• [This article is dedicated to a group of Eritrea’s Prisoners of Conscience who were arrested in 2001 after criticising President Isaias Afwerki’s rule, and have never been seen or heard from since. The prisoners, rather selflessly, led the way to meet the challenges head-on while their fellow ex-freedom-fighters failed to follow suit .] This piece […]
    The post History is Watching us appeared first on Awate.com.
    [This article is dedicated to a group of Eritrea’s Prisoners of Conscience who were arrested in 2001 after criticising President Isaias Afwerki’s rule, and have never been seen or heard from since. The prisoners, rather selflessly, led the way to meet the challenges head-on while their fellow ex-freedom-fighters failed to follow suit .] This piece […] The post History is Watching us appeared first on Awate.com.
    AWATE.COM
    History is Watching us - Awate.com
    [This article is dedicated to a group of Eritrea’s Prisoners of Conscience who were arrested in 2001 after criticising President Isaias Afwerki’s rule, and have never been seen or heard from since. The prisoners, rather selflessly, led the way to meet the challenges head-on while their fellow ex-freedom-fighters failed to follow suit .] This piece […]
    0 Comments 0 Shares
  • AMHARIC.VOANEWS.COM
    "ጉባኤ ያካሄዱ የህወሓት አመራሮች መፈንቅለ መንግሥት እያቀዱ ናቸው" ራሳቸውን ከጉባኤው ያገለሉ የህወሓት አመራሮች
    በአቶ ጌታቸው ረዳ የሚመሩ የህወሓት ማእከላዊ ኮሚቴ አባላት ባወጡት መግለጫ፣ “ጉባኤ ያካሄደው ቡድን መንፈንቅለ መንግስት ለማካሄድ እየተንቀሳቀሰ ነው” ሲሉ ወንጅሉ፡፡ ትላንት፣ "የህወሓት ማእከላዊ ኮሚቴ አባላት" በሚል ስም መግለጫ ያወጡት እነ አቶ ጌታቸው፣ የክልሉን የመንግስት መዋቅር ለማፍረስ ጥረት እያደረጉ ናቸው በማለት ጉባኤ ያካሄዱትን የህወሓት አመራሮች ከሰዋል፡፡ "እኛ ፓርቲ ነን" ያሉት፣ በአወዛጋቢው የህወሓት ጉባኤ ምክትል ሊቀመንበር ሆኖው...
    0 Comments 0 Shares
  • AMHARIC.VOANEWS.COM
    በአማራ ክልል ምስራቅ ጎጃም ሁለት መምህራን መገደላቸውን የአካባቢው አስተዳደር አስታወቀ
    “በአማራ ክልል፣ ምስራቅ ጎጃም ዞን ስናን ወረዳ፣ ሁለት የሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት መምህራን ትናንት መስከረም 8/2017 ዓ.ም. በፋኖ ታጣቂዎች ተገድለዋል” ሲል የአካባቢው አስተዳደር አስታወቀ። የአሜሪካ ድምፅ ያነጋገራቸው የስናን ወረዳ አስተዳዳሪ አየነው ደለለ፣ ሁለቱ መምህራን የተገደሉት በፋኖ ታጣቂዎች ከመኖሪያ ቤታቸው ከተወሰዱ በኋላ መሆኑን ገልጸዋል። “ታጣቂዎቹ መምህራኑን የገደሉት፣ ትምህርት ለማስጀመር እንቅስቃሴ አድርጋችኋል በማለት ነው” ሲሉም...
    0 Comments 0 Shares
  • AMHARIC.VOANEWS.COM
    የፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ ሥርዓተ-ቀብር ተፈፀመ
    ​የአንጋፋው ፖለቲከኛና የዩኒቨርሲቲ መምህር ፕሮፌሰር ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ ሥርዓተ ቀብር ዛሬ በጴጥሮስ ወጳውሎስ ተፈፅሟል፡፡ ከቀብራቸው በፊት በሚሌንየም አዳራሽ የሽኝት መርሃ-ግብር ተካሂዷል፡፡ በመርሃ-ግብሩ ላይ የተገኙት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ፣ “ፕሮፌሰር በየነ አገርን በመውደድ እና ተግቶ በመስራት ለትውልድ ትምህርት የሚሆኑ ናቸው” ብለዋል፡፡ በኢትዮጵያ የዩናይትድ ስቴትስ ኤምባሲም በፕሮፌሰሩ ሕልፈት ማዘኑን ገልጿል፡፡
    0 Comments 0 Shares
  • AMHARIC.VOANEWS.COM
    የሐረሪዎች ልዩ ባህላዊ ምግቦች
    በምስራቅ ኢትዮጵያ የሚገኙት ሀረሪዎች መልከብዙ ባህላዊ ምግቦች አሏቸው። ብሔረሰቡ ለዘመናት ከመካከለኛው ምስራቅ ሃገሮች ጋር የንግድ ትስስር የነበራቸው በመሆናቸው ሳምቡሳን የመሰሉ ምግቦች ከመካከለኛው ምስራቅ የወረሱት ሲሆን ከቱርኮችም ከባብን የራሳቸው ባህል አድርገዋል። ባጊያ፣ ኩሬባ እና ሰሊጥን የመሰሉ ምግቦችን ከአጎራባች የምስራቅ ኢትዮጵያ ህዝቦች ጋር የሚጋሩት ሲሆን እንጀራ ወይም ኡሃት ደግሞ ከአብዛኛው ኢትዮጵያዊ የሚጋሩት ምግብ ነው። የራሳቸው ብቻ የሆኑ...
    0 Comments 0 Shares
  • AMHARIC.VOANEWS.COM
    በባማኮ በተፈጸመው ጥቃት የሟቾች ቁጥር ከ70 በላይ አሻቅቧል
    በማሊ መዲና ባማኮ በእስልምና አክራሪዎች ሳይፈጸም አልቀረም በተባለ ጥቃት የሞቱት ሰዎች ቁጥር ከ70 በላይ ሲደርስ፣ ከ200 በላይ የሚሆኑት ላይ ደግሞ ጉዳት ደርሷል። የማክሰኞው ጥቃት ኢላማ ያደረገው ወታደራዊ ፖሊስ ማሰልጠኛን እና ወታደራዊ የአየር ማረፊያን ነበር ተብሏል። ስማቸው እንዲገለጽ ያልፈለጉ የፀጥታ ምንጭ በጥቃቱ 77 ሰዎች ሲሞቱ 255 ደግሞ መቁሰላቸውን ተናግረዋል። እውነተኛነቱ የተረጋገጠ ኦፊሴላዊ ሰነድ ደግሞ የሟቾቹን ቁጥር ከ 100 በላይ...
    0 Comments 0 Shares
  • AMHARIC.VOANEWS.COM
    ባይደን የኳድ መሪዎችን ስብሰባ በመኖሪያ ቤታችው ያስተናግዳሉ
    ፕሬዝደንት ባይደን በመጪው ቅዳሜ የአውስትራሊያ፣ ህንድና ጃፓን መሪዎችን ተቀብለው “ኳድ” በሚል የሚታወቀውን የአራቱን ሃገራት ቡድን ስብሰባ ያስተናግዳሉ። ቡድኑ በተለይም በኢንዶ ፓሲፊክ ቀጠና ባለ ስልታዊ የፀጥታ ትብብር ላይ ያተኩራል። ሕዝብ በብዛት የሚገኝበት ቀጠናው ለቻይናም ከኢኮኖሚ እና ከስልት አንጻር ወሳኝ ነው። “ኳድ” በሚል መጠሪያ የሚታወቀውን የህንድ፣ ጃፓን አውስትራሊያ እና አሜሪካ የቡድን ግንኙነት ወደ በለጠ ደረጃ ማሳደግ የፕሬዝደንት ባይደን ዋና...
    0 Comments 0 Shares
  • AMHARIC.VOANEWS.COM
    በአሜሪካ እና ቻይና የንግድ ጦርነት ውስጥ የሚጣለው ቀረጥ የአሜሪካ ሸማቾች ላይ ተፅእኖ ያሳድራል - ተንታኞች
    የባይደን እና የትራምፕ አስተዳደሮች፣ ቻይና ፍትሃዊ ያልሆነ የንግድ አሰራር በመከተል ዓለም አቀፍ ገበያዎችን ተመሳስለው በተሰሩ እና ርካሽ በሆኑ እቃዎች ታጠለቀልቃለች ሲሉ ይከሷታል። ተንታኞች እንደሚሉት፣ ሁለቱም ፕሬዝዳንታዊ እጩዎች ለቻይና ድርጊት ምላሽ ለመስጠት እና የዩናይትድ ስቴትስን ምርት ለማሳደግ ቀረጥን እንደአማራጭ ይጠቀማሉ። የአሜሪካ ድምጿ ኤሊዛቤት ሊ ይህ የንግድ ጦርነት በአሜሪካ ሸማቾች ላይ የሚያደርሰውን ጉዳት ገልጻ ያደረሰችንን ዘገባ ስመኝሽ...
    0 Comments 0 Shares