• እሑድ ዕለት ኤፍቢአይ ዌስት ፓልም ቢች በሚገኘው የትራምፕ የጎልፍ መጫወቻ ስፍራ የግድያ ሙከራ መኖሩን በመግለጹ፤ የቀድሞው የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ለደኅንነታቸው ሲባል አስተማማኝ ጥበቃ ወደሚያገኙበት ቦታ እንዲዘዋወሩ ተደርገዋል። የአሜሪካ መገናኛ ብዙኃን ራያን ሩዝ ስለተባለው ተጠርጣሪ ዝርዝር መረጃ እያወጡ ነው። ስለጥቃቱ እና ስለተጠርጣሪው እስካሁን ምን ይታወቃል?
    እሑድ ዕለት ኤፍቢአይ ዌስት ፓልም ቢች በሚገኘው የትራምፕ የጎልፍ መጫወቻ ስፍራ የግድያ ሙከራ መኖሩን በመግለጹ፤ የቀድሞው የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ለደኅንነታቸው ሲባል አስተማማኝ ጥበቃ ወደሚያገኙበት ቦታ እንዲዘዋወሩ ተደርገዋል። የአሜሪካ መገናኛ ብዙኃን ራያን ሩዝ ስለተባለው ተጠርጣሪ ዝርዝር መረጃ እያወጡ ነው። ስለጥቃቱ እና ስለተጠርጣሪው እስካሁን ምን ይታወቃል?
    WWW.BBC.COM
    ዶናልድ ትራምፕ ላይ ስለተቃጣው የግድያ ሙከራ እና ስለተጠርጣሪው እስካሁን የምናውቀው - BBC News አማርኛ
    እሑድ ዕለት ኤፍቢአይ ዌስት ፓልም ቢች በሚገኘው የትራምፕ የጎልፍ መጫወቻ ስፍራ የግድያ ሙከራ መኖሩን በመግለጹ፤ የቀድሞው የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ለደኅንነታቸው ሲባል አስተማማኝ ጥበቃ ወደሚያገኙበት ቦታ እንዲዘዋወሩ ተደርገዋል። የአሜሪካ መገናኛ ብዙኃን ራያን ሩዝ ስለተባለው ተጠርጣሪ ዝርዝር መረጃ እያወጡ ነው። ስለጥቃቱ እና ስለተጠርጣሪው እስካሁን ምን ይታወቃል?
    0 Comments 0 Shares
  • የቀድሞው ፕሬዝደንት ዶናልድ ትራምፕ ከተደረገባቸው የግድያ ሙከራ አምልጠው “ደኅንነቱ የተጠበቀ” ቦታ እንደሚገኙ የአሜሪካ ባለሥልጣናት አስታወቁ። ትራምፕ ፍሎሪዳ በሚገኘው የጎልፍ መጫወቻ ሜዳ ላይ ሳሉ ነው የግድያ ሙከራ ተደረገባቸው።“ተጠርጣሪ የተባለ” ግለሰብ በቁጥጥር ሥር እንደዋለም ባለሥልጣናቱ ገልፀዋል።
    የቀድሞው ፕሬዝደንት ዶናልድ ትራምፕ ከተደረገባቸው የግድያ ሙከራ አምልጠው “ደኅንነቱ የተጠበቀ” ቦታ እንደሚገኙ የአሜሪካ ባለሥልጣናት አስታወቁ። ትራምፕ ፍሎሪዳ በሚገኘው የጎልፍ መጫወቻ ሜዳ ላይ ሳሉ ነው የግድያ ሙከራ ተደረገባቸው።“ተጠርጣሪ የተባለ” ግለሰብ በቁጥጥር ሥር እንደዋለም ባለሥልጣናቱ ገልፀዋል።
    WWW.BBC.COM
    “በፍፁም እጄን አልሰጥም” - የቀድሞው ፕሬዝደንት ዶናልድ ትራምፕ ድጋሚ የግድያ ሙከራ ተደረገባቸው - BBC News አማርኛ
    የቀድሞው ፕሬዝደንት ዶናልድ ትራምፕ ከተደረገባቸው የግድያ ሙከራ አምልጠው “ደኅንነቱ የተጠበቀ” ቦታ እንደሚገኙ የአሜሪካ ባለሥልጣናት አስታወቁ። ትራምፕ ፍሎሪዳ በሚገኘው የጎልፍ መጫወቻ ሜዳ ላይ ሳሉ ነው የግድያ ሙከራ ተደረገባቸው።“ተጠርጣሪ የተባለ” ግለሰብ በቁጥጥር ሥር እንደዋለም ባለሥልጣናቱ ገልፀዋል።
    0 Comments 0 Shares
  • በመላው ዓለም ተወዳጅ የሆነው የቡና ዋጋ ባለፉት ወራት ጭማሪ ታይቶበታል። በዋነኛ የቡና አምራች አገራት ውስጥ እያጋጠመ ያለው ምጣኔ ሀብታዊ እና የተፈጥሮ ሁኔታ መለዋወጥ ምክንያት በቀጣይ ዓመታትም የቡና ዋጋ በከፍተኛ ሁኔታ ሊጨምር እንደሚችል እየተነገረ ነው። በቅርቡ በተካሄደ የባለልዩ ጣዕም ቡና ውድድር ዓለም አቀፍ ጨረታ የኢትዮጵያ አንድ ኪሎ ቡና ከ102 ሺህ ብር በላይ በመሸጥ አዲስ ክብረ ወሰን መመዝገቡ ይታወሳል።
    በመላው ዓለም ተወዳጅ የሆነው የቡና ዋጋ ባለፉት ወራት ጭማሪ ታይቶበታል። በዋነኛ የቡና አምራች አገራት ውስጥ እያጋጠመ ያለው ምጣኔ ሀብታዊ እና የተፈጥሮ ሁኔታ መለዋወጥ ምክንያት በቀጣይ ዓመታትም የቡና ዋጋ በከፍተኛ ሁኔታ ሊጨምር እንደሚችል እየተነገረ ነው። በቅርቡ በተካሄደ የባለልዩ ጣዕም ቡና ውድድር ዓለም አቀፍ ጨረታ የኢትዮጵያ አንድ ኪሎ ቡና ከ102 ሺህ ብር በላይ በመሸጥ አዲስ ክብረ ወሰን መመዝገቡ ይታወሳል።
    WWW.BBC.COM
    በዓለም ገበያ እየጨመረ ያለው የቡና ዋጋ ምክንያት እና የወደፊቱ ስጋት - BBC News አማርኛ
    በመላው ዓለም ተወዳጅ የሆነው የቡና ዋጋ ባለፉት ወራት ጭማሪ ታይቶበታል። በዋነኛ የቡና አምራች አገራት ውስጥ እያጋጠመ ያለው ምጣኔ ሀብታዊ እና የተፈጥሮ ሁኔታ መለዋወጥ ምክንያት በቀጣይ ዓመታትም የቡና ዋጋ በከፍተኛ ሁኔታ ሊጨምር እንደሚችል እየተነገረ ነው። በቅርቡ በተካሄደ የባለልዩ ጣዕም ቡና ውድድር ዓለም አቀፍ ጨረታ የኢትዮጵያ አንድ ኪሎ ቡና ከ102 ሺህ ብር በላይ በመሸጥ አዲስ ክብረ ወሰን መመዝገቡ ይታወሳል።
    0 Comments 0 Shares
  • የጣሊያን ዐቃቤ ሕግ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ማቴዮ ሳልቪኒ ስደተኞችን ያሳፈረች መርከብ በአገራቸው የባሕር ጠረፍ ላይ እንዳትቆም በመከልከላቸው በስድስ ዓመት እስር እንዲቀጡ ጠየቀ። ሳልቪኒ በአውሮፓውያኑ 2019 ነው ስተደኞችን የያዘች መርከብ ወደ ጣሊያን ወደብ ተጠግታ እንድታራግፍ አልፈቀድም ያሉት።
    የጣሊያን ዐቃቤ ሕግ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ማቴዮ ሳልቪኒ ስደተኞችን ያሳፈረች መርከብ በአገራቸው የባሕር ጠረፍ ላይ እንዳትቆም በመከልከላቸው በስድስ ዓመት እስር እንዲቀጡ ጠየቀ። ሳልቪኒ በአውሮፓውያኑ 2019 ነው ስተደኞችን የያዘች መርከብ ወደ ጣሊያን ወደብ ተጠግታ እንድታራግፍ አልፈቀድም ያሉት።
    WWW.BBC.COM
    የጣሊያኑ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር የስደተኞች መርከብ እንዲቆም ባለመፍቀዳቸው በእስር እንዲቀጡ ተጠየቀ - BBC News አማርኛ
    የጣሊያን ዐቃቤ ሕግ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ማቴዮ ሳልቪኒ ስደተኞችን ያሳፈረች መርከብ በአገራቸው የባሕር ጠረፍ ላይ እንዳትቆም በመከልከላቸው በስድስ ዓመት እስር እንዲቀጡ ጠየቀ። ሳልቪኒ በአውሮፓውያኑ 2019 ነው ስተደኞችን የያዘች መርከብ ወደ ጣሊያን ወደብ ተጠግታ እንድታራግፍ አልፈቀድም ያሉት።
    0 Comments 0 Shares
  • 115 ክሶች የቀረቡበት የእንግሊዝ ፕሪሚዬር ሊጉ ማንቸስተር ሲቲ በገለልተኛ ችሎት ፊት የሚቀርብበት ቀን ደርሷል። ከሳሹ የእንግሊዝ ፕሪሚዬር ሊግ አስተዳዳሪ እና ማንቸስተር ሲቲ አድራሻው ባልተጠቀሰ ቦታ ፊት ለፊት ቀርበው ይሟገታሉ። ለመሆኑ ማን ሊያሸንፍ ይችላል?
    115 ክሶች የቀረቡበት የእንግሊዝ ፕሪሚዬር ሊጉ ማንቸስተር ሲቲ በገለልተኛ ችሎት ፊት የሚቀርብበት ቀን ደርሷል። ከሳሹ የእንግሊዝ ፕሪሚዬር ሊግ አስተዳዳሪ እና ማንቸስተር ሲቲ አድራሻው ባልተጠቀሰ ቦታ ፊት ለፊት ቀርበው ይሟገታሉ። ለመሆኑ ማን ሊያሸንፍ ይችላል?
    WWW.BBC.COM
    የማንችስተር ሲቲ ክስ መታየት ጀምሯል፤ ለመሆኑ ክለቡ የቀረበበት ክስ ምንድን ነው? - BBC News አማርኛ
    115 ክሶች የቀረቡበት የእንግሊዝ ፕሪሚዬር ሊጉ ማንቸስተር ሲቲ በገለልተኛ ችሎት ፊት የሚቀርብበት ቀን ደርሷል። ከሳሹ የእንግሊዝ ፕሪሚዬር ሊግ አስተዳዳሪ እና ማንቸስተር ሲቲ አድራሻው ባልተጠቀሰ ቦታ ፊት ለፊት ቀርበው ይሟገታሉ። ለመሆኑ ማን ሊያሸንፍ ይችላል?
    0 Comments 0 Shares
  • እሑድ የተካሄደው የሰሜን ለንድ ደርቢ መድፈኞቹ ድል ሲቀዳጁበት ተቃናቃኛቸው ቶተንሀሞች ደግሞ ደካማ ጎናቸው የተጋለጠበት ሆኗል።
    እሑድ የተካሄደው የሰሜን ለንድ ደርቢ መድፈኞቹ ድል ሲቀዳጁበት ተቃናቃኛቸው ቶተንሀሞች ደግሞ ደካማ ጎናቸው የተጋለጠበት ሆኗል።
    WWW.BBC.COM
    በሰሜን ለንደን ደርቢ አርሰናል ታላቅ ድል አሳካ - BBC News አማርኛ
    እሑድ የተካሄደው የሰሜን ለንድ ደርቢ መድፈኞቹ ድል ሲቀዳጁበት ተቃናቃኛቸው ቶተንሀሞች ደግሞ ደካማ ጎናቸው የተጋለጠበት ሆኗል።
    0 Comments 0 Shares
  • የግብፅ የስለላ አገልግሎት ኃላፊ እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር በአሥመራ ተገኝተው የፕሬዝዳንት አል ሲሲን መልዕክት ለፕሬዝዳንት ኢሳያስ በማድረስ ውይይት ማድረጋቸው ተዘገበ። የግብፅ ጠቅላላ የስለላ አገልግሎት ኃላፊ አባስ ካሜል እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ባድር አብደልላቲ በቀጣናው ያለውን ወቅታዊ የደኅንነት እና የፖለቲካ ሁኔታ፣ እንዲሁም የአገራቱን ግንኙነት ማጠናከረን የሚመለከት መልዕክትን ለኤርትራው ፕሬዝዳንት ማድረሳቸው ተገልጿል።
    የግብፅ የስለላ አገልግሎት ኃላፊ እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር በአሥመራ ተገኝተው የፕሬዝዳንት አል ሲሲን መልዕክት ለፕሬዝዳንት ኢሳያስ በማድረስ ውይይት ማድረጋቸው ተዘገበ። የግብፅ ጠቅላላ የስለላ አገልግሎት ኃላፊ አባስ ካሜል እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ባድር አብደልላቲ በቀጣናው ያለውን ወቅታዊ የደኅንነት እና የፖለቲካ ሁኔታ፣ እንዲሁም የአገራቱን ግንኙነት ማጠናከረን የሚመለከት መልዕክትን ለኤርትራው ፕሬዝዳንት ማድረሳቸው ተገልጿል።
    WWW.BBC.COM
    የግብፅ የስለላ እና የውጭ ጉዳይ ኃላፊዎች መልዕከት እና ውይይት በአሥመራ - BBC News አማርኛ
    የግብፅ የስለላ አገልግሎት ኃላፊ እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር በአሥመራ ተገኝተው የፕሬዝዳንት አል ሲሲን መልዕክት ለፕሬዝዳንት ኢሳያስ በማድረስ ውይይት ማድረጋቸው ተዘገበ። የግብፅ ጠቅላላ የስለላ አገልግሎት ኃላፊ አባስ ካሜል እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ባድር አብደልላቲ በቀጣናው ያለውን ወቅታዊ የደኅንነት እና የፖለቲካ ሁኔታ፣ እንዲሁም የአገራቱን ግንኙነት ማጠናከረን የሚመለከት መልዕክትን ለኤርትራው ፕሬዝዳንት ማድረሳቸው ተገልጿል።
    0 Comments 0 Shares
  • በግልፅ ፀረ-ሙስሊም አቋም በማራመድ ትታወቃለች። 9/11 የደረሰው የሽብር ጥቃት በአሜሪካ መንግሥት የተቀነባበረ ነው ትላለች። ስደተኞች ድመት እና ውሻ እየበሉ ነው ስትል ትወቀሳለች። ሎራ ሉመራ ትባላለች። ከሰሞኑ ትራምፕ ጎን አትጠፋም። ይቺ ሴት ማናት?
    በግልፅ ፀረ-ሙስሊም አቋም በማራመድ ትታወቃለች። 9/11 የደረሰው የሽብር ጥቃት በአሜሪካ መንግሥት የተቀነባበረ ነው ትላለች። ስደተኞች ድመት እና ውሻ እየበሉ ነው ስትል ትወቀሳለች። ሎራ ሉመራ ትባላለች። ከሰሞኑ ትራምፕ ጎን አትጠፋም። ይቺ ሴት ማናት?
    WWW.BBC.COM
    ከትራምፕ ጎን የማትጠፋው፤ ፀረ-ሙስሊም አቋም ያላት የሴራ ትንታኔ አራማጇ ሎራ ሉመር ማናት? - BBC News አማርኛ
    በግልፅ ፀረ-ሙስሊም አቋም በማራመድ ትታወቃለች። 9/11 የደረሰው የሽብር ጥቃት በአሜሪካ መንግሥት የተቀነባበረ ነው ትላለች። ስደተኞች ድመት እና ውሻ እየበሉ ነው ስትል ትወቀሳለች። ሎራ ሉመራ ትባላለች። ከሰሞኑ ትራምፕ ጎን አትጠፋም። ይቺ ሴት ማናት?
    0 Comments 0 Shares