0 Comments
0 Shares
Directory
-
Please log in to like, share and comment!
-
AMHARIC.VOANEWS.COMሂዝቦላ 100 ሮኬቶችን ወደ እስራኤል ተኮሰእስራኤል በሊባኖስ ላይ በመቶዎች የሚቆጠሩ ጥቃቶችን መፈጸሟን ተከትሎ፤ ሄዝቦላህ ከ100 በላይ ሮኬቶችን በሰሜናዊ እስራኤል ከሃፊያ ከተማ አቅራቢያ አስወነጭፏል። ሁለቱ ወገኖች ለወራት የዘለቀው ውጥረት መባባስ ተከትሎ ወደ ከፍተኛ ጦርነት እየተሸጋገሩ ይመስላል። ዛሬ እሁድ የተተኮሱት ሮኬቶች በሰሜን እስራኤል ላይ የአየር ወረራ ማስጠንቀቂያ ጥሪዎችን በማስነሳታቸው በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች ወደ መጠለያ እንዲገቡ ተደርጓል። የእስራኤል ጦር ሮኬቶቹ ሲቪሎች ወዳሉባቸው...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMግብጽ ዜጎቿ ወደ ሶማሊላንድ እንዳይጓዙ አስጠነቀቀችበሶማሊያ የሚገኙ የግብጽ ዜጎች እራስ ገዝ መሆኗን ወዳወጀችው ሶማሊላንድ እንዳይጓዙ በሶማሊያ የሚገኘው የግብጽ ኤምባሲ አስጠነቀቀ። በሞቃዲሾ የሚገኘው የግብፅ የዐረብ ሪፐብሊክ ኤምባሲ መግለጫ ሁሉም የግብፅ ዜጎች የሶማሊያ አካል ወደ ሆነችው ሶማሌ ላንድ ግዛት እንዳይጓዙ አሳስቧል ሲል ባወጣው መግለጫ አመልክቷል። መግለጫው ዜጎቹን ለማስጠንቀቅ በወሰነው ውሳኔ "በክልሉ ያለው የፀጥታ ሁኔታ አለመረጋጋት፤ በደህንነታቸው ላይ የሚያሳድረውን ተጽዕኖ" እንዳለ...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMሂዝቦላ ሁለተኛው ወታደራዊ አዛዡ በእስራኤል ጥቃት መገደሉን አስታወቀወታደራዊ አመራሩ የተገደለው እስራኤል ባደረሰችው የአየር ጥቃት ከሌሎች አስራ ስድስት ተዋጊዎቹ ጋር መሆኑን ሂዝቦላ ዛሬ አስታውቋል፡፡ እስራኤል ትላንት በሊባኖስ ዋና ከተማ ደቡባዊ ዳርቻዎች ላይ ባካሄደችው ጥቃት የሂዝቦላህ 'ኢሊት ራድዋን ፎርስ” በመባል የሚታወቀውን ወታደራዊ ሃይል መሪ ኢብራሂም አቂል እና ሌሎች በርካታ አዛዦች መገደሏን አስታውቃለች። ለሰላሳ ሰባት ሰዎች ሞት ምክንያት የሆነው በግኑኝነት መሳሪያዎች ላይ ከደረሰው ጥቃት በሁላ ወታደራዊ...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMየዩጋንዳው ፕሬዘዳን ዮሪ ሞሴቬኒ ልጅ በቀጣዩ ምርጫ እንደማይወዳደር አስታወቀበ2026 ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ እወዳደረዋለሁ ያለው የዩጋንዳው ፕሬዝዳንት ዩዌሪ ሙሴቬኒ ልጅ ሙሁኦዚ ካይኔሩጋባ ይህን ሃሳቡን መተውንና በምትኩ አባቱን እንደሚደግፍ አስታውቋል። እአአ ከ1980 ጅምሮ ሃገሪቱን እየመሩ የሚገኙት የ80 አመቱ ፕሬዘዳንት ሞሰቬኒ በአሁኑ ወቅት የመከላከያ ሃይሉ መሪ ያደረጉት ልጃቸውን ሙሁኦዚ ካይኔሩጋባ ቀጣይ ተተኪያቸው ያደርጉታል ተብሎ በብዙዎች ተገምቷል፡፡ ካይኔሩጋባ ቀድሞ ትዊተር ይባል በነበረው የኤክስ ማህበራዊ ድህረ ገጽ...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMበሩስያ ሚሳኤል ጥቃት ሶስት ሰዎች መገደላቸውን ዩክሬን አስታወቀችበማዕከላዊ ዩክሬን ክሪቪ ሪህ ሌሊቱን በድረሰ የሩስያ የሚሳኤል ጥቃት አንድ የ12 አመት ወንድ ልጅ እና ሁለት አረጋውያን ሴቶች መሞታቸውን የአካባቢው አስተዳዳሪ ሰርሂ ሊሳክ ዛሬ ቅዳሜ አስታውቀዋል። "እኩለ ሌሊት ላይ ከተማዋ ባሸለበችበት እንደገና አስፈሪ የጠላት ጥቃት በኪሪቪ ሪህ ላይ ደርሷል " ሲሉ አስተዳዳሪው ሊሳክ በቴሌግራም ላይ በጽፉት መልዕክት ተናግረዋል፡፡ ተጨማሪ ሶስት ሰዎች ቆስለው ወደ ሆስፒታል መወሰዳቸውንም ተናግረዋል። በጥቃቱ የተገደሉት...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMዩክሬን በሰው አልባ አውሮፕላኖች አማካኝነት በጦር መሳርያ ማከማቻዎቿ ላይ ጥቃት እንዳደረሰችባት ሩስያ ገለጸችዩክሬን በሰው አልባ አውሮፕላኖች በሩስያና ክሪምያ የፈጸመችውን ጥቃት ተከትሎ የጦር መሳሪያ ማከማቻ ላይ በደረሰ የእሳት ቃጠሎ ፍንዳታ መከሰቱንና አውራ ጎዳናዎች መዘጋታቸውን የሩሲያ መገናኛ ብዙሃን ዘገባዎች እና የሃገሪቱ መከላከያ ሚኒስቴር አስታውቀዋል፡፡ ትላንት ሌሊት ከመቶ በላይ በሚሆኑ ሰው አልባ አውሮፕላኖች (ድሮን) ዩክሬን አድርሰዋለች የተባለው ይህ ጥቃት የተፈጸመበት ቦታ ባለፈው ረቡዕ በተመሳሳይ ጥቃት ተመቶ አስራ ሶስት ሰዎች ተገድለዋል ከተባለው ሌላው...0 Comments 0 Shares -
Tensions between Ethiopia and Somalia escalates following Egypt’s defense agreement with Somalia (Photo Illustration: Addis Standard) By Abdi Biyenssa @ABiyenssa Addis Abeba – In early 2024, a major geopolitical event unfolded in the Horn of Africa with far-reaching consequences. Ethiopia and Somaliland signed a Memorandum of Understanding (MoU) on 01 January 2024 granting Ethiopia sea …Tensions between Ethiopia and Somalia escalates following Egypt’s defense agreement with Somalia (Photo Illustration: Addis Standard) By Abdi Biyenssa @ABiyenssa Addis Abeba – In early 2024, a major geopolitical event unfolded in the Horn of Africa with far-reaching consequences. Ethiopia and Somaliland signed a Memorandum of Understanding (MoU) on 01 January 2024 granting Ethiopia sea …
ADDISSTANDARD.COMWhat is driving Egypt’s involvement in the Ethiopia-Somalia standoff? - Addis StandardWhat is driving Egypt’s involvement in the Ethiopia-Somalia standoff? Addis Standard -0 Comments 0 Shares