Ethiopian Social Network Ethiopian Social Network
Search Results
See All Results
  • Join
    Sign In
    Sign Up
    Search

Directory

  • Users
  • Posts
  • Pages
  • Groups
  • Events
  • Blogs
  • Marketplace
  • Funding
  • Offers
  • Movies
  • Ethiopia
    shared a link
    2018-03-18 07:10:25 -
    Our subscribers to the print edition are entitled to get a bonus in a form of early access to our digital edition.Use the bank detail below or call our office…
    Our subscribers to the print edition are entitled to get a bonus in a form of early access to our digital edition.Use the bank detail below or call our office…
    ADDISFORTUNE.NET
    Fuel Thirsty
    Despite sustained calm in the capital, in stark contrast to the surrounding Oromia Regional State, the political stalemate in Ethiopia has begun to affect Addis Abeba. Residents of the city have be...
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • Ethiopia
    shared a link
    2018-03-18 07:10:25 -
    የሕገወጥ መሳሪያዎች ዝውውር በስፋት መታየቱ ተገለጸ
    ዘመኑ ተናኘ
    Sat, 03/17/2018 - 21:16
    የሕገወጥ መሳሪያዎች ዝውውር በስፋት መታየቱ ተገለጸ ዘመኑ ተናኘ Sat, 03/17/2018 - 21:16
    WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
    የሕገወጥ መሳሪያዎች ዝውውር በስፋት መታየቱ ተገለጸ | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
    የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ጄኔራል አሰፋ አቢዮ በአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ወቅት የሕገወጥ መሳሪያዎች ዝውውር በስፋት እንደታየ አስታወቁ፡፡ ኮሚሽነሩ ዛሬ መጋቢት 8 ቀን 2010 ዓ.ም. በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ የአስቸኳይ ጊዜ ኮማንድ ፖስት ዝውውሩን ለመቆጣጠር ባደረገው ጥረት በርካታ መሳሪያዎችን መያዝ መቻሉን ገልጸው፣ የሕገወጥ የመሳሪያዎች ዝውውር ግን ሙሉ በሙሉ ቆሟል ለማለት እንደማይቻል አስታውቀዋል፡፡
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • Ethiopia
    shared a link
    2018-03-18 07:10:25 -
    የቅዱስ ጊዮርጊስ ስፖርት ማኅበርና የቦርድ አባላት ተከሰሱ
    ታምሩ ጽጌ
    Sun, 03/18/2018 - 08:55
    የቅዱስ ጊዮርጊስ ስፖርት ማኅበርና የቦርድ አባላት ተከሰሱ ታምሩ ጽጌ Sun, 03/18/2018 - 08:55
    WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
    የቅዱስ ጊዮርጊስ ስፖርት ማኅበርና የቦርድ አባላት ተከሰሱ | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
    ከፍትሐ ብሔር ሕግ አንቀጾች ድንጋጌና ከቅዱስ ጊዮርጊስ ስፖርት ማኅበር መመርያ ደንብ ውጪ፣ በሕገወጥ መንገድ ከአባልነታቸው መታገዳቸውንና መባረራቸውን የገለጹ አባላት ማኅበሩንና የቦርድ አባላቱን ከሰሱ፡፡
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • Ethiopia
    shared a link
    2018-03-18 07:10:25 -
    የኢሕአዴግ ምክር ቤት በዚህ ሳምንት ስብሰባውን እንደሚጀምር ተገለጸ
    ዮሐንስ አንበርብር
    Sun, 03/18/2018 - 08:55
    የኢሕአዴግ ምክር ቤት በዚህ ሳምንት ስብሰባውን እንደሚጀምር ተገለጸ ዮሐንስ አንበርብር Sun, 03/18/2018 - 08:55
    WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
    የኢሕአዴግ ምክር ቤት በዚህ ሳምንት ስብሰባውን እንደሚጀምር ተገለጸ | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
    የኢሕአዴግ ምክር ቤት በተያዘው ሳምንት ስብሰባውን እንደሚጀምር ተገለጸ፡፡ የገዥው ፓርቲ ኢሕአዴግ አራቱም አባል ድርጅቶች በእኩል የሚወከሉበትና በድምሩ 180 አባላት ያሉት የኢሕአዴግ ምክር ቤት፣ ከፓርቲው ጠቅላላ ጉባዔ ቀጥሎ የሚገኝ አካል ነው፡፡
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • Ethiopia
    shared a link
    2018-03-18 07:10:25 -
    የሸማቾች ጥበቃ ባለሥልጣን የዋጋ ግሽበት የሚፈጥሩ ነጋዴዎችን ፍርድ ቤት አቆማለሁ አለ
    ውድነህ ዘነበ
    Sun, 03/18/2018 - 08:59
    የሸማቾች ጥበቃ ባለሥልጣን የዋጋ ግሽበት የሚፈጥሩ ነጋዴዎችን ፍርድ ቤት አቆማለሁ አለ ውድነህ ዘነበ Sun, 03/18/2018 - 08:59
    WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
    የሸማቾች ጥበቃ ባለሥልጣን የዋጋ ግሽበት የሚፈጥሩ ነጋዴዎችን ፍርድ ቤት አቆማለሁ አለ | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
    በገበያ ውስጥ ያለ በቂ ምክንያት የሸቀጦች የዋጋ ግሽበት ፈጥረዋል የተባሉ የንግድ ድርጅቶችን ወደ ሕግ ለመውሰድ መረጃ እየተጠናቀረ መሆኑን፣ የንግድ ውድድርና የሸማቾች ጥበቃ ባለሥልጣን አስታወቀ፡፡
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • Ethiopia
    shared a link
    2018-03-18 07:10:25 -
    የሲሚንቶ ዋጋ እየናረ ነው
    ቃለየሱስ በቀለ
    Sun, 03/18/2018 - 09:04
    የሲሚንቶ ዋጋ እየናረ ነው ቃለየሱስ በቀለ Sun, 03/18/2018 - 09:04
    WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
    የሲሚንቶ ዋጋ እየናረ ነው | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
    የችርቻሮ ሲሚንቶ ዋጋ በአዲስ አበባና ክልል ከተሞች እየናረ እንደመጣ ተገለጸ፡፡ ሪፖርተር ባደረገው የገበያ ቅኝት በአዲስ አበባ ገበያ ከ210 እስከ 220 ብር የነበረው የአንድ ኩንታል ሲሚንቶ ዋጋ፣ ከ250 እስከ 260 ብር እንደደረሰ ለማወቅ ተችሏል፡፡ በክልል ከተሞች ዋጋው እየጨመረ እንደሄደ ታውቋል፡፡
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • Ethiopia
    shared a link
    2018-03-18 07:10:25 -
    የዲፕሎማቲክ ማኅበረሰቡ የኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታ ያሳስበናል አሉ
    ዮሐንስ አንበርብር
    Sun, 03/18/2018 - 09:07
    የዲፕሎማቲክ ማኅበረሰቡ የኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታ ያሳስበናል አሉ ዮሐንስ አንበርብር Sun, 03/18/2018 - 09:07
    WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
    የዲፕሎማቲክ ማኅበረሰቡ የኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታ ያሳስበናል አሉ | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
    በአዲስ አበባ የሚገኙ የዲፕሎማቲክ ማኅበረሰብ አባላት የኢትዮጵያ ወቅታዊ የፖለቲካ ቀውስ እንዳሳሰባቸው ገለጹ፡፡ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የአፍሪካ ኢኮኖሚ ኮሚሽን ምክትል ኃላፊ አብደላ ሀምዱለ፣ ‹‹የመንግሥት አስተዳደር በአፍሪካና በኢትዮጵያ ሁኔታ›› በሚል ርዕስ ባዘጋጁት የውይይት መድረክ ላይ የተገኙ የዲፕሎማቲክ ማኅበረሰቡ አባላት ሥጋታቸውን አሰምተዋል፡፡
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • Ethiopia
    shared a link
    2018-03-18 07:10:25 -
    ሶማሊያ ቅሬታዋን ኢትዮጵያ ማስተባበያዋን ያስተጋቡበት የበርበራ ወደብ የዓረብ ሊግ እንዲገባበት ጥሪ ቀረበ
    ብርሃኑ ፈቃደ
    Sun, 03/18/2018 - 09:17
    ሶማሊያ ቅሬታዋን ኢትዮጵያ ማስተባበያዋን ያስተጋቡበት የበርበራ ወደብ የዓረብ ሊግ እንዲገባበት ጥሪ ቀረበ ብርሃኑ ፈቃደ Sun, 03/18/2018 - 09:17
    WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
    ሶማሊያ ቅሬታዋን ኢትዮጵያ ማስተባበያዋን ያስተጋቡበት የበርበራ ወደብ የዓረብ ሊግ እንዲገባበት ጥሪ ቀረበ | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
    የግዛቴ አካል ከሆነውና ራሱን ነፃ መንግሥት ብሎ ከሚጠራ አካል ጋር የተደረገ ስምምነት ሉዓላዊነቴን ተጋፍቷል በማለት ቅሬታውን ያሰማው የሶማሊያ መንግሥት፣ ኢትዮጵያ ከዱባዩ ዲፒ ወርልድ ኩባንያና ከሶማሌላንድ ጋር ያደረገችው የበርበራ ወደብ የባለድርሻነት ስምምነት ውድቅ እንዲደረግ ለዓረብ ሊግ ጥሪ አቀረበ፡፡
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • Displaying (287513-287520 of 303214)
  • «
  • Prev
  • 35938
  • 35939
  • 35940
  • 35941
  • 35942
  • Next
  • »
© 2025 Ethiopian Social Network English
English Amharic
Contact Us Directory