• የማንችስተር ደርቢ ያለ ግብ በአቻ ውጤት ተጠናቀቀ

    በሜዳው ኢትሃድ ተቀናቃኙን ማንችስተር ዩናይትድን ያስተናገው የፔፕ ጋርዲዮላው ማንችስተር ሲቲ ሙሉ የጨዋታ ብልጫ ቢኖረውም ጎል ማስቆጠር ሳይችል ወጥቷል።

    በርካታ ተጫዋቾቹን በጉዳት ያጣው ማንችስተር ዩናይትድ ተከላክሎ በመጫዎት አንድ ነጥብ ይዞ መውጣት ችሏል።

    የዩናይትዱ አሰልጣኝ ጆዜ ሞሪኖ የ24 ጨዋታ ያለመሸነፍ ጉዞቸውን አስጠብቀው በመውጣታቸው ደስተኛ እንደሆኑ ተናግረዋል፡፡

    በጨዋታው የዩናይትድ ማሩዋን ፌላኒን በሁለት ቢጫ ካርድ አጥቶታል።።ከጉዳት ወደ ሜዳ ተቀይሮ የገባው ገብርኤል ጀሱስ በግንባሩ ያስቆጠርው ጎል ከጨዋታ ውጭ በመባልም ተሽሯል።

    በፕርሚየር ሊጉ ሁለቱም ቡድኖች እኩል 5 ጨዋታ ቀሪ ጨዋታ አላቸው፡፡

    ውጤቱን ተከትሎ ማንችስተር ሲቲ በ33 ጨዋታ 65 ነጥብ በመያዝ 4ኛ ማንችስተር ዩናይትድ 33 ጨዋታ 64 ነጥብ 5 ደረጃ ፣ አርሰናል ደግሞ በ60 ነጥብ 6ኛ ደረጃ ላይ ተቀምጠዋል፡፡
    የማንችስተር ደርቢ ያለ ግብ በአቻ ውጤት ተጠናቀቀ በሜዳው ኢትሃድ ተቀናቃኙን ማንችስተር ዩናይትድን ያስተናገው የፔፕ ጋርዲዮላው ማንችስተር ሲቲ ሙሉ የጨዋታ ብልጫ ቢኖረውም ጎል ማስቆጠር ሳይችል ወጥቷል። በርካታ ተጫዋቾቹን በጉዳት ያጣው ማንችስተር ዩናይትድ ተከላክሎ በመጫዎት አንድ ነጥብ ይዞ መውጣት ችሏል። የዩናይትዱ አሰልጣኝ ጆዜ ሞሪኖ የ24 ጨዋታ ያለመሸነፍ ጉዞቸውን አስጠብቀው በመውጣታቸው ደስተኛ እንደሆኑ ተናግረዋል፡፡ በጨዋታው የዩናይትድ ማሩዋን ፌላኒን በሁለት ቢጫ ካርድ አጥቶታል።።ከጉዳት ወደ ሜዳ ተቀይሮ የገባው ገብርኤል ጀሱስ በግንባሩ ያስቆጠርው ጎል ከጨዋታ ውጭ በመባልም ተሽሯል። በፕርሚየር ሊጉ ሁለቱም ቡድኖች እኩል 5 ጨዋታ ቀሪ ጨዋታ አላቸው፡፡ ውጤቱን ተከትሎ ማንችስተር ሲቲ በ33 ጨዋታ 65 ነጥብ በመያዝ 4ኛ ማንችስተር ዩናይትድ 33 ጨዋታ 64 ነጥብ 5 ደረጃ ፣ አርሰናል ደግሞ በ60 ነጥብ 6ኛ ደረጃ ላይ ተቀምጠዋል፡፡
    Like
    1
    0 Comments 0 Shares
  • (FBC) -A four-member delegation from Abu Dhabi Fund for Development (ADFD) is in Ethiopia to get first hand information about the potential and investment opportunities in the country in various areas.

    The delegation led by ADFD Equities Manager, Shabeeb Hamad Sultan Al Darmaki today discussed with culture and tourism officials on potentials and investment opportunities in hospitality and tourism areas.

    The delegation was briefed about the country’s tourism destinations, potential and investment opportunities.

    Ethiopian Ambassador to UAE Abdulkadir Risku said on the occasion that quality hotels highly needed not only in the capital, Addis Ababa, but also in tourist destination areas across the country.

    In this regard, the Ambassador urged UAE investors to engage in the hospitality industry, particularly the development of five-star hotels, where there is a huge potential.

    Star designated hotels, lodges and tour operations are mentioned among the areas where UAE investors could engage.

    “We encourage UAE investors to engage in five-star hotel development since they have excellent experience on the sector”, the Ambassador underlined.

    He assured the delegation that the Ethiopian government is committed to facilitate the situation for investors who wish to engage in hotel development.

    ADFD Equities Manager Shabeeb Hamad Sultan Al Darmaki said that the discussion with culture and tourism officials was very fruitful and expressed hope that the country could be the best place to develop hotels and tourism attractions.

    “Abu Dhabi Fund has an experience because we have invested in the past in tourism sector; so we do have the knowledge. So tourism sector is in our highest priority”, he elaborated.

    There are about 600 hotels across the country which can be classified from one to five-star and only 20 percent of these establishments are found in Addis Ababa, according to the Ministry of Culture and Tourism.

    The delegation is expected to provide all the information they will gather to potential investors back in UEA so that they come here and conduct feasibility studies.

    ADFD is an autonomous foreign aid agency established by the government of Abu Dhabi in 1971.

    The fund provides concessionary loans to fund economic and social development projects. It also peruses investments in order to encourage the private sector in the recipient countries.
    (FBC) -A four-member delegation from Abu Dhabi Fund for Development (ADFD) is in Ethiopia to get first hand information about the potential and investment opportunities in the country in various areas. The delegation led by ADFD Equities Manager, Shabeeb Hamad Sultan Al Darmaki today discussed with culture and tourism officials on potentials and investment opportunities in hospitality and tourism areas. The delegation was briefed about the country’s tourism destinations, potential and investment opportunities. Ethiopian Ambassador to UAE Abdulkadir Risku said on the occasion that quality hotels highly needed not only in the capital, Addis Ababa, but also in tourist destination areas across the country. In this regard, the Ambassador urged UAE investors to engage in the hospitality industry, particularly the development of five-star hotels, where there is a huge potential. Star designated hotels, lodges and tour operations are mentioned among the areas where UAE investors could engage. “We encourage UAE investors to engage in five-star hotel development since they have excellent experience on the sector”, the Ambassador underlined. He assured the delegation that the Ethiopian government is committed to facilitate the situation for investors who wish to engage in hotel development. ADFD Equities Manager Shabeeb Hamad Sultan Al Darmaki said that the discussion with culture and tourism officials was very fruitful and expressed hope that the country could be the best place to develop hotels and tourism attractions. “Abu Dhabi Fund has an experience because we have invested in the past in tourism sector; so we do have the knowledge. So tourism sector is in our highest priority”, he elaborated. There are about 600 hotels across the country which can be classified from one to five-star and only 20 percent of these establishments are found in Addis Ababa, according to the Ministry of Culture and Tourism. The delegation is expected to provide all the information they will gather to potential investors back in UEA so that they come here and conduct feasibility studies. ADFD is an autonomous foreign aid agency established by the government of Abu Dhabi in 1971. The fund provides concessionary loans to fund economic and social development projects. It also peruses investments in order to encourage the private sector in the recipient countries.
    0 Comments 0 Shares
  • https://www.ahadujobs.com/job-detail/job-it-technician-1777
    https://www.ahadujobs.com/job-detail/job-it-technician-1777
    WWW.AHADUJOBS.COM
    ST. MARY'S UNIVERSITY COLLEGE
    Diploma or level IV in ICT 1 year relevant experience Good computer skill
    0 Comments 0 Shares
  • https://www.ahadujobs.com/job-detail/job-hr-officer-1780
    https://www.ahadujobs.com/job-detail/job-hr-officer-1780
    WWW.AHADUJOBS.COM
    ST. MARY'S UNIVERSITY COLLEGE
    BA Degree in Management & Related fields 2 Years relevant experience
    0 Comments 0 Shares
  • https://www.ahadujobs.com/job-detail/job-accountant-1783
    https://www.ahadujobs.com/job-detail/job-accountant-1783
    WWW.AHADUJOBS.COM
    Berchaco Ethiopia Plc
    BA Degree in Accounting or related 2 years of related experience of FMCG experience is advantageous
    0 Comments 0 Shares
  • ፍርድ ቤቱ ቅቤን ከባእድ ነገር ጋር ደባልቀው ሸጠዋል ያላቸውን ሁለት ግለሰቦች በእስራትና በገንዘብ ቀጣ – ጎባ ሚያዝያ 19/2009 የባሌ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት ቅቤን ከባእድ ነገር ጋር ደባልቀው ሸጠዋል ባላቸው ሁለት ተከሳሾች ላይ የአምስት ዓመት ጽኑ እስራትና የገንዘብ ቅጣት ወሰነ፡፡

    ፍርድ ቤቱ አበበች መዘንጊያና ፀሃይ ተሾመ በተባሉ ተከሳሾች ላይ የቅጣት ውሳኔውን ያስተላለፈው ትናንት በዋለው ችሎት ነው።

    ፍርድ ቤቱ ቅጣቱን የወሰነው ተከሳሾቹ ሰኔ 25 ቀን 2008 በባሌ ጎባ ከተማ 04 ቀበሌና በሌሎች አካባቢዎች በመዘዋወር ከባእድ ነገር ጋር የተቀላቀለ ቅቤ ለግለሰቦች መሸጣቸው በማስረጃ በመረጋገጡ መሆኑን የፍርድ ቤቱ ዳኛ ደረጃ መኮንን ገልጸዋል።

    ከባዕድ ነገር ጋር የተቀላቀለው ቅቤ በኤግዚብትነት ተይዞ ናሙናው ለኢተዮዽያ የጥራት ደረጃዎች መዳቢ ባለሥልጣን የተላከ ሲሆን ምንም አይነት የንጹህ ቅቤ በህሪ እንደሌለው በተካሄደው ምርመራ መረጋገጡን ተናግረዋል።

    ተከሳሾቹ ድርጊቱን አልፈጸምንም ብለው ቢከራከሩም የቀረበባቸውን የሰውና የሰነድ ማስረጃ ማስተባበል ባለመቻላቸው ጉዳዩን ሲከታተል የቆየው የባሌ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት የቅጣት ውሳኔውን ሊያስተላለፍ ችሏል።

    ተከሳሾቹ ከዚህ በፊት ምንም ዓይነት የክስ ቻርጅ እንደሌለባቸውና የቤተሰብ አስተዳዳሪ መሆናቸው እንደ ፍርድ ማቀለያ ተይዞ እያንዳንዳቸው በአምስት ዓመት ፅኑ እስራትና በ2 ሺህ 500 ብር እንዲቀጡ ፍርድ ቤቱ ወስኖባቸዋል – ENA
    ፍርድ ቤቱ ቅቤን ከባእድ ነገር ጋር ደባልቀው ሸጠዋል ያላቸውን ሁለት ግለሰቦች በእስራትና በገንዘብ ቀጣ – ጎባ ሚያዝያ 19/2009 የባሌ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት ቅቤን ከባእድ ነገር ጋር ደባልቀው ሸጠዋል ባላቸው ሁለት ተከሳሾች ላይ የአምስት ዓመት ጽኑ እስራትና የገንዘብ ቅጣት ወሰነ፡፡ ፍርድ ቤቱ አበበች መዘንጊያና ፀሃይ ተሾመ በተባሉ ተከሳሾች ላይ የቅጣት ውሳኔውን ያስተላለፈው ትናንት በዋለው ችሎት ነው። ፍርድ ቤቱ ቅጣቱን የወሰነው ተከሳሾቹ ሰኔ 25 ቀን 2008 በባሌ ጎባ ከተማ 04 ቀበሌና በሌሎች አካባቢዎች በመዘዋወር ከባእድ ነገር ጋር የተቀላቀለ ቅቤ ለግለሰቦች መሸጣቸው በማስረጃ በመረጋገጡ መሆኑን የፍርድ ቤቱ ዳኛ ደረጃ መኮንን ገልጸዋል። ከባዕድ ነገር ጋር የተቀላቀለው ቅቤ በኤግዚብትነት ተይዞ ናሙናው ለኢተዮዽያ የጥራት ደረጃዎች መዳቢ ባለሥልጣን የተላከ ሲሆን ምንም አይነት የንጹህ ቅቤ በህሪ እንደሌለው በተካሄደው ምርመራ መረጋገጡን ተናግረዋል። ተከሳሾቹ ድርጊቱን አልፈጸምንም ብለው ቢከራከሩም የቀረበባቸውን የሰውና የሰነድ ማስረጃ ማስተባበል ባለመቻላቸው ጉዳዩን ሲከታተል የቆየው የባሌ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት የቅጣት ውሳኔውን ሊያስተላለፍ ችሏል። ተከሳሾቹ ከዚህ በፊት ምንም ዓይነት የክስ ቻርጅ እንደሌለባቸውና የቤተሰብ አስተዳዳሪ መሆናቸው እንደ ፍርድ ማቀለያ ተይዞ እያንዳንዳቸው በአምስት ዓመት ፅኑ እስራትና በ2 ሺህ 500 ብር እንዲቀጡ ፍርድ ቤቱ ወስኖባቸዋል – ENA
    Like
    1
    0 Comments 0 Shares
  • አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 19፣ 2009 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በ3 ቢሊየን ብር ወጪ ግዙፍ የገበያ ማዕከል በአዲስ አበባ ሊገነባ ነው።

    “ህዳሴ ግራንድ ሞል” በሚል ስያሜ የሚጠራው የገበያ ማዕከል ግንባታው በሀገር ውስጥ ባለሃብቶች በተቋቋመው ህዳሴ አክሲዮን ማህበር ይከናወናል ነው የተባለው።

    ይህ ዘመናዊ የገበያ ማዕከል በ125 ሺህ ካሬ ሜትር ቦታ የሚያርፍ ሲሆን፥ ጠቅላላ የግቢው ስፋት 250 ሺህ ካሬ ሜትር ይሸፍናል።

    የህዳሴ ግራንድ ሞል ስራ አስኪያጅ አቶ ደረጀ መኮንን በሰጡት መግለጫ፥ የገበያ ማዕከሉ ከዚህ ቀደም በአፍሪካ ከሚገኙት በስፋቱና በዘመናዊነቱ የላቀ ይሆናል።

    ግንባታው የከተማ አስተዳደሩ ለአክሲዮን ማህበሩ ካመቻቻቸው ዘጠኝ ቦታዎች በአንዱ ላይ ይከናወናል።

    የገበያ ማዕከሉ በውስጡ 5 ሺህ ሱቆች፣ 2 ዘመናዊ ባለ አራት ኮከብ ሆቴሎች፣ ባንክና ኢንሹራንስ እንዲሁም ካፌና ሬስቶራንቶችን የሚይዝ ነው።

    ማዕከሉ በአንድ ጊዜ 8 ሺህ ተሽከርካሪዎችን የሚያስተናግድ የፓርኪንግ አገልግሎት መስጫ፥ እንዲሁም የመኖሪያ አፓርታማዎች እንደሚኖሩትም ስራ አስኪያጁ ገልጸዋል።

    ግንባታው ሲጠናቀቅ ለ35 ሺህ ዜጎች ቋሚ የስራ እድል እንደሚፈጥር ለኢዜአ የገለጹት አቶ ደረጀ፥ ነጋዴውና ሸማቹ ግብይታቸውን በአንድ ቦታ እንዲያከናውኑ ምቹ ሁኔታ ይፈጥራል ብለዋል።

    ግንባታውን ለማስጀመር ተቋራጮችን በግልጽ ጨረታ ለማወዳደር ዝግጅት መጠናቀቁን ተናግረዋል።

    የገበያ ማዕከሉ ግንባታ በሶስት ዓመት ጊዜ ተጠናቆ ስራ እንደሚጀምርም አቶ ደረጀ ጠቁመዋል።
    አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 19፣ 2009 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በ3 ቢሊየን ብር ወጪ ግዙፍ የገበያ ማዕከል በአዲስ አበባ ሊገነባ ነው። “ህዳሴ ግራንድ ሞል” በሚል ስያሜ የሚጠራው የገበያ ማዕከል ግንባታው በሀገር ውስጥ ባለሃብቶች በተቋቋመው ህዳሴ አክሲዮን ማህበር ይከናወናል ነው የተባለው። ይህ ዘመናዊ የገበያ ማዕከል በ125 ሺህ ካሬ ሜትር ቦታ የሚያርፍ ሲሆን፥ ጠቅላላ የግቢው ስፋት 250 ሺህ ካሬ ሜትር ይሸፍናል። የህዳሴ ግራንድ ሞል ስራ አስኪያጅ አቶ ደረጀ መኮንን በሰጡት መግለጫ፥ የገበያ ማዕከሉ ከዚህ ቀደም በአፍሪካ ከሚገኙት በስፋቱና በዘመናዊነቱ የላቀ ይሆናል። ግንባታው የከተማ አስተዳደሩ ለአክሲዮን ማህበሩ ካመቻቻቸው ዘጠኝ ቦታዎች በአንዱ ላይ ይከናወናል። የገበያ ማዕከሉ በውስጡ 5 ሺህ ሱቆች፣ 2 ዘመናዊ ባለ አራት ኮከብ ሆቴሎች፣ ባንክና ኢንሹራንስ እንዲሁም ካፌና ሬስቶራንቶችን የሚይዝ ነው። ማዕከሉ በአንድ ጊዜ 8 ሺህ ተሽከርካሪዎችን የሚያስተናግድ የፓርኪንግ አገልግሎት መስጫ፥ እንዲሁም የመኖሪያ አፓርታማዎች እንደሚኖሩትም ስራ አስኪያጁ ገልጸዋል። ግንባታው ሲጠናቀቅ ለ35 ሺህ ዜጎች ቋሚ የስራ እድል እንደሚፈጥር ለኢዜአ የገለጹት አቶ ደረጀ፥ ነጋዴውና ሸማቹ ግብይታቸውን በአንድ ቦታ እንዲያከናውኑ ምቹ ሁኔታ ይፈጥራል ብለዋል። ግንባታውን ለማስጀመር ተቋራጮችን በግልጽ ጨረታ ለማወዳደር ዝግጅት መጠናቀቁን ተናግረዋል። የገበያ ማዕከሉ ግንባታ በሶስት ዓመት ጊዜ ተጠናቆ ስራ እንደሚጀምርም አቶ ደረጀ ጠቁመዋል።
    WWW.FANABC.COM
    FBC - በአዲስ አበባ ግዙፍ የገበያ ማዕከል በ3 ቢሊየን ብር ሊገነባ ነው
    አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 19፣ 2009 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በ3 ቢሊየን ብር ወጪ ግዙፍ የገበያ ማዕከል በአዲስ አበባ ሊገነባ ነው። “ህዳሴ ግራንድ ሞል” በሚል ስያሜ የሚጠራው የገበያ ማዕከል ግንባታው በሀገር ውስጥ ባለሃብቶች በተቋቋመው ህዳሴ አ...
    0 Comments 0 Shares
  • አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 20 ፣ 2009 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የአየር ንብረት ለውጥ ተቋም መደበኛ ጉባዔውን በአዲስ አበባ ሊያካሂድ ነው።

    ነገ እና ከነገ በስቲያ በሚካሄደው ጉባኤ ላይ የአየር ንብረት ለውጥን የተመለከተ ጥናትና በቀጣይ የሚሰሩ ስራዎች ላይ ሪፖርት ይቀርባል።

    በጉባኤው በአለም አቀፉ የአየር ንብረት ለውጥ ላይ ግንዛቤ ለማስጨበጥ ያለመ ምክክር እንደሚካሄድ የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን ለጣቢያችን በላከው መግለጫ አመልክቷል።

    ከዚህ ባለፈም በአየር ንብረት ለውጥ ፈተናዎችና የመፍትሄ ሃሳቦች ዙሪያም ምክክር ይካሄዳል ነው የተባለው።

    በጉባኤው ህግ አውጭዎች፣ የሲቪል ማህበራት፣ መገናኛ ብዙሃንና የተለያዩ አለም አቀፍ ተቋማት ተወካዮች እንደሚሳተፉ ይጠበቃል።

    ተሳታፊዎቹን ጨምሮ ለዘርፉ ባለድርሻ አካላት፣ ለቢዝነስ ሰዎችና በአየር ንብረት ለውጥ ዙሪያ የግንዛቤ ማስጨበጫ ይሰጣልም ተብሏል።

    ጉባኤው የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን ከተመድ የአየር ንብረት ለውጥ ተቋም ጋር በመሆን በቅንጅት ያዘጋጁት ነው።

    የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የአየር ንብረት ለውጥ ተቋም በርካታ አባል ሃገራት ያሉት ሲሆን፥ በአየር ንብረት ለውጥ ላይ ሳይንሳዊ ጥናት እያደረገ የጥናቱን ግኝት ይፋ ያደርጋል።
    አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 20 ፣ 2009 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የአየር ንብረት ለውጥ ተቋም መደበኛ ጉባዔውን በአዲስ አበባ ሊያካሂድ ነው። ነገ እና ከነገ በስቲያ በሚካሄደው ጉባኤ ላይ የአየር ንብረት ለውጥን የተመለከተ ጥናትና በቀጣይ የሚሰሩ ስራዎች ላይ ሪፖርት ይቀርባል። በጉባኤው በአለም አቀፉ የአየር ንብረት ለውጥ ላይ ግንዛቤ ለማስጨበጥ ያለመ ምክክር እንደሚካሄድ የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን ለጣቢያችን በላከው መግለጫ አመልክቷል። ከዚህ ባለፈም በአየር ንብረት ለውጥ ፈተናዎችና የመፍትሄ ሃሳቦች ዙሪያም ምክክር ይካሄዳል ነው የተባለው። በጉባኤው ህግ አውጭዎች፣ የሲቪል ማህበራት፣ መገናኛ ብዙሃንና የተለያዩ አለም አቀፍ ተቋማት ተወካዮች እንደሚሳተፉ ይጠበቃል። ተሳታፊዎቹን ጨምሮ ለዘርፉ ባለድርሻ አካላት፣ ለቢዝነስ ሰዎችና በአየር ንብረት ለውጥ ዙሪያ የግንዛቤ ማስጨበጫ ይሰጣልም ተብሏል። ጉባኤው የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን ከተመድ የአየር ንብረት ለውጥ ተቋም ጋር በመሆን በቅንጅት ያዘጋጁት ነው። የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የአየር ንብረት ለውጥ ተቋም በርካታ አባል ሃገራት ያሉት ሲሆን፥ በአየር ንብረት ለውጥ ላይ ሳይንሳዊ ጥናት እያደረገ የጥናቱን ግኝት ይፋ ያደርጋል።
    WWW.FANABC.COM
    FBC - የተመድ የአየር ንብረት ለውጥ ተቋም ጉባኤ በአዲስ አበባ ይካሄዳል
    አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 20 ፣ 2009 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የአየር ንብረት ለውጥ ተቋም መደበኛ ጉባዔውን በአዲስ አበባ ሊያካሂድ ነው። ነገ እና ከነገ በስቲያ በሚካሄደው ጉባኤ ላይ የአየር ንብረት ለውጥን የተመለከ...
    0 Comments 0 Shares