Ethiopian Social Network Ethiopian Social Network
Search Results
See All Results
  • Join
    Sign In
    Sign Up
    Search

Directory

  • Users
  • Posts
  • Pages
  • Groups
  • Events
  • Blogs
  • Marketplace
  • Funding
  • Offers
  • Movies
  • VOA - Amharic shared a link
    2024-10-04 08:34:02 -
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    በአይ ኤም ኤፍ ግምገማ ዙርያ የባለሙያ አስተያየት
    ዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም አይ ኤም ኤፍ እና የኢትዮጵያ መንግስት የአራት-ዓመት 3.4 ቢሊዮን ዶላር የብድር ዝግጅት የመጀመሪያ ግምገማ ለማጠናቀቅ በሚያስችሉ የኢኮኖሚ ፖሊሲዎች ላይ ከስምምነት መድረሳቸውን እቋሙ ባለፈው አርብ አስታውቋል፡፡ ግምገማው ሲጠናቀቅ "ኢትዮጵያ ወደ 345 ሚሊዮን ዶላር የሚጠጋ የገንዘብ ድጋፍ እንድታገኝ ያደርጋታል" ሲልም አይ ኤም ኤፍ ገልጿል። የብርን የመግዛት አቅም ካዳከመው የኢኮኖሚ ማሻሽያ ሁለት ወር በኋላ በተሰጠው የገንዘብ...
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • VOA - Amharic shared a link
    2024-10-04 08:34:02 -
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    በእስራኤል የሚኖሩ ትውልደ ኢትዮጵያውያን ስለ ኢራን ጥቃት ምን ይላሉ?
    (ዝርዝሩን ከላይ ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያገኛሉ) ኢራን በእስራኤል ላይ የሚሳይል ጥቃት ልታደርስ እንደምትችል ለእስራኤላውያን የማስጠንቀቂያ የፅሁፍ መልዕክት የደረሳቸው የሚሳይል ጥቃቱ ከመጀመሩ ቀደም ብሎ ነው። በእስራኤል ከ30 አመታት በላይ የኖሩት እና በአውቶቢስ ሹፌርነት የሚተዳደሩት አቶ ተስፋሁን እሸቱ በወቅቱ ስራ ላይ የነበሩ ሲሆን፣ የማስጠንቀቂያ መልዕክቱ ሲደርስ አሳፍረዋቸው የነበሩት ሰዎች ወርደው ቀድመው ወደተዘጋጁ መጠለያዎች ለመሄድ...
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • VOA - Amharic shared a link
    2024-10-04 08:34:02 -
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    ኢራን ወደ እስራኤል ሚሳኤል ማስወንጨፏ ቀጣናውን ወደ ባሰ ትርምስ የሚከት እንደሆነ ተገለጸ
    ኢራን ትናንት ከ180 በላይ ሚሳኤሎችን ወደ እስራኤል ካስወነጨፈች በኋላ በመካከለኛው ምስራቅ ያለው ውጥረት ተባብሶ ቀጥሏል። በውጭ ጉዳይ የዲፕሎማሲ እና ዓለም አቀፍ ግኑኝነት ምርምር ኢንስቲትዩት ዋና ተመራማሪ ዶ/ር ዳር እስከዳር ታየ ኢራን በዋና አጋሯ ሂዝቦላ ላይ እስራኤል የወሰደችው ከባድ ወታደራዊ ርምጃ ሚሳኤል ለማስወንጨፏ ዋና ምክንያት ነው ይላሉ:: ይህ የቀጣናው ትርምስ ወደ ተባባሰ ሁኔታ ለመግባቱ መጀመርያ ተደርጎ ሊወሰድ የሚችል ነው ያሉት ዶክተር...
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • VOA - Amharic shared a link
    2024-10-04 08:34:02 -
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    በአቶ ጌታቸው የሚመሩት የህወሓት አመራሮች ጉባኤ ለማካሄድ እየተዘጋጁ መሆኑን ገለፁ
    በነሐሴ ወር 2016 በተካሄደውና ምርጫ ቦርድ እውቅና ባልሰጠው የህወሓት ጉባኤ ያልተሳተፉት፣ በአቶ ጌታቸው ረዳ የሚመሩት የህወሓት አመራሮች ህጋዊ ሲሉ የገለፁትን 14ኛ ጉባኤ ለማካሄድ እንደተዘጋጁ ገልፀዋል ። የአቶ ጌታቸው ቡድን አባላት ለሁለት ቀናት ባካሄዱትና "ህወሓትን የማዳን" በማለት በጠሩት ስብስባ ላይ ከተሳተፉት አመራሮች አንዱ አቶ በየነ መክሩ “ህወሓት ጉባኤውን ስላላካሄደ ለማካሄድ እየተዘጋጀን ነን” ብለዋል። በዚህ ጉዳይ የሌላኛውን የህወሓት...
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • VOA - Amharic shared a link
    2024-10-04 08:34:02 -
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    በአላማጣ ከተማ ከህወሓት ታጣቂዎች ጋር ተፈጠረ ባሉት ግጭት የሁለት ሰዎች ህይወት ማለፉን ነዋሪዎች ተናገሩ
    በአላማጣ ከተማ፣ “የትግራይ ክልልን ስርዓተ ትምህርት መሠረት ያደረገ የትምህርት ምዝገባ ተጀምሯል” በሚል ተቃውሞ ለመግለጽ በወጡ ወጣቶችና "የህወሓት ታጣቂዎች" ሲሉ በገለጿቸው አካላት መካከል ተፈጠረ ባሉት ግጭት የሁለት ሰዎች ህይወት ማለፉን ነዋሪዎች ለአሜሪካ ድምፅ ተናግረዋል። በአማራ ክልል የበጀትና አስተዳደራዊ ድጋፍ የተቋቋመው የከተማው ጊዜያዊ አስተዳደር ከንቲባ መሆናቸውን የገለፁት ኃይሉ አበራ ለጥቃቱ “በተፈናቃይ ስም ወደ አካባቢው ገብተዋል” ያሏቸውንና...
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • VOA - Amharic shared a link
    2024-10-04 08:34:02 -
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    “በአማራ ክልል በሚንቀሳቀሱ ታጣቂዎች ላይ የተጠናከረ እርምጃ መውሰድ ጀምሬያለሁ” መንግሥት
    በአማራ ክልል በሚንቀሳቀሱ የፋኖ ኃይሎች እና ከእነርሱ ጋራ ግንኙነት አላቸው በተባሉ አካላት ላይ ከወትሮው የተጠናከረ እርምጃ መውሰድ ጀምሬአለሁ ሲል የኢትዮጵያ መንግሥት አስታውቋል። የአማራ ክልል የመንግሥት ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ እና የመከላከያ ሠራዊት በጋራ በሰጡት መግለጫ፣ እርምጃው እስካሁን ድረስ መለስተኛ ኦፐሬሽን በመውሰድ ችግሩን በሰላም ለመፍታት የተደረገው ጥረት ውጤት ባለማምጣቱ ነው ብለዋል፡፡ በተያያዘ፣ አምነስቲ ኢንተርናሽናል የተባለው ዓለም...
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • VOA - Amharic shared a link
    2024-10-04 08:34:02 -
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    የጀርመን ሚኒስትር የበርሊኑን ጸረ እስራኤል ተቃውሞ አወገዙ
    የጀርመኑ የሀገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስትር ኢራን በእስራኤል ላይ ያደረሰቸውን መጠነ ሰፊ የሚሳይል ጥቃት በመደገፍ ትላንት ምሽት በርሊን ውስጥ የተካሄደውን የጸረ እስራኤል ተቃውሞ ሰልፍ በማውገዝ ዛሬ ረቡዕ የተሰማቸውን ቁጣ ገለጹ፡፡ የሀገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስትሯ ናንሲ ፌዘር ፣ በኢራን ይታገዛሉ የተባሉትን ሁለቱን የፍልስጤም ታጣቂ ቡድን ሃማስ እና የሊባኖስ ሂዝቦላህን በሚደግፉ ሰልፎች ላይ ፖሊስ እርምጃ ይወስዳል ሲሉ አስጠንቅቀዋል። ቴህራን ትላንት ማክሰኞ...
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • VOA - Amharic shared a link
    2024-10-04 08:34:02 -
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    በጅቡቲ የባህር ዳርቻ በሰጠመው የፍልስተኞች ጀልባ 45 ሞቱ 100 ጠፍተዋል
    በጅቡቲ የባህር ዳርቻ ፍልሰተኞችን የጫኑ ሁለት ጀልባዎች ትላንት ማክሰኞ ሰጥመው 45 ሰዎች መሞታቸውንና አስክሬናቸውም መገኘቱን የተባበሩት መንግሥታት የፍልሰተኞች ድርጅት አስታወቀ። የነፍስ አድን ሠራተኞች 154 ፍልሰተኞችን ሲያድኑ ሌሎች ከ100 የሚበልጡ ፍልሰተኞችን እየፈለጉ መሆኑን ድርጅቱ ገልጿል። 310 ሰዎችን ያሳፈሩት ሁለቱ ጀልባዎቹ የተነሱት ከየመን መሆኑን ዓለም አቀፉ የፍልስተኞ ድርጅት አስታውቋል። በምስራቅ አፍሪካ እና በየመን መካከል ባሉት...
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • Displaying (290129-290136 of 310592)
  • «
  • Prev
  • 36265
  • 36266
  • 36267
  • 36268
  • 36269
  • Next
  • »
© 2026 Ethiopian Social Network English
English Amharic
Contact Us Directory