በእስራኤል የሚኖሩ ትውልደ ኢትዮጵያውያን ስለ ኢራን ጥቃት ምን ይላሉ?
(ዝርዝሩን ከላይ ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያገኛሉ)
ኢራን በእስራኤል ላይ የሚሳይል ጥቃት ልታደርስ እንደምትችል ለእስራኤላውያን የማስጠንቀቂያ የፅሁፍ መልዕክት የደረሳቸው የሚሳይል ጥቃቱ ከመጀመሩ ቀደም ብሎ ነው። በእስራኤል ከ30 አመታት በላይ የኖሩት እና በአውቶቢስ ሹፌርነት የሚተዳደሩት አቶ ተስፋሁን እሸቱ በወቅቱ ስራ ላይ የነበሩ ሲሆን፣ የማስጠንቀቂያ መልዕክቱ ሲደርስ አሳፍረዋቸው የነበሩት ሰዎች ወርደው ቀድመው ወደተዘጋጁ መጠለያዎች ለመሄድ...