Ethiopian Social Network Ethiopian Social Network
Search Results
See All Results
  • Join
    Sign In
    Sign Up
    Search

Directory

  • Users
  • Posts
  • Pages
  • Groups
  • Events
  • Blogs
  • Marketplace
  • Funding
  • Offers
  • Movies
  • Gugut Podcast
    2024-08-25 13:54:01 -
    ጠቅላዩ ሲናገሩ ፓርላማ ገባሁ...... Entrepreneurship in the Digital World |Eden Mulu| Gugut podcast Ep 162
    ጠቅላዩ ሲናገሩ ፓርላማ ገባሁ...... Entrepreneurship in the Digital World |Eden Mulu| Gugut podcast Ep 162
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • Maya Media
    2024-08-25 13:54:01 -
    ካሲናዬ አዲስ ፊልም (Kassinaye) New ethiopian movie 2024 Maya Media Presents |
    ካሲናዬ አዲስ ፊልም (Kassinaye) New ethiopian movie 2024 Maya Media Presents |
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • VOA - Amharic shared a link
    2024-08-26 08:34:01 -
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    በየመን ባህር ዳርቻ በደረሰ የጀልባ አደጋ በትንሹ 13 ፍልሰተኞች መሞታቸውን ተመድ አስታወቀ
    ፍልሰተኞችን የጫነ ጀልባ በየመን የባህር ዳርቻ መስጠሙን ተከትሎ በርካታ ሰዎች መሞታቸውን አሊያም መጥፋታቸውን የተባበሩት መንግስታት የፍልሰተኞች ድርጅት በዛሬው ዕለት አስታወቀ ። አደጋው የበርካቶችን ህይወት ከቀጠፉ እና በተደጋጋሚ ከደረሱ የጀልባ መስጠም አደጋዎች የቅርብ ጊዜው ነው ። በሰሜን ሳውዲ አረቢያ ፣ በሰሜን ምስራቅ ኦማን የምትጎራበታት የመን ለ10 ዓመታት የተቃረበ የእርስ በርስ ጦርነት እየተደረገባት ቢሆንም ፣ አሁንም ድረስ ከምስራቅ አፍሪካ ለሚነሱ...
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • VOA - Amharic shared a link
    2024-08-26 08:34:01 -
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    በአንድ ጀምበር 615 ነጥብ 7 ሚሊዮን ችግኞች
    በአንድ ቀን 615 ነጥብ 7 ሚሊዮን ተክለናል ሲሉ የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ አስታወቁ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከትናንት በስቲያ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መግለጫ፣ 29፡1 ሚሊዮን ዜጎች በ318፡4 ሄክታር ስፍራዎች ላይ ችግኞችን መትከላቸውን አመልክተዋል። ባለፉት አምስት ዓመታት በተካሔደው የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር፣ 32፡5 ቢሊዮን ችግኞች መተከላቸውን የሚገልፀው የኢትዮጵያ መንግስት በዘንድሮው መርሃግብር ፣ቁጥሩን 40 ቢሊዮን...
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • VOA - Amharic shared a link
    2024-08-26 08:34:01 -
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    እስራኤል እና ሂዝቦላ ከባድ የተኩስ ልውውጥ አደረጉ
    እስራኤል በደቡባዊ ሊባኖስ ዛሬ ረፋድ ላይ የአየር ድብደባ ያደረሰች ሲሆን ፣ ጥቃቱ በሂዝቦላህ ላይ የተፈጸመ የቅድመ መከላከል ጥቃት መሆኑን አስታውቃለች ። ታጣቂ ቡድኑ ባለፈው ወር ከዋና አዛዦቹ የአንዱን ግድያ ለመበቀል በመቶዎች የሚቆጠሩ ሮኬቶችን እና ድሮኖችን ማስወንጨፉን ገልጿል። ከፍተኛ የተኩስ ልውውጡ ለረጅም ጊዜ የተፈራውን ጦርነት የቀሰቀሰ ባይመስልም፣ ነባሩ ውጥረት ​​ግን ቀጥሏል ። ይህ በንዲህ እንዳለ ግብፅ ለ10 ወራት ጋዛ ውስጥ የዘለቀው...
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • VOA - Amharic shared a link
    2024-08-26 08:34:01 -
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    ሶማሊያ አሁንም የኢትዮጵያ ወታደሮች በአዲሱ የአፍሪካ ህብረት ተልዕኮ እንዲሳተፉ አትፈቅድም
    የሶማሊያ ባለስልጣናት ኢትዮጵያ ከሶማሌላንድ ጋር ከተፈራረመችው አወዛጋቢ የመግባቢያ ስምምነት እስካልወጣች ድረስ፣ የኢትዮጵያ ወታደሮች ከመጪው የአፍሪካ ህብረት የድጋፍ ተልዕኮ በአጭር አጠራሩ አውሶም (AUSSOM) አካል እንዲሆኑ እንደማይፈቅዱ በድጋሚ አስጠነቀቁ፡፡ የሶማሊያ ጠቅላይ ሚኒስትር ሃምዛ አብዲ ባሬ ኢትዮጵያ የመግባቢያ ስምምነቱን ካላቋረጠች ኃይሎችዋ የመጭው የአውሶም ተልእኮ አባል እንደማይሆኑ በዚህ ሳምንት ምቃድሾ ውስጥ ተናግረዋል፡፡ አውሶም...
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • VOA - Amharic shared a link
    2024-08-26 08:34:01 -
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    የሃማስ ልዑክ ስለተኩስ አቁም ለመነጋገር ወደ ካይሮ አምርቷል
    በከፍተኛ የሃማስ ባለስልጣን ካሊል አልኻያ የሚመራው የሃማስ ልዑክ በሰሞኑ የተኩስ አቁም ንግግር ዙሪያ ከሸምጋዮች የቀረበውን ለመስማት ዛሬ ቅዳሜ ወደ ካይሮ አቅንቷል ሲል የፍልስጤማውያኑ ቡድን ባወጣው መግለጫ አመለከተ፡፡ የዩናይትድ ስቴትስ እና የእስራኤል ልዑካን ከትላንት በስቲያ ሐሙስ እና ትላንት አርብ በተኩስ አቁሙ ስምምነት ዙሪያ ልዩነቶችን በመፍታት ላይ ያተኮሩ ስብሰባዎችን በካይሮ እንዳካሄዱ ሁለት የግብጽ የደህንነት ምንጮች እንደነገሩት ሮይተርስ...
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • VOA - Amharic shared a link
    2024-08-26 08:34:01 -
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    በእስራኤል ጥቃት ከ30 በላይ ፍልስጤማውያን ተገደሉ
    በደቡባዊ ጋዛ ሰርጥ እስራኤል ዛሬ ቅዳሜ በፈጸመችው በርካታ የአየር ድብደባ ቢያንስ ከ30 በላይ ፍልስጤማውያን መገደላቸውን ባለሥልጣናት አስታወቁ፡፡ ፍልስጤማውያኑ የተገደሉት ግብጽ ዋና ከተማ ካይሮ ውስጥ በከፍተኛ ደረጃ የተያዘው የተኩስ አቁም ንግግር ዝግጅት እየተካሄደ ባለበት ወቅት ነው፡፡ ካን ዮኒስ በሚገኘው መኖሪያ ቤታቸው ላይ በደረሰ የአየር ድብደባ ከሞቱት መካከል ሁለት ህጻናትን ጨምሮ 11 የአንድ ቤተሰብ አባላት፣ ይገኙበታል። ናስር ሆስፒታል በካን...
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • Displaying (284249-284256 of 310267)
  • «
  • Prev
  • 35530
  • 35531
  • 35532
  • 35533
  • 35534
  • Next
  • »
© 2026 Ethiopian Social Network English
English Amharic
Contact Us Directory