0 Comments
0 Shares
Directory
-
Please log in to like, share and comment!
-
AMHARIC.VOANEWS.COMብሪታኒያ የፍልሰተኞችን ቁጥር ለመቀነስ የጣሊያንን አካሄድ እንዳትከተል የሰብዓዊ መብት ድርጅቶች ጥሪ አቀረቡብሪታኒያ ወደ ሀገሯ ከፈረንሳይ ጋር በሚያገናኛት የአትላንቲክ ውቂያኖስ ወሽመጥ “ኢንግሊሽ ቻነል” በኩል የሚያቀኑትን በርካታ ፍልሰተኞች ለመቀነስ ጣሊያን የተጠቀመችበትን መንገድ ሥራ ላይ እንዳታውል የሰብዓዊ መብት ቡድኖች አሳሰቡ፡፡ የሰብዓዊ መብት ቡድኖቹ ጥሪውን ያቀረቡት የብሪታኒያ ጠቅላይ ሚንስትር ኪር ስታርመር ጣሊያን ሜዲትራኒያን ባሕርን እያቋረጡ የሚገቡ ፍልሰተኞችን በመከታተል ረገድ ስላገኘችው ስኬት በይበልጥ ለመረዳት በዚህ ሳምንት ወደ ሮማ ማቅናታቸውን...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMሃሪስ እና ትራምፕ በዩናይትድ ስቴትስ የማሕበራዊ ሚዲያው የሚገዛባቸው ደንቦች እንዲለወጡ ይሻሉበዩናይትድ ስቴትስ በኢንተርኔት አጠቃቀም የንግግር ነፃነትን የሚመለከቱ ነባር ሕጎች ከሁሉም የፖለቲካ ቡድኖች ጎራ ጥያቄ እየቀረበባቸው ነው። የአሜሪካ ድምጹ ማት ዲብል ሁለቱ ፕሬዝዳንታዊ እጩዎቹ ካማላ ሃሪስ እና ዶናልድ ትራምፕ ጉዳዩን አስመልክቶ ያላቸውን አቋም መልከት አድርጓል።0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMከከባዱ የእስራኤል ዓየር ድብደባ በኋላ በእስራኤል ጦር እና በሂዝቦላ መካከል ግጭቱ ተባብሶ መቀጠሉ ተዘገበበኢራን ከሚደገፈው ሄዝቦላ ጋር ለአንድ ዓመት የሚጠጋ ጊዜ የተካሄደው ግጭት፤ በሊባኖስ እና እስራኤል ድንበር አቅራቢያ የእስራኤል ከፍተኛ የአየር ድብደባ ተባብሶ መቀጠሉን ያመለከተው በሊባኖስ የሚገኘው የተባበሩት መንግስታት የሰላም አስከባሪ ኃይል ግጭቱ እንዲረግብ ጠየቀ። የእስራኤል ጦር ሰራዊት በበኩሉ በመቶዎች የሚቆጠሩ የሂዝቦላ ሮኬት ማስወንጨፊያዎችን መምታቱን ትላንት ሐሙስ አስታውቋል። የትላንቱ ጥቃት ግጭቱ ከጀመረበትካለፈው ጥቅምት ወር አንስቶ ከታየው ሁሉ...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COM"ጉባኤ ያካሄዱ የህወሓት አመራሮች መፈንቅለ መንግሥት እያቀዱ ናቸው" ራሳቸውን ከጉባኤው ያገለሉ የህወሓት አመራሮችበአቶ ጌታቸው ረዳ የሚመሩ የህወሓት ማእከላዊ ኮሚቴ አባላት ባወጡት መግለጫ፣ “ጉባኤ ያካሄደው ቡድን መንፈንቅለ መንግስት ለማካሄድ እየተንቀሳቀሰ ነው” ሲሉ ወንጅሉ፡፡ ትላንት፣ "የህወሓት ማእከላዊ ኮሚቴ አባላት" በሚል ስም መግለጫ ያወጡት እነ አቶ ጌታቸው፣ የክልሉን የመንግስት መዋቅር ለማፍረስ ጥረት እያደረጉ ናቸው በማለት ጉባኤ ያካሄዱትን የህወሓት አመራሮች ከሰዋል፡፡ "እኛ ፓርቲ ነን" ያሉት፣ በአወዛጋቢው የህወሓት ጉባኤ ምክትል ሊቀመንበር ሆኖው...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMበአማራ ክልል ምስራቅ ጎጃም ሁለት መምህራን መገደላቸውን የአካባቢው አስተዳደር አስታወቀ“በአማራ ክልል፣ ምስራቅ ጎጃም ዞን ስናን ወረዳ፣ ሁለት የሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት መምህራን ትናንት መስከረም 8/2017 ዓ.ም. በፋኖ ታጣቂዎች ተገድለዋል” ሲል የአካባቢው አስተዳደር አስታወቀ። የአሜሪካ ድምፅ ያነጋገራቸው የስናን ወረዳ አስተዳዳሪ አየነው ደለለ፣ ሁለቱ መምህራን የተገደሉት በፋኖ ታጣቂዎች ከመኖሪያ ቤታቸው ከተወሰዱ በኋላ መሆኑን ገልጸዋል። “ታጣቂዎቹ መምህራኑን የገደሉት፣ ትምህርት ለማስጀመር እንቅስቃሴ አድርጋችኋል በማለት ነው” ሲሉም...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMየፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ ሥርዓተ-ቀብር ተፈፀመየአንጋፋው ፖለቲከኛና የዩኒቨርሲቲ መምህር ፕሮፌሰር ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ ሥርዓተ ቀብር ዛሬ በጴጥሮስ ወጳውሎስ ተፈፅሟል፡፡ ከቀብራቸው በፊት በሚሌንየም አዳራሽ የሽኝት መርሃ-ግብር ተካሂዷል፡፡ በመርሃ-ግብሩ ላይ የተገኙት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ፣ “ፕሮፌሰር በየነ አገርን በመውደድ እና ተግቶ በመስራት ለትውልድ ትምህርት የሚሆኑ ናቸው” ብለዋል፡፡ በኢትዮጵያ የዩናይትድ ስቴትስ ኤምባሲም በፕሮፌሰሩ ሕልፈት ማዘኑን ገልጿል፡፡0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMየሐረሪዎች ልዩ ባህላዊ ምግቦችበምስራቅ ኢትዮጵያ የሚገኙት ሀረሪዎች መልከብዙ ባህላዊ ምግቦች አሏቸው። ብሔረሰቡ ለዘመናት ከመካከለኛው ምስራቅ ሃገሮች ጋር የንግድ ትስስር የነበራቸው በመሆናቸው ሳምቡሳን የመሰሉ ምግቦች ከመካከለኛው ምስራቅ የወረሱት ሲሆን ከቱርኮችም ከባብን የራሳቸው ባህል አድርገዋል። ባጊያ፣ ኩሬባ እና ሰሊጥን የመሰሉ ምግቦችን ከአጎራባች የምስራቅ ኢትዮጵያ ህዝቦች ጋር የሚጋሩት ሲሆን እንጀራ ወይም ኡሃት ደግሞ ከአብዛኛው ኢትዮጵያዊ የሚጋሩት ምግብ ነው። የራሳቸው ብቻ የሆኑ...0 Comments 0 Shares