AMHARIC.VOANEWS.COM
የፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ ሥርዓተ-ቀብር ተፈፀመ
​የአንጋፋው ፖለቲከኛና የዩኒቨርሲቲ መምህር ፕሮፌሰር ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ ሥርዓተ ቀብር ዛሬ በጴጥሮስ ወጳውሎስ ተፈፅሟል፡፡ ከቀብራቸው በፊት በሚሌንየም አዳራሽ የሽኝት መርሃ-ግብር ተካሂዷል፡፡ በመርሃ-ግብሩ ላይ የተገኙት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ፣ “ፕሮፌሰር በየነ አገርን በመውደድ እና ተግቶ በመስራት ለትውልድ ትምህርት የሚሆኑ ናቸው” ብለዋል፡፡ በኢትዮጵያ የዩናይትድ ስቴትስ ኤምባሲም በፕሮፌሰሩ ሕልፈት ማዘኑን ገልጿል፡፡
0 Comments 0 Shares