• አዲስ አበባ፣ መስከረም 3፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ከዓለም አቀፉ የክህሎት ድርጅት የሙሉ አባልነት ሰርተፊኬት ተቀብላለች፡፡ የሥራና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል÷ የዓለም አቀፉ የክህሎት ድርጅት የኢትዮጵያን 88ኛ የሙሉ አባልነት የማረጋገጫ ምስክር ወረቀት መስጠቱን ተናግረዋል፡፡ ኢትዮጵያ የዓለም አቀፉ የክህሎት ድርጅት አባል መሆኗ በርካታ ፋይዳዎች እንዳሉት በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው አስፍረዋል፡፡ ከተለያዩ ሀገራት ጋር የኢንዱስትሪ ትስስር ለመፍጠር […]
    The post ኢትዮጵያ የዓለም አቀፉ የክህሎት ድርጅት ሙሉ አባል ሆነች appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C.
    አዲስ አበባ፣ መስከረም 3፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ከዓለም አቀፉ የክህሎት ድርጅት የሙሉ አባልነት ሰርተፊኬት ተቀብላለች፡፡ የሥራና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል÷ የዓለም አቀፉ የክህሎት ድርጅት የኢትዮጵያን 88ኛ የሙሉ አባልነት የማረጋገጫ ምስክር ወረቀት መስጠቱን ተናግረዋል፡፡ ኢትዮጵያ የዓለም አቀፉ የክህሎት ድርጅት አባል መሆኗ በርካታ ፋይዳዎች እንዳሉት በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው አስፍረዋል፡፡ ከተለያዩ ሀገራት ጋር የኢንዱስትሪ ትስስር ለመፍጠር […] The post ኢትዮጵያ የዓለም አቀፉ የክህሎት ድርጅት ሙሉ አባል ሆነች appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C.
    WWW.FANABC.COM
    ኢትዮጵያ የዓለም አቀፉ የክህሎት ድርጅት ሙሉ አባል ሆነች - Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C
    አዲስ አበባ፣ መስከረም 3፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ከዓለም አቀፉ የክህሎት ድርጅት የሙሉ አባልነት ሰርተፊኬት ተቀብላለች፡፡ የሥራና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል÷ የዓለም አቀፉ የክህሎት ድርጅት የኢትዮጵያን 88ኛ የሙሉ አባልነት የማረጋገጫ ምስክር ወረቀት መስጠቱን ተናግረዋል፡፡ ኢትዮጵያ የዓለም አቀፉ የክህሎት ድርጅት አባል መሆኗ በርካታ ፋይዳዎች እንዳሉት በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው አስፍረዋል፡፡ ከተለያዩ ሀገራት ጋር የኢንዱስትሪ ትስስር ለመፍጠር […]
    0 Comments 0 Shares

  • አዲስ አበባ፣ መስከረም 3፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን የልማት ትብብር አጠናክራ መቀጠል እንደምትፈልግ የሀገሪቱ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ በሚኒስቴሩ የአፍሪካ ጉዳዮች ዳይሬክተር ዱ ዢአዎሂ በሰጡት መግለጫ÷ የአፍሪካ-ቻይና ጉባዔ ትብብሩን ለማሳደግ የሚያስችሉ እድሎችን ማስገኘቱን ጠቅሰዋል፡፡ ቻይና የአፍሪካን ልማት መደገፏንና ለጋራ ተጠቃሚነት መሥራቷን አጠናክራ እንደምትቀጥልም አረጋግጠዋል፡፡ በዚህ ማዕቀፍ ከኢትዮጵያ ጋር የተለያዩ ስምምነቶች መኖራቸውን […]
    The post ቻይና ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን ትብብር ማጠናከር እንደምትፈልግ ገለፀች appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C.
    አዲስ አበባ፣ መስከረም 3፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን የልማት ትብብር አጠናክራ መቀጠል እንደምትፈልግ የሀገሪቱ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ በሚኒስቴሩ የአፍሪካ ጉዳዮች ዳይሬክተር ዱ ዢአዎሂ በሰጡት መግለጫ÷ የአፍሪካ-ቻይና ጉባዔ ትብብሩን ለማሳደግ የሚያስችሉ እድሎችን ማስገኘቱን ጠቅሰዋል፡፡ ቻይና የአፍሪካን ልማት መደገፏንና ለጋራ ተጠቃሚነት መሥራቷን አጠናክራ እንደምትቀጥልም አረጋግጠዋል፡፡ በዚህ ማዕቀፍ ከኢትዮጵያ ጋር የተለያዩ ስምምነቶች መኖራቸውን […] The post ቻይና ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን ትብብር ማጠናከር እንደምትፈልግ ገለፀች appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C.
    WWW.FANABC.COM
    ቻይና ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን ትብብር ማጠናከር እንደምትፈልግ ገለፀች - Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C
    አዲስ አበባ፣ መስከረም 3፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን የልማት ትብብር አጠናክራ መቀጠል እንደምትፈልግ የሀገሪቱ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ በሚኒስቴሩ የአፍሪካ ጉዳዮች ዳይሬክተር ዱ ዢአዎሂ በሰጡት መግለጫ÷ የአፍሪካ-ቻይና ጉባዔ ትብብሩን ለማሳደግ የሚያስችሉ እድሎችን ማስገኘቱን ጠቅሰዋል፡፡ ቻይና የአፍሪካን ልማት መደገፏንና ለጋራ ተጠቃሚነት መሥራቷን አጠናክራ እንደምትቀጥልም አረጋግጠዋል፡፡ በዚህ ማዕቀፍ ከኢትዮጵያ ጋር የተለያዩ ስምምነቶች መኖራቸውን […]
    0 Comments 0 Shares

  • አዲስ አበባ፣ መስከረም 2፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ በጎርፍ ሊወሰዱ የነበሩ እናትና ልጅ በአደጋ ጊዜ ሰራተኞች ጥረት ህይወታቸዉን ማትረፍ መቻሉ ተሰምቷል። ዛሬ ከቀኑ 11 ሰዓት ገደማ ክስተቱ የተፈጠረ ሲሆን ፥ በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ወረዳ 5 ጀርመን ድልድይ እየተባለ በሚጠራዉ አካባቢ ነው የጎርፍ አደጋው የደረሰው፡፡ ሆኖም በዚህ ጎርፍ ሊወሰዱ […]
    The post በጎርፍ ሊወሰዱ የነበሩ እናትና ልጅ ተረፉ appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C.
    አዲስ አበባ፣ መስከረም 2፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ በጎርፍ ሊወሰዱ የነበሩ እናትና ልጅ በአደጋ ጊዜ ሰራተኞች ጥረት ህይወታቸዉን ማትረፍ መቻሉ ተሰምቷል። ዛሬ ከቀኑ 11 ሰዓት ገደማ ክስተቱ የተፈጠረ ሲሆን ፥ በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ወረዳ 5 ጀርመን ድልድይ እየተባለ በሚጠራዉ አካባቢ ነው የጎርፍ አደጋው የደረሰው፡፡ ሆኖም በዚህ ጎርፍ ሊወሰዱ […] The post በጎርፍ ሊወሰዱ የነበሩ እናትና ልጅ ተረፉ appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C.
    WWW.FANABC.COM
    በጎርፍ ሊወሰዱ የነበሩ እናትና ልጅ ተረፉ - Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C
    አዲስ አበባ፣ መስከረም 2፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ በጎርፍ ሊወሰዱ የነበሩ እናትና ልጅ በአደጋ ጊዜ ሰራተኞች ጥረት ህይወታቸዉን ማትረፍ መቻሉ ተሰምቷል። ዛሬ ከቀኑ 11 ሰዓት ገደማ ክስተቱ የተፈጠረ ሲሆን ፥ በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ወረዳ 5 ጀርመን ድልድይ እየተባለ በሚጠራዉ አካባቢ ነው የጎርፍ አደጋው የደረሰው፡፡ ሆኖም በዚህ ጎርፍ ሊወሰዱ […]
    0 Comments 0 Shares

  • አዲስ አበባ፣ መስከረም 2፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ቢሊየነሩ ጃሬድ ኢሳክማን ጠፈርተኛ ሳይሆኑ ወደ ህዋ የተጓዙ የመጀመሪያ ግለሰብ ለመሆን መብቃታቸው ተሰምቷል፡፡ ቢሊየነሩ በዚህን ጊዜ “ወደ ምድር ስንመለስ ሁላችንም የምናስተካክለው ብዙ አለ፤ ሆኖም ግን ምድር ፍጹም ሆና ከዚህ ትታያለች” ብለዋል፡፡ ከመሬት በላይ 435 ማይሎች (700 ኪሎ ሜትር) ከኢሳክማን የአደጋ መከላከያ (ሄልሜት) ካሜራ በመገጠሙ አስደናቂ ምስሎች መታየታቸውም […]
    The post ቢሊየነሩ ጠፈርተኛ ሳይሆኑ ወደ ህዋ ላይ የተጓዙ የመጀመሪያው ግለሰብ ሆኑ appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C.
    አዲስ አበባ፣ መስከረም 2፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ቢሊየነሩ ጃሬድ ኢሳክማን ጠፈርተኛ ሳይሆኑ ወደ ህዋ የተጓዙ የመጀመሪያ ግለሰብ ለመሆን መብቃታቸው ተሰምቷል፡፡ ቢሊየነሩ በዚህን ጊዜ “ወደ ምድር ስንመለስ ሁላችንም የምናስተካክለው ብዙ አለ፤ ሆኖም ግን ምድር ፍጹም ሆና ከዚህ ትታያለች” ብለዋል፡፡ ከመሬት በላይ 435 ማይሎች (700 ኪሎ ሜትር) ከኢሳክማን የአደጋ መከላከያ (ሄልሜት) ካሜራ በመገጠሙ አስደናቂ ምስሎች መታየታቸውም […] The post ቢሊየነሩ ጠፈርተኛ ሳይሆኑ ወደ ህዋ ላይ የተጓዙ የመጀመሪያው ግለሰብ ሆኑ appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C.
    WWW.FANABC.COM
    ቢሊየነሩ ጠፈርተኛ ሳይሆኑ ወደ ህዋ ላይ የተጓዙ የመጀመሪያው ግለሰብ ሆኑ - Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C
    አዲስ አበባ፣ መስከረም 2፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ቢሊየነሩ ጃሬድ ኢሳክማን ጠፈርተኛ ሳይሆኑ ወደ ህዋ የተጓዙ የመጀመሪያ ግለሰብ ለመሆን መብቃታቸው ተሰምቷል፡፡ ቢሊየነሩ በዚህን ጊዜ “ወደ ምድር ስንመለስ ሁላችንም የምናስተካክለው ብዙ አለ፤ ሆኖም ግን ምድር ፍጹም ሆና ከዚህ ትታያለች” ብለዋል፡፡ ከመሬት በላይ 435 ማይሎች (700 ኪሎ ሜትር) ከኢሳክማን የአደጋ መከላከያ (ሄልሜት) ካሜራ በመገጠሙ አስደናቂ ምስሎች መታየታቸውም […]
    0 Comments 0 Shares

  • አዲስ አበባ፣ መስከረም 2፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴሬሽን ምክር ቤት የህገ-መንግስት ትርጉምና የሕገ መንግስታዊነት ክትትል ጉዳዮች ዳይሬክተርን ጨምሮ ሰባት ግለሰቦች በሙስና ወንጀል ተከሰሱ። የፍትህ ሚኒስቴር የሙስና ወንጀል ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ዐቃቤ ሕግ የኤርትራ ዜግነት ካላቸው ግለሰቦች ጋር በጥቅም በመመሳጠር ለምክር ቤቱ ተገቢ ያልሆኑ አስተያየቶችን በማቅረብ፣ ሀሰተኛ የዜግነት ማረጋገጫ በመጠቀም፣ የውሳኔ አፈጻጻሙን እንዳይተገበር በማድረግና በማስደረግ፣ የሀሰት […]
    The post የፌዴሬሽን ምክር ቤት የህገ-መንግስት ትርጉምና የሕገ መንግስታዊነት ክትትል ጉዳዮች ዳይሬክተርን ጨምሮ 7 ግለሰቦች በሙስና ወንጀል ተከሰሱ appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C.
    አዲስ አበባ፣ መስከረም 2፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴሬሽን ምክር ቤት የህገ-መንግስት ትርጉምና የሕገ መንግስታዊነት ክትትል ጉዳዮች ዳይሬክተርን ጨምሮ ሰባት ግለሰቦች በሙስና ወንጀል ተከሰሱ። የፍትህ ሚኒስቴር የሙስና ወንጀል ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ዐቃቤ ሕግ የኤርትራ ዜግነት ካላቸው ግለሰቦች ጋር በጥቅም በመመሳጠር ለምክር ቤቱ ተገቢ ያልሆኑ አስተያየቶችን በማቅረብ፣ ሀሰተኛ የዜግነት ማረጋገጫ በመጠቀም፣ የውሳኔ አፈጻጻሙን እንዳይተገበር በማድረግና በማስደረግ፣ የሀሰት […] The post የፌዴሬሽን ምክር ቤት የህገ-መንግስት ትርጉምና የሕገ መንግስታዊነት ክትትል ጉዳዮች ዳይሬክተርን ጨምሮ 7 ግለሰቦች በሙስና ወንጀል ተከሰሱ appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C.
    WWW.FANABC.COM
    የፌዴሬሽን ምክር ቤት የህገ-መንግስት ትርጉምና የሕገ መንግስታዊነት ክትትል ጉዳዮች ዳይሬክተርን ጨምሮ 7 ግለሰቦች በሙስና ወንጀል ተከሰሱ - Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C
    አዲስ አበባ፣ መስከረም 2፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴሬሽን ምክር ቤት የህገ-መንግስት ትርጉምና የሕገ መንግስታዊነት ክትትል ጉዳዮች ዳይሬክተርን ጨምሮ ሰባት ግለሰቦች በሙስና ወንጀል ተከሰሱ። የፍትህ ሚኒስቴር የሙስና ወንጀል ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ዐቃቤ ሕግ የኤርትራ ዜግነት ካላቸው ግለሰቦች ጋር በጥቅም በመመሳጠር ለምክር ቤቱ ተገቢ ያልሆኑ አስተያየቶችን በማቅረብ፣ ሀሰተኛ የዜግነት ማረጋገጫ በመጠቀም፣ የውሳኔ አፈጻጻሙን እንዳይተገበር በማድረግና በማስደረግ፣ የሀሰት […]
    0 Comments 0 Shares

  • አዲስ አበባ፣ መስከረም 2፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የአርሰናል አሰልጣኝ ሚኬል አርቴታ በክለቡ ለተጨማሪ ዓመታት የሚያቆያቸውን ውል አራዝመዋል፡፡ በዚሁ መሰረት ስፔናዊው አሰልጣኝ አርቴታ በሰሜን ለንደኑ ክለብ ለተጨማሪ ሦስት ዓመታት ለመቆየት የሚያስችላቸውን ፊርማ ማኖራቸውን አርሰናል አስታውቋል፡፡ ከፊርማ ሥነ-ሥርዓቱ በኋላ በሰጡት አስተያየትም÷ ኮንትራቱን በማራዘማቸው ትክክለኛ ውሳኔ መሆኑን ገልጸው በዚህም ደስታ እንደተሰማቸው ተናግረዋል፡፡ አሰልጣኙ በፈረንጆቹ ታኅሣስ 2019 ላይ […]
    The post አሰልጣኝ ሚኬል አርቴታ በመድፈኞቹ ቤት ለመቆየት የሚያስችላቸውን ውል አራዘሙ appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C.
    አዲስ አበባ፣ መስከረም 2፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የአርሰናል አሰልጣኝ ሚኬል አርቴታ በክለቡ ለተጨማሪ ዓመታት የሚያቆያቸውን ውል አራዝመዋል፡፡ በዚሁ መሰረት ስፔናዊው አሰልጣኝ አርቴታ በሰሜን ለንደኑ ክለብ ለተጨማሪ ሦስት ዓመታት ለመቆየት የሚያስችላቸውን ፊርማ ማኖራቸውን አርሰናል አስታውቋል፡፡ ከፊርማ ሥነ-ሥርዓቱ በኋላ በሰጡት አስተያየትም÷ ኮንትራቱን በማራዘማቸው ትክክለኛ ውሳኔ መሆኑን ገልጸው በዚህም ደስታ እንደተሰማቸው ተናግረዋል፡፡ አሰልጣኙ በፈረንጆቹ ታኅሣስ 2019 ላይ […] The post አሰልጣኝ ሚኬል አርቴታ በመድፈኞቹ ቤት ለመቆየት የሚያስችላቸውን ውል አራዘሙ appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C.
    አሰልጣኝ ሚኬል አርቴታ በመድፈኞቹ ቤት ለመቆየት የሚያስችላቸውን ውል አራዘሙ - Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C
    አዲስ አበባ፣ መስከረም 2፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የአርሰናል አሰልጣኝ ሚኬል አርቴታ በክለቡ ለተጨማሪ ዓመታት የሚያቆያቸውን ውል አራዝመዋል፡፡ በዚሁ መሰረት ስፔናዊው አሰልጣኝ አርቴታ በሰሜን ለንደኑ ክለብ ለተጨማሪ ሦስት ዓመታት ለመቆየት የሚያስችላቸውን ፊርማ ማኖራቸውን አርሰናል አስታውቋል፡፡ ከፊርማ ሥነ-ሥርዓቱ በኋላ በሰጡት አስተያየትም÷ ኮንትራቱን በማራዘማቸው ትክክለኛ ውሳኔ መሆኑን ገልጸው በዚህም ደስታ እንደተሰማቸው ተናግረዋል፡፡ አሰልጣኙ በፈረንጆቹ ታኅሣስ 2019 ላይ […]
    0 Comments 0 Shares

  • አዲስ አበባ፣ መስከረም 2፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያን ከጤና ዘርፍ ጋር አስተሳስሮ መስራት በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ስምምነት ተፈረመ፡፡ ስምምነቱ የተፈረመው በጤና ሚኒስቴር እና በብሔራዊ መታወቂያ ፕሮግራም ከፍተኛ አመራሮች መካከል መሆኑ ተገልጿል፡፡ የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ ዛሬ በብሔራዊ መታወቂያ ፕሮግራም የስራ ጉብኝት አድርገዋል፡፡ ከጉብኝታቸው ጎን ለጎንም ለፋይዳ መታወቂያ ምዝገባ ማድረጋቸውን የፕሮግራሙ መረጃ […]
    The post የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያን ከጤና ዘርፍ ጋር አስተሳስሮ ለመሥራት ስምምነት ተፈረመ appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C.
    አዲስ አበባ፣ መስከረም 2፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያን ከጤና ዘርፍ ጋር አስተሳስሮ መስራት በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ስምምነት ተፈረመ፡፡ ስምምነቱ የተፈረመው በጤና ሚኒስቴር እና በብሔራዊ መታወቂያ ፕሮግራም ከፍተኛ አመራሮች መካከል መሆኑ ተገልጿል፡፡ የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ ዛሬ በብሔራዊ መታወቂያ ፕሮግራም የስራ ጉብኝት አድርገዋል፡፡ ከጉብኝታቸው ጎን ለጎንም ለፋይዳ መታወቂያ ምዝገባ ማድረጋቸውን የፕሮግራሙ መረጃ […] The post የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያን ከጤና ዘርፍ ጋር አስተሳስሮ ለመሥራት ስምምነት ተፈረመ appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C.
    WWW.FANABC.COM
    የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያን ከጤና ዘርፍ ጋር አስተሳስሮ ለመሥራት ስምምነት ተፈረመ - Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C
    አዲስ አበባ፣ መስከረም 2፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያን ከጤና ዘርፍ ጋር አስተሳስሮ መስራት በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ስምምነት ተፈረመ፡፡ ስምምነቱ የተፈረመው በጤና ሚኒስቴር እና በብሔራዊ መታወቂያ ፕሮግራም ከፍተኛ አመራሮች መካከል መሆኑ ተገልጿል፡፡ የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ ዛሬ በብሔራዊ መታወቂያ ፕሮግራም የስራ ጉብኝት አድርገዋል፡፡ ከጉብኝታቸው ጎን ለጎንም ለፋይዳ መታወቂያ ምዝገባ ማድረጋቸውን የፕሮግራሙ መረጃ […]
    0 Comments 0 Shares

  • አዲስ አበባ፣ መስከረም 2፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ሂደት በሲቪልም ሆነ በሃይድሮ ሜካኒካል ሥራዎች የላቀ ብቃት ያካበቱ ባለሙያዎችን ማፍራት መቻሉ ተገለጸ። የግድቡ ግንባታ ፕሮጀክት ምክትል ሥራ አስኪያጅ ኤፍሬም ወልደኪዳን (ኢ/ር)፤ ለፕሮጀክቱ ስኬት ከዲዛይን ጀምሮ እስከ ግንባታው የኢትዮጵያውያን ሚና የላቀ መሆኑን አስታውሰዋል። የፕሮጀክቱ ግንባታ ሲጀመር በአንድ ጊዜ እስከ 15 ሺህ ዜጎች […]
    The post የህዳሴ ግድብ ግንባታ ሂደት የላቀ ብቃት ያካበቱ ባለሙያዎችን ለማፍራት ማስቻሉ ተገለጸ appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C.
    አዲስ አበባ፣ መስከረም 2፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ሂደት በሲቪልም ሆነ በሃይድሮ ሜካኒካል ሥራዎች የላቀ ብቃት ያካበቱ ባለሙያዎችን ማፍራት መቻሉ ተገለጸ። የግድቡ ግንባታ ፕሮጀክት ምክትል ሥራ አስኪያጅ ኤፍሬም ወልደኪዳን (ኢ/ር)፤ ለፕሮጀክቱ ስኬት ከዲዛይን ጀምሮ እስከ ግንባታው የኢትዮጵያውያን ሚና የላቀ መሆኑን አስታውሰዋል። የፕሮጀክቱ ግንባታ ሲጀመር በአንድ ጊዜ እስከ 15 ሺህ ዜጎች […] The post የህዳሴ ግድብ ግንባታ ሂደት የላቀ ብቃት ያካበቱ ባለሙያዎችን ለማፍራት ማስቻሉ ተገለጸ appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C.
    WWW.FANABC.COM
    የህዳሴ ግድብ ግንባታ ሂደት የላቀ ብቃት ያካበቱ ባለሙያዎችን ለማፍራት ማስቻሉ ተገለጸ - Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C
    አዲስ አበባ፣ መስከረም 2፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ሂደት በሲቪልም ሆነ በሃይድሮ ሜካኒካል ሥራዎች የላቀ ብቃት ያካበቱ ባለሙያዎችን ማፍራት መቻሉ ተገለጸ። የግድቡ ግንባታ ፕሮጀክት ምክትል ሥራ አስኪያጅ ኤፍሬም ወልደኪዳን (ኢ/ር)፤ ለፕሮጀክቱ ስኬት ከዲዛይን ጀምሮ እስከ ግንባታው የኢትዮጵያውያን ሚና የላቀ መሆኑን አስታውሰዋል። የፕሮጀክቱ ግንባታ ሲጀመር በአንድ ጊዜ እስከ 15 ሺህ ዜጎች […]
    0 Comments 0 Shares