በሲዳማ ክልል፤ ደቡባዊ ሲዳማ ዞን ዳራ ወረዳ ከሰኔ 2016 ዓ.ም. ጀምሮ ጅቦች በተከታታይ ባደረሱት ጥቃት አስር ህጻናትን ጨምሮ 12 ሰዎች ህይወታቸው እንዳለፈ እና አምስት ሰዎች ጉዳት እንደደረሰባቸው የወረዳው አስተዳደር አስታወቀ።
የጅብ ጥቃቶቹን ተከትሎ የወረዳው ነዋሪዎች ባደረጓቸው ዘመቻዎች ከ40 በላይ ጅቦች መገደላቸውም ተገልጿል።
የጅብ ጥቃቶቹን ተከትሎ የወረዳው ነዋሪዎች ባደረጓቸው ዘመቻዎች ከ40 በላይ ጅቦች መገደላቸውም ተገልጿል።
በሲዳማ ክልል፤ ደቡባዊ ሲዳማ ዞን ዳራ ወረዳ ከሰኔ 2016 ዓ.ም. ጀምሮ ጅቦች በተከታታይ ባደረሱት ጥቃት አስር ህጻናትን ጨምሮ 12 ሰዎች ህይወታቸው እንዳለፈ እና አምስት ሰዎች ጉዳት እንደደረሰባቸው የወረዳው አስተዳደር አስታወቀ።
የጅብ ጥቃቶቹን ተከትሎ የወረዳው ነዋሪዎች ባደረጓቸው ዘመቻዎች ከ40 በላይ ጅቦች መገደላቸውም ተገልጿል።
0 Comments
0 Shares