• ከጂቡቲ የባሕር ዳርቻ አቅራቢ ሁለት የስደተኞች ጀልባዎች ተገልብጠው ቢያንስ 45 ሰዎች መሞታቸው ሲረጋገጥ 61 ሰዎች ደግሞ የደረሱበት ባለመታወቁ ፍለጋ እየተካሄደ መሆኑን ባለሥልጣናት ገለጹ።
    ከጂቡቲ የባሕር ዳርቻ አቅራቢ ሁለት የስደተኞች ጀልባዎች ተገልብጠው ቢያንስ 45 ሰዎች መሞታቸው ሲረጋገጥ 61 ሰዎች ደግሞ የደረሱበት ባለመታወቁ ፍለጋ እየተካሄደ መሆኑን ባለሥልጣናት ገለጹ።
    WWW.BBC.COM
    በጂቡቲ ሁለት የስደተኛ ጀልባዎች ተገልብጠው 45 ሰዎች ሲሞቱ 61 ደግሞ መጥፋታቸው ተነገረ - BBC News አማርኛ
    ከጂቡቲ የባሕር ዳርቻ አቅራቢ ሁለት የስደተኞች ጀልባዎች ተገልብጠው ቢያንስ 45 ሰዎች መሞታቸው ሲረጋገጥ 61 ሰዎች ደግሞ የደረሱበት ባለመታወቁ ፍለጋ እየተካሄደ መሆኑን ባለሥልጣናት ገለጹ።
    0 Comments 0 Shares
  • በአማራ ክልል በሚገኙ ዋና ዋና ከተሞች በመቶዎች የሚቆጠሩ ሰዎች በዘፈቀደ በጅምላ መታገታቸውን ዓለም አቀፉ የሰብአዊ መብት ተሟጋች አምነስቲ አስታወቀ።ከመስከረም 18 ቀን 2017 ዓ. ም. ጀመሮ ምሁራንን ጨምሮ በመቶዎች የሚቆጠሩ ሰዎች በጅምላ ተይዘው መታገታቸውን ሪፖርቶች እንደደረሱት አምነስቲ ገልጿል።
    በአማራ ክልል በሚገኙ ዋና ዋና ከተሞች በመቶዎች የሚቆጠሩ ሰዎች በዘፈቀደ በጅምላ መታገታቸውን ዓለም አቀፉ የሰብአዊ መብት ተሟጋች አምነስቲ አስታወቀ።ከመስከረም 18 ቀን 2017 ዓ. ም. ጀመሮ ምሁራንን ጨምሮ በመቶዎች የሚቆጠሩ ሰዎች በጅምላ ተይዘው መታገታቸውን ሪፖርቶች እንደደረሱት አምነስቲ ገልጿል።
    WWW.BBC.COM
    በአማራ ክልል ምሁራንን ጨምሮ በመቶዎች የሚቆጠሩ ሰዎች በጅምላ መታሰራቸውን አምነስቲ አስታወቀ - BBC News አማርኛ
    በአማራ ክልል በሚገኙ ዋና ዋና ከተሞች በመቶዎች የሚቆጠሩ ሰዎች በዘፈቀደ በጅምላ መታገታቸውን ዓለም አቀፉ የሰብአዊ መብት ተሟጋች አምነስቲ አስታወቀ።ከመስከረም 18 ቀን 2017 ዓ. ም. ጀመሮ ምሁራንን ጨምሮ በመቶዎች የሚቆጠሩ ሰዎች በጅምላ ተይዘው መታገታቸውን ሪፖርቶች እንደደረሱት አምነስቲ ገልጿል።
    0 Comments 0 Shares
  • ከአንድ መቶ በላይ ሰዎች ጥቁር አሜሪካዊው ሙዚቀኛ ሾን ‘ዲዲ’ ኮምብስ ላይ ክስ ሊመሠርቱ እንደሆነ የከሳሾቹ ጠበቃ አስታወቁ።
    ከአንድ መቶ በላይ ሰዎች ጥቁር አሜሪካዊው ሙዚቀኛ ሾን ‘ዲዲ’ ኮምብስ ላይ ክስ ሊመሠርቱ እንደሆነ የከሳሾቹ ጠበቃ አስታወቁ።
    WWW.BBC.COM
    ከ100 በላይ ሰዎች ራፐሩ ዲዲ ወሲባዊ ጥቃት ፈፅሞብናል ሲሉ አዲስ ክስ መሠረቱ - BBC News አማርኛ
    ከአንድ መቶ በላይ ሰዎች ጥቁር አሜሪካዊው ሙዚቀኛ ሾን ‘ዲዲ’ ኮምብስ ላይ ክስ ሊመሠርቱ እንደሆነ የከሳሾቹ ጠበቃ አስታወቁ።
    0 Comments 0 Shares
  • ጄዲ ቫንስ ምናልባትም የወደፊቱ የአሜሪካ ምክትል ፕሬዝዳንት ሊሆን ይችላል። ከሁለት ወራት ያነሰ ጊዜ በቀሩት የአሜሪካ ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ ትኩረት ከሳቡ ፖለቲከኞች መካከል አንዱ ነው። በምርጫው ላይ ተጽእኖ ሊኖራቸው የሚችሉ የተለያዩ አወዛጋቢ ጉዳዮች ይነሱበታል።
    ጄዲ ቫንስ ምናልባትም የወደፊቱ የአሜሪካ ምክትል ፕሬዝዳንት ሊሆን ይችላል። ከሁለት ወራት ያነሰ ጊዜ በቀሩት የአሜሪካ ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ ትኩረት ከሳቡ ፖለቲከኞች መካከል አንዱ ነው። በምርጫው ላይ ተጽእኖ ሊኖራቸው የሚችሉ የተለያዩ አወዛጋቢ ጉዳዮች ይነሱበታል።
    WWW.BBC.COM
    የትራምፕ ምክትል በመሆን በዕጩነት የቀረበው አነጋጋሪው ጄዲ ቫንስ ማን ነው? - BBC News አማርኛ
    ጄዲ ቫንስ ምናልባትም የወደፊቱ የአሜሪካ ምክትል ፕሬዝዳንት ሊሆን ይችላል። ከሁለት ወራት ያነሰ ጊዜ በቀሩት የአሜሪካ ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ ትኩረት ከሳቡ ፖለቲከኞች መካከል አንዱ ነው። በምርጫው ላይ ተጽእኖ ሊኖራቸው የሚችሉ የተለያዩ አወዛጋቢ ጉዳዮች ይነሱበታል።
    0 Comments 0 Shares
  • የዓለም ጤና ድርጅት እንደገለጸው ከሆነ የማርበርግ ቫይረስ ከሚያጠቃቸው ሰዎች መካከል በአማካይ ግማሹን ይገድላል። ቀደም ሲል በተከሰቱት የበሽታው ወረርሽኞች ከተያዙት መካከል ከ 24 እስከ 88 በመቶ የሚሆኑትን ታካሚዎች ገድሏል።
    የዓለም ጤና ድርጅት እንደገለጸው ከሆነ የማርበርግ ቫይረስ ከሚያጠቃቸው ሰዎች መካከል በአማካይ ግማሹን ይገድላል። ቀደም ሲል በተከሰቱት የበሽታው ወረርሽኞች ከተያዙት መካከል ከ 24 እስከ 88 በመቶ የሚሆኑትን ታካሚዎች ገድሏል።
    WWW.BBC.COM
    በምሥራቅ አፍሪካ የተከሰተው ማርበርግ ቫይረስ ምንድን ነው? ምን ያህልስ አደገኛ ነው? - BBC News አማርኛ
    የዓለም ጤና ድርጅት እንደገለጸው ከሆነ የማርበርግ ቫይረስ ከሚያጠቃቸው ሰዎች መካከል በአማካይ ግማሹን ይገድላል። ቀደም ሲል በተከሰቱት የበሽታው ወረርሽኞች ከተያዙት መካከል ከ 24 እስከ 88 በመቶ የሚሆኑትን ታካሚዎች ገድሏል።
    0 Comments 0 Shares
  • እስራኤል ከየትኛውም ወገን የሚሰነዘሩባትን የሚሳኤል እና የሮኬት ጥቃቶችን ለመከላከል “አይረን ዶም” የተባለውን የአየር ላይ ጥቃት ማምከኛ ሥርዓትን ትጠቀማለች።
    እስራኤል ከየትኛውም ወገን የሚሰነዘሩባትን የሚሳኤል እና የሮኬት ጥቃቶችን ለመከላከል “አይረን ዶም” የተባለውን የአየር ላይ ጥቃት ማምከኛ ሥርዓትን ትጠቀማለች።
    WWW.BBC.COM
    እስራኤል የምትመካበት የሚሳኤል እና የሮኬቶች ማምከኛ ‘አይረን ዶም’ ምንድን ነው? - BBC News አማርኛ
    እስራኤል ከየትኛውም ወገን የሚሰነዘሩባትን የሚሳኤል እና የሮኬት ጥቃቶችን ለመከላከል “አይረን ዶም” የተባለውን የአየር ላይ ጥቃት ማምከኛ ሥርዓትን ትጠቀማለች።
    0 Comments 0 Shares
  • የሊባኖስ ባለሥልጣናት እንደሚሉት እስከ አሁን በእስራኤል ጥቃት ከ1000 በላይ ሰዎች ሲገደሉ፣ አንድ ሚሊዮን የሚሆኑ ደግሞ ተፈናቅለዋል። እስራኤል አሁንም በሊባኖስ ላይ የአየር ድብደባ መፈጸሟን ቀጥላለች። በርካታ ኢትዮጵያውያን ስደተኞች በሚኖሩባት ሊባኖስ በየአቅጣጫው የተኩስ እና የፍንዳታ ድምጽ ይሰማል። ነዋሪዎች ጎዳና ማደርም ጀምረዋል። ኢትዮጵያውያንም ከፍተኛ ችግር ውስጥ እንደሚገኙ ለቢቢሲ ገልጸዋል።
    የሊባኖስ ባለሥልጣናት እንደሚሉት እስከ አሁን በእስራኤል ጥቃት ከ1000 በላይ ሰዎች ሲገደሉ፣ አንድ ሚሊዮን የሚሆኑ ደግሞ ተፈናቅለዋል። እስራኤል አሁንም በሊባኖስ ላይ የአየር ድብደባ መፈጸሟን ቀጥላለች። በርካታ ኢትዮጵያውያን ስደተኞች በሚኖሩባት ሊባኖስ በየአቅጣጫው የተኩስ እና የፍንዳታ ድምጽ ይሰማል። ነዋሪዎች ጎዳና ማደርም ጀምረዋል። ኢትዮጵያውያንም ከፍተኛ ችግር ውስጥ እንደሚገኙ ለቢቢሲ ገልጸዋል።
    WWW.BBC.COM
    በሊባኖስ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን ጭንቀት፡ “የአራት ወር ልጄን ምን ላብላት?” - BBC News አማርኛ
    የሊባኖስ ባለሥልጣናት እንደሚሉት እስከ አሁን በእስራኤል ጥቃት ከ1000 በላይ ሰዎች ሲገደሉ፣ አንድ ሚሊዮን የሚሆኑ ደግሞ ተፈናቅለዋል። እስራኤል አሁንም በሊባኖስ ላይ የአየር ድብደባ መፈጸሟን ቀጥላለች። በርካታ ኢትዮጵያውያን ስደተኞች በሚኖሩባት ሊባኖስ በየአቅጣጫው የተኩስ እና የፍንዳታ ድምጽ ይሰማል። ነዋሪዎች ጎዳና ማደርም ጀምረዋል። ኢትዮጵያውያንም ከፍተኛ ችግር ውስጥ እንደሚገኙ ለቢቢሲ ገልጸዋል።
    0 Comments 0 Shares
  • የኬንያ ፓርላማ የሕዝብ እንደራሴዎች የአገሪቱን ምክትል ፕሬዝዳንት ከሥልጣናቸው ለማውረድ የሚያስችላቸውን ሕጋዊ ሂደት ጀመሩ።
    የኬንያ ፓርላማ የሕዝብ እንደራሴዎች የአገሪቱን ምክትል ፕሬዝዳንት ከሥልጣናቸው ለማውረድ የሚያስችላቸውን ሕጋዊ ሂደት ጀመሩ።
    WWW.BBC.COM
    የኬንያ ፓርላማ አባላት ምክትል ፕሬዝዳንቱን ከሥልጣን ለማውረድ ሕጋዊ ሂደት ጀመሩ - BBC News አማርኛ
    የኬንያ ፓርላማ የሕዝብ እንደራሴዎች የአገሪቱን ምክትል ፕሬዝዳንት ከሥልጣናቸው ለማውረድ የሚያስችላቸውን ሕጋዊ ሂደት ጀመሩ።
    0 Comments 0 Shares