Ethiopian Social Network Ethiopian Social Network
Search Results
See All Results
  • Join
    Sign In
    Sign Up
    Search

Directory

  • Users
  • Posts
  • Pages
  • Groups
  • Events
  • Blogs
  • Marketplace
  • Funding
  • Offers
  • Movies
  • VOA - Amharic shared a link
    2024-09-23 08:34:01 -
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    የመንግስታቱ ድርጅት ‘ብሩህ ተስፋ’ የተሰኘ በሰብዓዊነት ላይ ያተኮረ ስምምነት አጸደቀ
    የመንግስታቱ ድርጅት በ21ኛው መቶ ክፍለ ዘመን በሰውልጆች ላይ የተጋረጡትን የአየር ንብረት ለውጥ እና የሰብዓዊ መብት ጥሰቶችን ጨምሮ፤ በአለም ዙሪያ እየንሰራፉ ያሉ ተግዳሮቶችን ለመፍታት ያለመ ‘የወደፊት ስምምነት’ ዛሬ እሁድ አጽድቋል። ስምምነቱ ከመፈረሙ ከደቂቃዎች በፊት ከሩሲያ ተቃውሞ ገጥሞት ነበረ። "የወደፊቱን ጉባዔ" አዘጋጅ የሆኑት የመንግስታቱ ድርጅት ዋና ጸሃፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዥ፤ ዓለም አቀፍ ትብብርን በማደስ የሰውን ልጅ ታሪክ ለመቅረጽ “በትውልድ...
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • VOA - Amharic shared a link
    2024-09-23 08:34:01 -
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    ሂዝቦላ 100 ሮኬቶችን ወደ እስራኤል ተኮሰ
    እስራኤል በሊባኖስ ላይ በመቶዎች የሚቆጠሩ ጥቃቶችን መፈጸሟን ተከትሎ፤ ሄዝቦላህ ከ100 በላይ ሮኬቶችን በሰሜናዊ እስራኤል ከሃፊያ ከተማ አቅራቢያ አስወነጭፏል። ሁለቱ ወገኖች ለወራት የዘለቀው ውጥረት መባባስ ተከትሎ ወደ ከፍተኛ ጦርነት እየተሸጋገሩ ይመስላል። ዛሬ እሁድ የተተኮሱት ሮኬቶች በሰሜን እስራኤል ላይ የአየር ወረራ ማስጠንቀቂያ ጥሪዎችን በማስነሳታቸው በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች ወደ መጠለያ እንዲገቡ ተደርጓል። የእስራኤል ጦር ሮኬቶቹ ሲቪሎች ወዳሉባቸው...
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • VOA - Amharic shared a link
    2024-09-23 08:34:01 -
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    ግብጽ ዜጎቿ ወደ ሶማሊላንድ እንዳይጓዙ አስጠነቀቀች
    በሶማሊያ የሚገኙ የግብጽ ዜጎች እራስ ገዝ መሆኗን ወዳወጀችው ሶማሊላንድ እንዳይጓዙ በሶማሊያ የሚገኘው የግብጽ ኤምባሲ አስጠነቀቀ። በሞቃዲሾ የሚገኘው የግብፅ የዐረብ ሪፐብሊክ ኤምባሲ መግለጫ ሁሉም የግብፅ ዜጎች የሶማሊያ አካል ወደ ሆነችው ሶማሌ ላንድ ግዛት እንዳይጓዙ አሳስቧል ሲል ባወጣው መግለጫ አመልክቷል። መግለጫው ዜጎቹን ለማስጠንቀቅ በወሰነው ውሳኔ "በክልሉ ያለው የፀጥታ ሁኔታ አለመረጋጋት፤ በደህንነታቸው ላይ የሚያሳድረውን ተጽዕኖ" እንዳለ...
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • VOA - Amharic shared a link
    2024-09-23 08:34:01 -
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    ሂዝቦላ ሁለተኛው ወታደራዊ አዛዡ በእስራኤል ጥቃት መገደሉን አስታወቀ
    ወታደራዊ አመራሩ የተገደለው እስራኤል ባደረሰችው የአየር ጥቃት ከሌሎች አስራ ስድስት ተዋጊዎቹ ጋር መሆኑን ሂዝቦላ ዛሬ አስታውቋል፡፡ እስራኤል ትላንት በሊባኖስ ዋና ከተማ ደቡባዊ ዳርቻዎች ላይ ባካሄደችው ጥቃት የሂዝቦላህ 'ኢሊት ራድዋን ፎርስ” በመባል የሚታወቀውን ወታደራዊ ሃይል መሪ ኢብራሂም አቂል እና ሌሎች በርካታ አዛዦች መገደሏን አስታውቃለች። ለሰላሳ ሰባት ሰዎች ሞት ምክንያት የሆነው በግኑኝነት መሳሪያዎች ላይ ከደረሰው ጥቃት በሁላ ወታደራዊ...
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • VOA - Amharic shared a link
    2024-09-23 08:34:01 -
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    የዩጋንዳው ፕሬዘዳን ዮሪ ሞሴቬኒ ልጅ በቀጣዩ ምርጫ እንደማይወዳደር አስታወቀ
    በ2026 ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ እወዳደረዋለሁ ያለው የዩጋንዳው ፕሬዝዳንት ዩዌሪ ሙሴቬኒ ልጅ ሙሁኦዚ ካይኔሩጋባ ይህን ሃሳቡን መተውንና በምትኩ አባቱን እንደሚደግፍ አስታውቋል። እአአ ከ1980 ጅምሮ ሃገሪቱን እየመሩ የሚገኙት የ80 አመቱ ፕሬዘዳንት ሞሰቬኒ በአሁኑ ወቅት የመከላከያ ሃይሉ መሪ ያደረጉት ልጃቸውን ሙሁኦዚ ካይኔሩጋባ ቀጣይ ተተኪያቸው ያደርጉታል ተብሎ በብዙዎች ተገምቷል፡፡ ካይኔሩጋባ ቀድሞ ትዊተር ይባል በነበረው የኤክስ ማህበራዊ ድህረ ገጽ...
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • VOA - Amharic shared a link
    2024-09-23 08:34:01 -
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    በሩስያ ሚሳኤል ጥቃት ሶስት ሰዎች መገደላቸውን ዩክሬን አስታወቀች
    በማዕከላዊ ዩክሬን ክሪቪ ሪህ ሌሊቱን በድረሰ የሩስያ የሚሳኤል ጥቃት አንድ የ12 አመት ወንድ ልጅ እና ሁለት አረጋውያን ሴቶች መሞታቸውን የአካባቢው አስተዳዳሪ ሰርሂ ሊሳክ ዛሬ ቅዳሜ አስታውቀዋል። "እኩለ ሌሊት ላይ ከተማዋ ባሸለበችበት እንደገና አስፈሪ የጠላት ጥቃት በኪሪቪ ሪህ ላይ ደርሷል " ሲሉ አስተዳዳሪው ሊሳክ በቴሌግራም ላይ በጽፉት መልዕክት ተናግረዋል፡፡ ተጨማሪ ሶስት ሰዎች ቆስለው ወደ ሆስፒታል መወሰዳቸውንም ተናግረዋል። በጥቃቱ የተገደሉት...
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • VOA - Amharic shared a link
    2024-09-23 08:34:01 -
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    ዩክሬን በሰው አልባ አውሮፕላኖች አማካኝነት በጦር መሳርያ ማከማቻዎቿ ላይ ጥቃት እንዳደረሰችባት ሩስያ ገለጸች
    ዩክሬን በሰው አልባ አውሮፕላኖች በሩስያና ክሪምያ የፈጸመችውን ጥቃት ተከትሎ የጦር መሳሪያ ማከማቻ ላይ በደረሰ የእሳት ቃጠሎ ፍንዳታ መከሰቱንና አውራ ጎዳናዎች መዘጋታቸውን የሩሲያ መገናኛ ብዙሃን ዘገባዎች እና የሃገሪቱ መከላከያ ሚኒስቴር አስታውቀዋል፡፡ ትላንት ሌሊት ከመቶ በላይ በሚሆኑ ሰው አልባ አውሮፕላኖች (ድሮን) ዩክሬን አድርሰዋለች የተባለው ይህ ጥቃት የተፈጸመበት ቦታ ባለፈው ረቡዕ በተመሳሳይ ጥቃት ተመቶ አስራ ሶስት ሰዎች ተገድለዋል ከተባለው ሌላው...
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • Addis Standard shared a link
    2024-09-23 09:27:01 -
    Tensions between Ethiopia and Somalia escalates following Egypt’s defense agreement with Somalia (Photo Illustration: Addis Standard) By Abdi Biyenssa @ABiyenssa Addis Abeba – In early 2024, a major geopolitical event unfolded in the Horn of Africa with far-reaching consequences. Ethiopia and Somaliland signed a Memorandum of Understanding (MoU) on 01 January 2024 granting Ethiopia sea …
    Tensions between Ethiopia and Somalia escalates following Egypt’s defense agreement with Somalia (Photo Illustration: Addis Standard) By Abdi Biyenssa @ABiyenssa Addis Abeba – In early 2024, a major geopolitical event unfolded in the Horn of Africa with far-reaching consequences. Ethiopia and Somaliland signed a Memorandum of Understanding (MoU) on 01 January 2024 granting Ethiopia sea …
    ADDISSTANDARD.COM
    What is driving Egypt’s involvement in the Ethiopia-Somalia standoff? - Addis Standard
    What is driving Egypt’s involvement in the Ethiopia-Somalia standoff? Addis Standard -
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • Displaying (288497-288504 of 310216)
  • «
  • Prev
  • 36061
  • 36062
  • 36063
  • 36064
  • 36065
  • Next
  • »
© 2026 Ethiopian Social Network English
English Amharic
Contact Us Directory