0 Comments
0 Shares
Directory
-
Please log in to like, share and comment!
-
AMHARIC.VOANEWS.COMበሊባኖስ የሟቾቹ ቁጥር እየጨመረ ነውእስራኤል በደቡባዊ ሊባኖስ በሚገኙ የሂዝቦላህ ኢላማዎች ላይ የምታካሂደውን ጥቃት የቀጠለች ሲሆን በእስራኤል እና በሂዝቦላህ መካከል የሚካሄደው ከፍተኛ ውጊያም ተባብሷል። በነዚህ ጥቃቶች ከ550 በላይ ሰዎች መገደላቸውንም የሊባኖስ ባለስልጣናት አስታውቀዋል። የአሜሪካ ድምፅ ዘጋቢ ሊንዳ ግራድስቴይን በዚህ ዙሪያ ያደረሰችንን ዘገባ ነው፡፡0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMበኢትዮጵያ ሲኖሩ የነበሩ 780 ሱዳናውያን ስደተኞች ወደ ሀገራቸው ተመለሱበአማራ ክልል ምዕራብ ጎንደር ዞን፣ ከመጠለያ ጣቢያዎች ወጥተው በአውላላ መንገድ ዳር እየኖሩ ከነበሩት የሱዳን ስደተኞች መካከል 780 የሚኾኑት ወደ ሀገራቸው መመለሳቸውን፣ የመንግሥታቱ ድርጅት የስደተኞች ጉዳይ ከፍተኛ ኮሚሽነር/ዩኤንኤችሲአር ለአሜሪካ ድምፅ አስታወቀ፡፡ ዓለምአቀፉ የስደተኞች ተቋም፣ ለአሜሪካ ድምፅ በኢሜይል በሰጠው ማብራሪያ፣ በፀጥታ ችግርና በአገልግሎት እጥረት ምክንያት በኢትዮጵያ መኖር አንችልም ብለው፣ ወደ ሀገራቸው ለመመለስ የእግር ጉዞ...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMበሐዋሳ ከተማ የቀጠለው የነዳጅ እጥረት እንዳማረራቸው ነዋሪዎች ተናገሩበሲዳማ ክልል፣ ሀዋሳ ከተማ፣በየወሩ ያጋጥማል ያሉት የነዳጅ እጥረት እንዳማረራቸው አሽከርካሪዎችና ነዋሪዎች ለአሜሪካ ድምፅ አስታወቁ። ችግሩ፣ከአንድ ዓመት ለበለጠ ጊዜ፣ በየወሩ እየተከሰተ መቀጠሉን የጠቀሱት ቅሬታ አቅራቢዎቹ፣ ኑሮአቸው ላይ ከፍተኛ ተፅዕኖ እያሳደረ መሆኑንም ጠቅሰዋል። የሲዳማ ክልል ንግድና ገበያ ልማት ቢሮ በበኩሉ እጥረቱ የተከሰተው አገልግሎት እየሰጡ ያሉ ማደያዎች አስር ብቻ በመኾናቸውና በህገ ወጥ ግብይት ምክንያት ነው ብሏል። በህገ...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMጉባኤ ያካሄዱ የህወሓት አመራሮች የጊዚያዊ ካቢኔ መግለጫ ተቃወሙጉባኤ ያካሄዱ የህወሓት አመራሮች ትላንት ማክሰኞ አመሻሽ ላይ ባወጡት መግለጫ: የትግራይ ክልል የፀጥታ ሓይሎች በአስተዳደሩ ስር መሆን አይገባውም ሲሉ የክልሉን አስተዳደር ካቢኔ ውሳኔ እንደሚቃወሙ ገለፁ፡፡ "በአሁኑ ግዜ በህወሓት ውስጥ ክፍፍል እንዳለ ለማሳየት፣ በክልሉ አስተዳደር የቀረበው አገላለጽ ተቀባይነት የለውም" ያለው መግለጫቸው "ልዩነቱ ያለው ህወሓትን በማዳን የትግራይን ህዝብ ጥቅም ለማረጋገጥ በሚጥር ፓርቲ እና በሂደት ከትግል ወጥቶ ፓርቲውን እና...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMየሰባት ዓመት ታዳጊ ህጻን በማገት የተጠረጠሩ ሰዎች በቁጥጥር ስር ዋሉየሰባት ዓመት ታዳጊ ህጻን አግተው ሰባት መቶ ሽህ ብር ሲጠይቁ ነበር ያላቸውን ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ማዋሉን በአማራ ክልል፣ የደሴ ከተማ አስተዳደር ፖሊስ አስታወቀ፡፡ ተጠርጣሪዎቹን በቁጥጥር ስር ለማዋል በነበረው እንቅስቃሴ የአካባቢው ማኅበረሰብ ያደረገውን ትብብር ፖሊስ አድንቋል፡፡0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMወጣቶችና የቴክኖሎጅ አጠቃቀምበስው ልጆች የእለት ተእለት እንቅስቃሴው ውስጥ አንድ አካል እየሆነ የመጣው ቴክኖሎጅ ለወጣቶች በርካታ እድሎችን ይዞ የመጣ ቢሆንም ከአጠቃቀም ጋር የተያያዙ ችግሮች መበራከት ግን ወጣቶችን ለስነ ልቦናዊና ማህበራዊ ቀውስ እያጋለጣቸው ስለመሆኑ ባለሙያዎች ይገልጻሉ፡፡ የስነ ልቦና ባለሙያ የሆኑትን አቶ ያፌት ከፈለኝና የአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪ አቶ ብርሃኑ ራቦን አነጋግረን ያዘጋጀነውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይመልከቱ፡፡0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMሶማሊያ ለኢትዮጵያ ነቀፌታ ምላሽ ሰጠችየኢትዮጵያው የውጪ ጉዳይ ምኒስትር ታዬ አጽቀ ስላሴ “የውጪ ኃይሎች” ለሶማሊያ መሣሪያ ማቀበላቸው “የተዳከመውን የፀጥታ ሁኔታ የሚያባብስ እና መሣሪያውም በሶማሊያ በሚገኙ አሸባሪዎች እጅ ሊወድቅ ይችላል” ብለው መናገራቸውን ተከትሎ፣ የሶማሊያው የውጪ ጉዳይ ሚኒስትር ነቀፌታ አሰምተዋል። የሶማሊያው የውጪ ጉዳይ ምኒስትር አህምድ ሞአሊም ፊቂ ለሮይተርስ የዜና ወኪል እንዳሉት “ስም አጥፊ” ብለው የጠሩት የኢትዮጵያ መግለጫ፣ “በሕገ ወጥ መንገድ በሶማሊያ ድንበር...0 Comments 0 Shares