የቀድሞው ፕሬዝደንት ዶናልድ ትራምፕ ከተደረገባቸው የግድያ ሙከራ አምልጠው “ደኅንነቱ የተጠበቀ” ቦታ እንደሚገኙ የአሜሪካ ባለሥልጣናት አስታወቁ። ትራምፕ ፍሎሪዳ በሚገኘው የጎልፍ መጫወቻ ሜዳ ላይ ሳሉ ነው የግድያ ሙከራ ተደረገባቸው።“ተጠርጣሪ የተባለ” ግለሰብ በቁጥጥር ሥር እንደዋለም ባለሥልጣናቱ ገልፀዋል።
የቀድሞው ፕሬዝደንት ዶናልድ ትራምፕ ከተደረገባቸው የግድያ ሙከራ አምልጠው “ደኅንነቱ የተጠበቀ” ቦታ እንደሚገኙ የአሜሪካ ባለሥልጣናት አስታወቁ። ትራምፕ ፍሎሪዳ በሚገኘው የጎልፍ መጫወቻ ሜዳ ላይ ሳሉ ነው የግድያ ሙከራ ተደረገባቸው።“ተጠርጣሪ የተባለ” ግለሰብ በቁጥጥር ሥር እንደዋለም ባለሥልጣናቱ ገልፀዋል።
WWW.BBC.COM
“በፍፁም እጄን አልሰጥም” - የቀድሞው ፕሬዝደንት ዶናልድ ትራምፕ ድጋሚ የግድያ ሙከራ ተደረገባቸው - BBC News አማርኛ
የቀድሞው ፕሬዝደንት ዶናልድ ትራምፕ ከተደረገባቸው የግድያ ሙከራ አምልጠው “ደኅንነቱ የተጠበቀ” ቦታ እንደሚገኙ የአሜሪካ ባለሥልጣናት አስታወቁ። ትራምፕ ፍሎሪዳ በሚገኘው የጎልፍ መጫወቻ ሜዳ ላይ ሳሉ ነው የግድያ ሙከራ ተደረገባቸው።“ተጠርጣሪ የተባለ” ግለሰብ በቁጥጥር ሥር እንደዋለም ባለሥልጣናቱ ገልፀዋል።
0 Comments 0 Shares