0 Comments
0 Shares
Directory
-
Please log in to like, share and comment!
-
AMHARIC.VOANEWS.COMእስራኤል ሌላ ተጨማሪ የሄዝቦላ ከፍተኛ አመራር መግደሏን አስታወቀችእስራኤል የሄዝቦላው መሪ ሀሰን ናስረላህ ከተገደሉ ጥቂት ቀናት በኋላ ትላንት ቅዳሜ የቡድኑን ሌላ ከፍተኛ አመራር አባል መግደሏን ዛሬ አስታወቀች፡፡ በኢራን የሚደገፈው ታጣቂ ሄዝቦላህ ቡድን ከፍተኛ አመራር መግደሉን ያስታወቀው የሄዝቦላ መቀመጫ በሆነችው ሊባኖስ ላይ ጥቃቱን የቀጠለው የእስራኤል ጦር ነው፡፡ በጥቃቱ የተገደሉት የሄዝቦላህ ማዕከላዊ ምክር ቤት ዋና ሃላፊ የሆኑትን ናቢል ካዓውክ መሆናቸውን የእስራኤል ጦር በዛሬው መግለጫው አመልክቷል፡፡ እስራኤል...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMበበርሊን ማራቶን ኢትዮጵያውያን አትሌቶች አሸነፉዛሬ እሁድ በበርሊን በተካሄደው ማራቶን ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በወንዶች እና በሴቶች ዘርፍ ድል ተቀዳጅተዋል። ከወንዶች ሚልኬሳ መንገሻ ከሴቶች ትግስት ከተማ አንደኛ ሆነዋል። ሚልኬሳ ሁለት ሰዓት ከሦስት ደቂቃ ከ17 ሰከንድ በመግባት ሁለተኛ የወጣውን ሳይርቢያን ከቱት በሦስት ደቂቃ ቀድሟል። ሚልኬሳ “ለዚህ ስዘጋጅ ነው የከረምኩት፤ ጉዳናው ለጥ ያለ መሆኑን ሳውቅ እንደማሸንፍ እርግጠኛ ነበረኩ” በማለት ለሮይተርስ ዘጋቢዎች ተናግሯል።...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMኢትዮጵያ እና ሶማልያ በተባበሩት መንግሥታት ፊት አለመግባባታቸውን አሳዩኢትዮጵያ እና ሶማሊያ ትላንት ዓርብ ምሽት በተባበሩት መንግስታት ድርጅት ጠቅላላ ጉባኤ ፊት ባሰሙት ንግግር አለመግባባታቸውን ለዓለም አሳይተዋል፡፡ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ፡፡0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMኢትዮጵያ እና አይ ኤም ኤፍ በገንዘብ ድጋፍ ዙርያ ተስማሙዓለም አቀፉ የገንዘብ ድርጅት አይ ኤም ኤፍ ሠራተኞች እና የኢትዮጵያ መንግስት የአራት-ዓመት 3.4 ቢሊዮን ዶላር የብድር ዝግጅት የመጀመሪያ ግምገማ ለማጠናቀቅ በሚያስችሉ የኢኮኖሚ ፖሊሲዎች ላይ ከስምምነት መድረሳቸውን አይ ኤም ኤፍ ትላንት ዓርብ አስታወቀ። ግምገማው ሲጠናቀቅ "ኢትዮጵያ ወደ 345 ሚሊዮን ዶላር የሚጠጋ የገንዘብ ድጋፍ እንድታገኝ ያደርጋታል" ሲልም አይ ኤም ኤፍ ገልጿል። ስምምነቱ የተቋሙን አስተዳደር እና የስራ አስፈፃሚ ቦርድ ይሁንታ...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMየሂዝቦላ መሪ ተገደሉየሊባኖሱ ታጣቂ ቡድን ሂዝቦላ መሪ ሃሰን ናስረላህን በቤሩት ባካሄደው የአየር ጥቃት መግደሉን የእስራኤል ጦር አስታወቀ፡፡ የእስራኤል ወታደራዊ ቃል አቀባይ ሌተናንት ኮሎኔል ናዳቭ በቀድሞ አጠራሩ ትዊተር ተብሎ በሚታወቀው የኤክስ ገጻቸው ላይ ባወጡት ጽሁፍ ነው የሃሰን ናስርላህን መገደል ያስታወቁት፡፡ ሌላው የእስራኤል ቃል አቀባይ ካፒቴን ዴቪድ አቭራሃም ትላንት ዓርብ በሊባኖስ ዋና ከተማ ላይ የተካሄደውን ጥቃት ተከትሎ የሂዝቦላ መሪ “ተወግዷል” ሲሉ ለአጃንስ...0 Comments 0 Shares -
(Photo: Ethiopian Embassy in Beijing/Facebook) By Abdi Biyenssa @ABiyenssa Addis Abeba – In a landmark decision announced at the recently held 2024 Summit of the Forum on China-Africa Cooperation (FOCAC), China unveiled a zero-tariff policy for 33 African nations, including Ethiopia, opening its vast market to 100 percent of goods from these countries. This move positions China among …(Photo: Ethiopian Embassy in Beijing/Facebook) By Abdi Biyenssa @ABiyenssa Addis Abeba – In a landmark decision announced at the recently held 2024 Summit of the Forum on China-Africa Cooperation (FOCAC), China unveiled a zero-tariff policy for 33 African nations, including Ethiopia, opening its vast market to 100 percent of goods from these countries. This move positions China among …
ADDISSTANDARD.COMChina Opens Doors Wide: Ethiopia set to tap massive consumer market as second-biggest economy introduces zero-tariff policy - Addis StandardChina Opens Doors Wide: Ethiopia set to tap massive consumer market as second-biggest economy introduces zero-tariff policy Addis Standard -0 Comments 0 Shares