• ከጂቡቲ የባሕር ዳርቻ አቅራቢያ በደረሰ አደጋ ቢያንስ 45 ስደተኞች በሕገወጥ የሰዎች አዘዋዋሪዎች ከተሳፈሩባቸው ጀልባዎች ላይ ተገፍትረው መሞታቸው ተገለጸ። በጂቡቲ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ቆንስላ ክፍል ሚኒስትር አማካሪ የሆኑት አቶ አደራ ተመስገን አደጋው የደረሰው በሁለት ጀልባ ተሳፍረው ከየመን ወደ ጂቡቲ እየመጡ በነበሩ ስደተኞች ላይ መሆኑን ማረጋገጣቸውን ለቢቢሲ ተናግረዋል።
    ከጂቡቲ የባሕር ዳርቻ አቅራቢያ በደረሰ አደጋ ቢያንስ 45 ስደተኞች በሕገወጥ የሰዎች አዘዋዋሪዎች ከተሳፈሩባቸው ጀልባዎች ላይ ተገፍትረው መሞታቸው ተገለጸ። በጂቡቲ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ቆንስላ ክፍል ሚኒስትር አማካሪ የሆኑት አቶ አደራ ተመስገን አደጋው የደረሰው በሁለት ጀልባ ተሳፍረው ከየመን ወደ ጂቡቲ እየመጡ በነበሩ ስደተኞች ላይ መሆኑን ማረጋገጣቸውን ለቢቢሲ ተናግረዋል።
    WWW.BBC.COM
    ከጂቡቲ የባሕር ዳርቻ አቅራቢያ ከ45 በላይ ስደተኞች የሞቱት ከጀልባ ወደ ባሕር ተገፍትረው መሆኑ ተነገረ - BBC News አማርኛ
    ከጂቡቲ የባሕር ዳርቻ አቅራቢያ በደረሰ አደጋ ቢያንስ 45 ስደተኞች በሕገወጥ የሰዎች አዘዋዋሪዎች ከተሳፈሩባቸው ጀልባዎች ላይ ተገፍትረው መሞታቸው ተገለጸ። በጂቡቲ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ቆንስላ ክፍል ሚኒስትር አማካሪ የሆኑት አቶ አደራ ተመስገን አደጋው የደረሰው በሁለት ጀልባ ተሳፍረው ከየመን ወደ ጂቡቲ እየመጡ በነበሩ ስደተኞች ላይ መሆኑን ማረጋገጣቸውን ለቢቢሲ ተናግረዋል።
    0 Comments 0 Shares
  • የአሜሪካው የስለላ ድርጅት (ሲአይኤ) ከቻይና፣ ከኢራን እና ከሰሜን ኮሪያ መረጃ አቀባዮችን ለመመልመል አዲስ እንቅስቃሴ መጀመሩ ታወቀ።
    የአሜሪካው የስለላ ድርጅት (ሲአይኤ) ከቻይና፣ ከኢራን እና ከሰሜን ኮሪያ መረጃ አቀባዮችን ለመመልመል አዲስ እንቅስቃሴ መጀመሩ ታወቀ።
    WWW.BBC.COM
    ሲአይኤ መረጃ አቀባዮችን ከሰሜን ኮሪያ፣ ከኢራን እና ከቻይና ለመቅጠር ማስታወቂያ አወጣ - BBC News አማርኛ
    የአሜሪካው የስለላ ድርጅት (ሲአይኤ) ከቻይና፣ ከኢራን እና ከሰሜን ኮሪያ መረጃ አቀባዮችን ለመመልመል አዲስ እንቅስቃሴ መጀመሩ ታወቀ።
    0 Comments 0 Shares
  • የኢራን አብዮታዊ ዘብ እንደገለጸው ከሆነ እስራኤል ለመድረስ 12 ደቂቃ የፈጀባቸው ፋታህ የተሰኙ ሃይፐርሶኒክ ሚሳዔሎችን ጭምር በጥቃቱ ላይ ጥቅም ላይ ውለዋል። ሦስት የእስራኤል አየር ማረፊያዎችን እና የሞሳድ የስለላ ድርጅት ዋና መሥሪያ ቤትን ጨምሮ ዒላማቸውን በተሳካ ሁኔታ መምታታቸውንም አስታውቋል። ይህ የኢራን እርምጃ ከእስራኤል ጋር ወደለየለት ጦርነት የሚያስገባትን በር ይከፍት ይሆን?
    የኢራን አብዮታዊ ዘብ እንደገለጸው ከሆነ እስራኤል ለመድረስ 12 ደቂቃ የፈጀባቸው ፋታህ የተሰኙ ሃይፐርሶኒክ ሚሳዔሎችን ጭምር በጥቃቱ ላይ ጥቅም ላይ ውለዋል። ሦስት የእስራኤል አየር ማረፊያዎችን እና የሞሳድ የስለላ ድርጅት ዋና መሥሪያ ቤትን ጨምሮ ዒላማቸውን በተሳካ ሁኔታ መምታታቸውንም አስታውቋል። ይህ የኢራን እርምጃ ከእስራኤል ጋር ወደለየለት ጦርነት የሚያስገባትን በር ይከፍት ይሆን?
    WWW.BBC.COM
    አጋሮቿ የተሽመደመዱባት ኢራን ከእስራኤል ጋር ወደለየለት ጦርነት ታመራ ይሆን? - BBC News አማርኛ
    የኢራን አብዮታዊ ዘብ እንደገለጸው ከሆነ እስራኤል ለመድረስ 12 ደቂቃ የፈጀባቸው ፋታህ የተሰኙ ሃይፐርሶኒክ ሚሳዔሎችን ጭምር በጥቃቱ ላይ ጥቅም ላይ ውለዋል። ሦስት የእስራኤል አየር ማረፊያዎችን እና የሞሳድ የስለላ ድርጅት ዋና መሥሪያ ቤትን ጨምሮ ዒላማቸውን በተሳካ ሁኔታ መምታታቸውንም አስታውቋል። ይህ የኢራን እርምጃ ከእስራኤል ጋር ወደለየለት ጦርነት የሚያስገባትን በር ይከፍት ይሆን?
    0 Comments 0 Shares
  • የእስራኤል ጦር በደቡባዊ ሊባኖስ ውስጥ በተደረገ ውጊያ ስምንቱ ወታደሮቹ መገደላቸውን ገለጸ። አባላቱ የተገደሉት በታጣቂው የሄዝቦላህ ቡድን ላይ የምድር ዘመቻ ከጀመረ ወዲህ መሆኑን ጦሩ አስታውቋል።
    የእስራኤል ጦር በደቡባዊ ሊባኖስ ውስጥ በተደረገ ውጊያ ስምንቱ ወታደሮቹ መገደላቸውን ገለጸ። አባላቱ የተገደሉት በታጣቂው የሄዝቦላህ ቡድን ላይ የምድር ዘመቻ ከጀመረ ወዲህ መሆኑን ጦሩ አስታውቋል።
    WWW.BBC.COM
    ስምንት የእስራኤል ወታደሮች ሊባኖስ ውስጥ ከሄዝቦላህ ጋር በተደረገ ውጊያ ተገደሉ - BBC News አማርኛ
    የእስራኤል ጦር በደቡባዊ ሊባኖስ ውስጥ በተደረገ ውጊያ ስምንቱ ወታደሮቹ መገደላቸውን ገለጸ። አባላቱ የተገደሉት በታጣቂው የሄዝቦላህ ቡድን ላይ የምድር ዘመቻ ከጀመረ ወዲህ መሆኑን ጦሩ አስታውቋል።
    0 Comments 0 Shares
  • በሰሜናዊ ናይጄሪያ ካኖ አውራጃ፣ ካኑ ከተማ፣ የሸሪዓ ፖሊስ አቋማሪ የስፖርት ውርርድ ቤቶች ላይ ዘመቻ አካሄደ።
    በሰሜናዊ ናይጄሪያ ካኖ አውራጃ፣ ካኑ ከተማ፣ የሸሪዓ ፖሊስ አቋማሪ የስፖርት ውርርድ ቤቶች ላይ ዘመቻ አካሄደ።
    WWW.BBC.COM
    በናይጄሪያ የሸሪዓ ፖሊስ የስፖርት ውርርድ ቤቶችን በዘመቻ ዘጋ - BBC News አማርኛ
    በሰሜናዊ ናይጄሪያ ካኖ አውራጃ፣ ካኑ ከተማ፣ የሸሪዓ ፖሊስ አቋማሪ የስፖርት ውርርድ ቤቶች ላይ ዘመቻ አካሄደ።
    0 Comments 0 Shares
  • ከ‘ፍሬንድስ’ ተከታታይ ፊልም ተዋናይ ማቲው ፔሪ ሞት ጋር በተያያዘ ዶ/ር ማርክ ቻቬዝ የተባለው ሐኪም ጥፋተኛ መሆኑን አመነ።
    ከ‘ፍሬንድስ’ ተከታታይ ፊልም ተዋናይ ማቲው ፔሪ ሞት ጋር በተያያዘ ዶ/ር ማርክ ቻቬዝ የተባለው ሐኪም ጥፋተኛ መሆኑን አመነ።
    WWW.BBC.COM
    ከ‘ፍሬንድስ’ ተዋናይ ማቲው ፔሪ ሞት ጋር በተያያዘ አንድ ሐኪም ጥፋተኛ መሆኑን አመነ - BBC News አማርኛ
    ከ‘ፍሬንድስ’ ተከታታይ ፊልም ተዋናይ ማቲው ፔሪ ሞት ጋር በተያያዘ ዶ/ር ማርክ ቻቬዝ የተባለው ሐኪም ጥፋተኛ መሆኑን አመነ።
    0 Comments 0 Shares
  • በእስራኤል እና በሄዝቦላህ መካከል ያለው ግጭት ባለፉት 11 ወራት ተጠናክሯል። በተለይ በድንበር አካባቢ ግጭቶች መሰማታቸው የዕለተ ዕለት ዜና ሆኗል። ከአውሮፓውያኑ 2006 በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ እስራኤል ሊባኖስን ወርራለች። ይህ ሁሉ ሲሆን የሊባኖስ ጦር ሠራዊት የት ነው ያለው? የሚለው ጥያቄ መነጋገሪያ ሆኗል። የአገሪቱ ጦር ኃይል በሊባኖስ ላይ እየደረሰ ያለውን ውድመት ለመከላከል ያደረገውስ ነገር አለ? ሲሉ ብዙዎች ይጠይቃሉ።
    በእስራኤል እና በሄዝቦላህ መካከል ያለው ግጭት ባለፉት 11 ወራት ተጠናክሯል። በተለይ በድንበር አካባቢ ግጭቶች መሰማታቸው የዕለተ ዕለት ዜና ሆኗል። ከአውሮፓውያኑ 2006 በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ እስራኤል ሊባኖስን ወርራለች። ይህ ሁሉ ሲሆን የሊባኖስ ጦር ሠራዊት የት ነው ያለው? የሚለው ጥያቄ መነጋገሪያ ሆኗል። የአገሪቱ ጦር ኃይል በሊባኖስ ላይ እየደረሰ ያለውን ውድመት ለመከላከል ያደረገውስ ነገር አለ? ሲሉ ብዙዎች ይጠይቃሉ።
    WWW.BBC.COM
    የእስራኤል ወረራ በሊባኖስ፡ በሊባኖስ ጦርነት ሲፋፋም የአገሪቱ ጦር ሠራዊት ምን እየሠራ ነው? - BBC News አማርኛ
    በእስራኤል እና በሄዝቦላህ መካከል ያለው ግጭት ባለፉት 11 ወራት ተጠናክሯል። በተለይ በድንበር አካባቢ ግጭቶች መሰማታቸው የዕለተ ዕለት ዜና ሆኗል። ከአውሮፓውያኑ 2006 በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ እስራኤል ሊባኖስን ወርራለች። ይህ ሁሉ ሲሆን የሊባኖስ ጦር ሠራዊት የት ነው ያለው? የሚለው ጥያቄ መነጋገሪያ ሆኗል። የአገሪቱ ጦር ኃይል በሊባኖስ ላይ እየደረሰ ያለውን ውድመት ለመከላከል ያደረገውስ ነገር አለ? ሲሉ ብዙዎች ይጠይቃሉ።
    0 Comments 0 Shares
  • አሜሪካውያን መራጮች ከዴሞክራቷ ምክትል ፕሬዝዳንት ካማላ ሃሪስ እና ከሪፐብሊካኑ ዕጩ ዶናልድ ትራምፕ መካከል ይበጀኛል የሚሉትን በምርጫ ይወስናሉ። በሁለቱ ዕጩዎች መካከል ያለውን ልዩነት እና በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ፖሊሲዎቻቸው ምን እንደሚመስሉ ተመልክተናል።
    አሜሪካውያን መራጮች ከዴሞክራቷ ምክትል ፕሬዝዳንት ካማላ ሃሪስ እና ከሪፐብሊካኑ ዕጩ ዶናልድ ትራምፕ መካከል ይበጀኛል የሚሉትን በምርጫ ይወስናሉ። በሁለቱ ዕጩዎች መካከል ያለውን ልዩነት እና በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ፖሊሲዎቻቸው ምን እንደሚመስሉ ተመልክተናል።
    WWW.BBC.COM
    የካማላ ሃሪስ እና የዶናልድ ትራምፕ ወሳኝ የፖሊሲ አቋሞች ምን ይመስላሉ? - BBC News አማርኛ
    አሜሪካውያን መራጮች ከዴሞክራቷ ምክትል ፕሬዝዳንት ካማላ ሃሪስ እና ከሪፐብሊካኑ ዕጩ ዶናልድ ትራምፕ መካከል ይበጀኛል የሚሉትን በምርጫ ይወስናሉ። በሁለቱ ዕጩዎች መካከል ያለውን ልዩነት እና በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ፖሊሲዎቻቸው ምን እንደሚመስሉ ተመልክተናል።
    0 Comments 0 Shares