• አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 20፣ 2009 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በሩዋንዳ ጉብኝት እያደረጉ የሚገኙት ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ በምስራቃዊ ግዛት በሩዋማጋና የሚገኘውን ኢንቴቤ የተቀናጀ ሞዴል መንደር ጎብኝተዋል።

    ጠቅላይ ሚኒስትሩ በጉብኝታቸው ሞዴል መንደሩ በሀገሪቱ በገጠራማ ስፍራ የሚገኙ አነስተኛ ገቢ ያላቸው ቤተሰቦች በአንድ ላይ በማስፈር ከፍተኛ ሚና እየተጫወተ መሆኑን ተናግረዋል።

    እንደ አውሮፓውያኑ በ2008 የተጀመረው የኢንቴቤ የተቀናጀ ሞዴል መንደር ልማት ከ2009 ጀምሮ ነዋሪዎችን ማስተናገድ ጀምሯል፤ በአሁኑ ወቅትም ከ204 በላይ ዝቅተኛ ገቢ ያላቸው ቤተሰቦችን ይዟል።


    መንደሮቹ የተለያዩ ማህበረሰቦች በግብርና እና ሌሎች መስኮች በመስራት በጋራ ተጠቃሚ ይሆናሉ።
    በእነዚህ መንደሮች የሚኖሩ ሰዎች የትምህርት፣ የውሃ እና ፅዳጅ፣ የጤና፣ የኤሌክትሪክ እና ሌሎች አገልግሎቶችን በጋራ ያገኛሉ።
    የሀገሪቱ መንግስት እንደ አውሮፓውያኑ አቆጣጠር በ2020 70 በመቶ የገጠሩን ህዝብ በእነዚህ ሞዴል መንደሮች ለማስፈር አቅዷል፡፡
    አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 20፣ 2009 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በሩዋንዳ ጉብኝት እያደረጉ የሚገኙት ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ በምስራቃዊ ግዛት በሩዋማጋና የሚገኘውን ኢንቴቤ የተቀናጀ ሞዴል መንደር ጎብኝተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በጉብኝታቸው ሞዴል መንደሩ በሀገሪቱ በገጠራማ ስፍራ የሚገኙ አነስተኛ ገቢ ያላቸው ቤተሰቦች በአንድ ላይ በማስፈር ከፍተኛ ሚና እየተጫወተ መሆኑን ተናግረዋል። እንደ አውሮፓውያኑ በ2008 የተጀመረው የኢንቴቤ የተቀናጀ ሞዴል መንደር ልማት ከ2009 ጀምሮ ነዋሪዎችን ማስተናገድ ጀምሯል፤ በአሁኑ ወቅትም ከ204 በላይ ዝቅተኛ ገቢ ያላቸው ቤተሰቦችን ይዟል። መንደሮቹ የተለያዩ ማህበረሰቦች በግብርና እና ሌሎች መስኮች በመስራት በጋራ ተጠቃሚ ይሆናሉ። በእነዚህ መንደሮች የሚኖሩ ሰዎች የትምህርት፣ የውሃ እና ፅዳጅ፣ የጤና፣ የኤሌክትሪክ እና ሌሎች አገልግሎቶችን በጋራ ያገኛሉ። የሀገሪቱ መንግስት እንደ አውሮፓውያኑ አቆጣጠር በ2020 70 በመቶ የገጠሩን ህዝብ በእነዚህ ሞዴል መንደሮች ለማስፈር አቅዷል፡፡
    WWW.FANABC.COM
    FBC - ጠ/ሚ ኃይለማርያም የኢንቴቤ የተቀናጀ ሞዴል መንደርን ጎበኙ
    አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 20፣ 2009 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በሩዋንዳ ጉብኝት እያደረጉ የሚገኙት ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ በምስራቃዊ ግዛት በሩዋማጋና የሚገኘውን ኢንቴቤ የተቀናጀ ሞዴል መንደር ጎብኝተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በጉብኝታቸው...
    0 Comments 0 Shares
  • #Ethiopia ገሊላ የፈጠራ ስራዋን የራሱ አድርጎ ባቀረበው መምህር እርር ድብን ብያለሁ አለች | Ethiopian women disenchants over art plagiarism
    -
    ገሊላ መስፍን በኒው ዮርክ የስዕል ጥበብ (አርት) ተማሪ ስትሆን፣ የቀድሞዋን ቀዳማዊት እመቤት ሚሼል ኦባማን እንደጥንታውያን የግብጽ ነገስታት አስመስላ የሳለችውን የፈጠራ ስራዋን የራሱ አድርጎ በማቅረብ ወደ12000 ዶላር ባሰባሰበው መምህር ላይ ሰሞኑን ከፍተኛ ተቃውሞዋን ስትገልጽ ሰንብታለች...
    Like
    3
    0 Comments 0 Shares
  • #Ethiopia ገሊላ የፈጠራ ስራዋን የራሱ አድርጎ ባቀረበው መምህር እርር ድብን ብያለሁ አለች | Ethiopian women disenchants over art plagiarism
    -
    ገሊላ መስፍን በኒው ዮርክ የስዕል ጥበብ (አርት) ተማሪ ስትሆን፣ የቀድሞዋን ቀዳማዊት እመቤት ሚሼል ኦባማን እንደጥንታውያን የግብጽ ነገስታት አስመስላ የሳለችውን የፈጠራ ስራዋን የራሱ አድርጎ በማቅረብ ወደ12000 ዶላር ባሰባሰበው መምህር ላይ ሰሞኑን ከፍተኛ ተቃውሞዋን ስትገልጽ ሰንብታለች...
    #Ethiopia ገሊላ የፈጠራ ስራዋን የራሱ አድርጎ ባቀረበው መምህር እርር ድብን ብያለሁ አለች | Ethiopian women disenchants over art plagiarism - ገሊላ መስፍን በኒው ዮርክ የስዕል ጥበብ (አርት) ተማሪ ስትሆን፣ የቀድሞዋን ቀዳማዊት እመቤት ሚሼል ኦባማን እንደጥንታውያን የግብጽ ነገስታት አስመስላ የሳለችውን የፈጠራ ስራዋን የራሱ አድርጎ በማቅረብ ወደ12000 ዶላር ባሰባሰበው መምህር ላይ ሰሞኑን ከፍተኛ ተቃውሞዋን ስትገልጽ ሰንብታለች...
    0 Comments 1 Shares
  • Addis Ababa. O.A.U. Summit. 1973. President of Uganda Idi AMIN DADA and Ethiopian Emperor HAILE SELASSIE
    Addis Ababa. O.A.U. Summit. 1973. President of Uganda Idi AMIN DADA and Ethiopian Emperor HAILE SELASSIE
    0 Comments 0 Shares
  • Pizza Hut is set to open three outlets in Ethiopia this year, becoming one of the first international restaurant chains to enter Africa’s second-most populous country.

    The restaurants are scheduled to begin serving in the capital, Addis Ababa, by November, franchisee Aschalew Belay said in an interview Monday. Aschalew’s company, Belayab Foods and Franchise, will run the local outlets of the Yum! Brands Inc. pizzeria and will have invested $5.5 million in the operations by next year, according to his partner, Michael Ghebru. The agreement allows for as many as 10 outlets, he said.

    Ethiopia is an attractive destination because of its cheap labor and electricity, said Michael, who will run the franchise and initially hold a 15 percent stake. There are “no major” food franchises in Addis Ababa, making competition “non-existent,” he said.
    Pizza Hut is set to open three outlets in Ethiopia this year, becoming one of the first international restaurant chains to enter Africa’s second-most populous country. The restaurants are scheduled to begin serving in the capital, Addis Ababa, by November, franchisee Aschalew Belay said in an interview Monday. Aschalew’s company, Belayab Foods and Franchise, will run the local outlets of the Yum! Brands Inc. pizzeria and will have invested $5.5 million in the operations by next year, according to his partner, Michael Ghebru. The agreement allows for as many as 10 outlets, he said. Ethiopia is an attractive destination because of its cheap labor and electricity, said Michael, who will run the franchise and initially hold a 15 percent stake. There are “no major” food franchises in Addis Ababa, making competition “non-existent,” he said.
    0 Comments 0 Shares
  • Like
    1
    0 Comments 0 Shares
  • Like
    1
    0 Comments 0 Shares
  • በአዲስ አበባ እየተገነቡ ካሉት ዘመናዊ የመኪና ማቆሚያ ስፍራዎች በመገናኛ ዘፍመሽ አካባቢ ያለው የመኪና ማቆሚያ ተጠናቆ የሙከራ ሥራ ጀምሯል ተባለ

    በአዲስ አበባ እየተገነቡ ካሉት ዘመናዊ የመኪና ማቆሚያ ስፍራዎች በመገናኛ ዘፍመሽ አካባቢ ያለው የመኪና ማቆሚያ ተጠናቆ የሙከራ ሥራ ጀምሯል ተባለ፡፡ በ170 ካሬ ሜትር ቦታ ላይ ያረፈው የመኪና ማቆሚያ ስፍራው ዘመናዊ ነው የተባለ ሲሆን 15 ፎቆች ላይ እንዲሁም በምድር ላይ መኪኖችን ያሳርፋል ተብሏል፡፡

    የመኪና ማቆሚያው በፎቆቹ ላይ 90 ተሽከርካሪዎችን ማቆም የሚያስችል ሲሆን የምድሩ ደግሞ 50 መኪኖችን ማቆም እንደሚያስችል ወይዘሮ ታፈሱ አባይ በትራንስፖርት ፕሮግራሞች ማስተባበሪያ ጽ/ቤት የኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ደጋፊ የሥራ ሂደት መሪ ለሸገር ተናግረዋል፡፡ ለመኪና ማቆሚያዎቹ ሥፍራ ግንባታ በመንግሥት ከ40 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ እንደተደረገባቸውም ሰምተናል፡፡

    የግንባታ ሥራቸው ተጠናቆ የሙከራ ሥራ የጀመሩት የመገናኛ አካባቢ የመኪና ማቆሚያ ሥፍራዎች በጥቂት ቀናት ውስጥ ወደ ሥራ ይገባሉ ተብሏል፡፡ዘመናዊ የፓርኪንግ ሥፍራው በምን ያህል ተመን አገልግሎት እንደሚሰጥ ግን ተመን አልወጣለትም ተብሏል፡፡

    የመኪና ማቆሚያ ሥፍራው ለ20 ዜጐች የሥራ እድል እንደፈጠረም ተነግሯል፡፡በአዲስ አበባ አንዋር መስጊድና ወሎ ሰፈር አካባቢዎች ላይም የተጀመሩት ዘመናዊ የመኪና ማቆሚያ ስፍራዎች ግንባታ በቅርቡ ይጠናቀቃሉ የተባለ ቢሆንም መዘግየት አላጋጠመም ወይ ብለን የጠየቅናቸው ወይዘሮ ታፈሱ የወሎ ሰፈሩና የአንዋር ወስጊዱ በቅርቡ ይጠናቀቃል አልዘገየም ያሉ ሲሆን በቸርችል ጐዳና የሚገነባው ደግሞ ከመሬት ባለቤትነት ጋር በተያያዘ ትንሽ ውዝግብ ተነስቶ ነበረ አሁን ችግሩ ስለተፈታ በቅርቡ ሥራው ይጀመራል ብለዋል፡፡

    በከተማዋ 60 የተመረጡ ቦታዎች ላይም ሌሎች የመኪና ማቆሚያዎች ለመገንባት እየተሰራ መሆኑ ተነግሯል፡፡

    ምሕረት ስዩም
    ሸገር
    በአዲስ አበባ እየተገነቡ ካሉት ዘመናዊ የመኪና ማቆሚያ ስፍራዎች በመገናኛ ዘፍመሽ አካባቢ ያለው የመኪና ማቆሚያ ተጠናቆ የሙከራ ሥራ ጀምሯል ተባለ በአዲስ አበባ እየተገነቡ ካሉት ዘመናዊ የመኪና ማቆሚያ ስፍራዎች በመገናኛ ዘፍመሽ አካባቢ ያለው የመኪና ማቆሚያ ተጠናቆ የሙከራ ሥራ ጀምሯል ተባለ፡፡ በ170 ካሬ ሜትር ቦታ ላይ ያረፈው የመኪና ማቆሚያ ስፍራው ዘመናዊ ነው የተባለ ሲሆን 15 ፎቆች ላይ እንዲሁም በምድር ላይ መኪኖችን ያሳርፋል ተብሏል፡፡ የመኪና ማቆሚያው በፎቆቹ ላይ 90 ተሽከርካሪዎችን ማቆም የሚያስችል ሲሆን የምድሩ ደግሞ 50 መኪኖችን ማቆም እንደሚያስችል ወይዘሮ ታፈሱ አባይ በትራንስፖርት ፕሮግራሞች ማስተባበሪያ ጽ/ቤት የኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ደጋፊ የሥራ ሂደት መሪ ለሸገር ተናግረዋል፡፡ ለመኪና ማቆሚያዎቹ ሥፍራ ግንባታ በመንግሥት ከ40 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ እንደተደረገባቸውም ሰምተናል፡፡ የግንባታ ሥራቸው ተጠናቆ የሙከራ ሥራ የጀመሩት የመገናኛ አካባቢ የመኪና ማቆሚያ ሥፍራዎች በጥቂት ቀናት ውስጥ ወደ ሥራ ይገባሉ ተብሏል፡፡ዘመናዊ የፓርኪንግ ሥፍራው በምን ያህል ተመን አገልግሎት እንደሚሰጥ ግን ተመን አልወጣለትም ተብሏል፡፡ የመኪና ማቆሚያ ሥፍራው ለ20 ዜጐች የሥራ እድል እንደፈጠረም ተነግሯል፡፡በአዲስ አበባ አንዋር መስጊድና ወሎ ሰፈር አካባቢዎች ላይም የተጀመሩት ዘመናዊ የመኪና ማቆሚያ ስፍራዎች ግንባታ በቅርቡ ይጠናቀቃሉ የተባለ ቢሆንም መዘግየት አላጋጠመም ወይ ብለን የጠየቅናቸው ወይዘሮ ታፈሱ የወሎ ሰፈሩና የአንዋር ወስጊዱ በቅርቡ ይጠናቀቃል አልዘገየም ያሉ ሲሆን በቸርችል ጐዳና የሚገነባው ደግሞ ከመሬት ባለቤትነት ጋር በተያያዘ ትንሽ ውዝግብ ተነስቶ ነበረ አሁን ችግሩ ስለተፈታ በቅርቡ ሥራው ይጀመራል ብለዋል፡፡ በከተማዋ 60 የተመረጡ ቦታዎች ላይም ሌሎች የመኪና ማቆሚያዎች ለመገንባት እየተሰራ መሆኑ ተነግሯል፡፡ ምሕረት ስዩም ሸገር
    0 Comments 0 Shares