንደር ጎብኝተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በጉብኝታቸው...
    0 Comments 0 Shares
  • #Ethiopia ገሊላ የፈጠራ ስራዋን የራሱ አድርጎ ባቀረበው መምህር እርር ድብን ብያለሁ አለች | Ethiopian women disenchants over art plagiarism
    -
    ገሊላ መስፍን በኒው ዮርክ የስዕል ጥበብ (አርት) ተማሪ ስትሆን፣ የቀድሞዋን ቀዳማዊት እመቤት ሚሼል ኦባማን እንደጥንታውያን የግብጽ ነገስታት አስመስላ የሳለችውን የፈጠራ ስራዋን የራሱ አድርጎ በማቅረብ ወደ12000 ዶላር ባሰባሰበው መምህር ላይ ሰሞኑን ከፍተኛ ተቃውሞዋን ስትገልጽ ሰንብታለች...
    Like
    3
    0 Comments 0 Shares
  • #Ethiopia ገሊላ የፈጠራ ስራዋን የራሱ አድርጎ ባቀረበው መምህር እርር ድብን ብያለሁ አለች | Ethiopian women disenchants over art plagiarism
    -
    ገሊላ መስፍን በኒው ዮርክ የስዕል ጥበብ (አርት) ተማሪ ስትሆን፣ የቀድሞዋን ቀዳማዊት እመቤት ሚሼል ኦባማን እንደጥንታውያን የግብጽ ነገስታት አስመስላ የሳለችውን የፈጠራ ስራዋን የራሱ አድርጎ በማቅረብ ወደ12000 ዶላር ባሰባሰበው መምህር ላይ ሰሞኑን ከፍተኛ ተቃውሞዋን ስትገልጽ ሰንብታለች...
    #Ethiopia ገሊላ የፈጠራ ስራዋን የራሱ አድርጎ ባቀረበው መምህር እርር ድብን ብያለሁ አለች | Ethiopian women disenchants over art plagiarism - ገሊላ መስፍን በኒው ዮርክ የስዕል ጥበብ (አርት) ተማሪ ስትሆን፣ የቀድሞዋን ቀዳማዊት እመቤት ሚሼል ኦባማን እንደጥንታውያን የግብጽ ነገስታት አስመስላ የሳለችውን የፈጠራ ስራዋን የራሱ አድርጎ በማቅረብ ወደ12000 ዶላር ባሰባሰበው መምህር ላይ ሰሞኑን ከፍተኛ ተቃውሞዋን ስትገልጽ ሰንብታለች...
    0 Comments 1 Shares
  • Addis Ababa. O.A.U. Summit. 1973. President of Uganda Idi AMIN DADA and Ethiopian Emperor HAILE SELASSIE
    Addis Ababa. O.A.U. Summit. 1973. President of Uganda Idi AMIN DADA and Ethiopian Emperor HAILE SELASSIE
    0 Comments 0 Shares
  • Pizza Hut is set to open three outlets in Ethiopia this year, becoming one of the first international restaurant chains to enter Africa’s second-most populous country.

    The restaurants are scheduled to begin serving in the capital, Addis Ababa, by November, franchisee Aschalew Belay said in an interview Monday. Aschalew’s company, Belayab Foods and Franchise, will run the local outlets of the Yum! Brands Inc. pizzeria and will have invested $5.5 million in the operations by next year, according to his partner, Michael Ghebru. The agreement allows for as many as 10 outlets, he said.

    Ethiopia is an attractive destination because of its cheap labor and electricity, said Michael, who will run the franchise and initially hold a 15 percent stake. There are “no major” food franchises in Addis Ababa, making competition “non-existent,” he said.
    Pizza Hut is set to open three outlets in Ethiopia this year, becoming one of the first international restaurant chains to enter Africa’s second-most populous country. The restaurants are scheduled to begin serving in the capital, Addis Ababa, by November, franchisee Aschalew Belay said in an interview Monday. Aschalew’s company, Belayab Foods and Franchise, will run the local outlets of the Yum! Brands Inc. pizzeria and will have invested $5.5 million in the operations by next year, according to his partner, Michael Ghebru. The agreement allows for as many as 10 outlets, he said. Ethiopia is an attractive destination because of its cheap labor and electricity, said Michael, who will run the franchise and initially hold a 15 percent stake. There are “no major” food franchises in Addis Ababa, making competition “non-existent,” he said.
    0 Comments 0 Shares
  • Like
    1
    0 Comments 0 Shares
  • Like
    1
    0 Comments 0 Shares