በመካከለኛው ምሥራቅ ያለው ቀውስ እየተባባሰ ባለበት በአሁኑ ሰዓት ኢራን በእስራኤል ላይ የሚሳዔል ጥቃት የከፈተች ሲሆን፣ እስራኤልም ከኢራን የሚተኮሱ ሚሳዔሎች ወደ ግዛቷ መግባታቸውን አስታውቃለች። የኢራን መንግሥት የዜና ወኪል የሆነው ኢርና ማክሰኞ አመሻሽ ላይ እንደዘገበው የኢራን ጦር ሠራዊት ወደ እስራኤል ተወንጫ ፊ ሚሳዔሎችን ማስወንጨፍ መጀመሩን አረጋግጧል።
በመካከለኛው ምሥራቅ ያለው ቀውስ እየተባባሰ ባለበት በአሁኑ ሰዓት ኢራን በእስራኤል ላይ የሚሳዔል ጥቃት የከፈተች ሲሆን፣ እስራኤልም ከኢራን የሚተኮሱ ሚሳዔሎች ወደ ግዛቷ መግባታቸውን አስታውቃለች። የኢራን መንግሥት የዜና ወኪል የሆነው ኢርና ማክሰኞ አመሻሽ ላይ እንደዘገበው የኢራን ጦር ሠራዊት ወደ እስራኤል ተወንጫ ፊ ሚሳዔሎችን ማስወንጨፍ መጀመሩን አረጋግጧል።
0 Comments
0 Shares