አዲስ አበባ፣ መስከረም 2፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ በጎርፍ ሊወሰዱ የነበሩ እናትና ልጅ በአደጋ ጊዜ ሰራተኞች ጥረት ህይወታቸዉን ማትረፍ መቻሉ ተሰምቷል። ዛሬ ከቀኑ 11 ሰዓት ገደማ ክስተቱ የተፈጠረ ሲሆን ፥ በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ወረዳ 5 ጀርመን ድልድይ እየተባለ በሚጠራዉ አካባቢ ነው የጎርፍ አደጋው የደረሰው፡፡ ሆኖም በዚህ ጎርፍ ሊወሰዱ […]
The post በጎርፍ ሊወሰዱ የነበሩ እናትና ልጅ ተረፉ appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C.
አዲስ አበባ፣ መስከረም 2፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ በጎርፍ ሊወሰዱ የነበሩ እናትና ልጅ በአደጋ ጊዜ ሰራተኞች ጥረት ህይወታቸዉን ማትረፍ መቻሉ ተሰምቷል። ዛሬ ከቀኑ 11 ሰዓት ገደማ ክስተቱ የተፈጠረ ሲሆን ፥ በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ወረዳ 5 ጀርመን ድልድይ እየተባለ በሚጠራዉ አካባቢ ነው የጎርፍ አደጋው የደረሰው፡፡ ሆኖም በዚህ ጎርፍ ሊወሰዱ […] The post በጎርፍ ሊወሰዱ የነበሩ እናትና ልጅ ተረፉ appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C.
WWW.FANABC.COM
በጎርፍ ሊወሰዱ የነበሩ እናትና ልጅ ተረፉ - Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C
አዲስ አበባ፣ መስከረም 2፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ በጎርፍ ሊወሰዱ የነበሩ እናትና ልጅ በአደጋ ጊዜ ሰራተኞች ጥረት ህይወታቸዉን ማትረፍ መቻሉ ተሰምቷል። ዛሬ ከቀኑ 11 ሰዓት ገደማ ክስተቱ የተፈጠረ ሲሆን ፥ በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ወረዳ 5 ጀርመን ድልድይ እየተባለ በሚጠራዉ አካባቢ ነው የጎርፍ አደጋው የደረሰው፡፡ ሆኖም በዚህ ጎርፍ ሊወሰዱ […]
0 Comments 0 Shares