AMHARIC.VOANEWS.COM
በየመን ባህር ዳርቻ በደረሰ የጀልባ አደጋ በትንሹ 13 ፍልሰተኞች መሞታቸውን ተመድ አስታወቀ
ፍልሰተኞችን የጫነ ጀልባ በየመን የባህር ዳርቻ መስጠሙን ተከትሎ በርካታ ሰዎች መሞታቸውን አሊያም መጥፋታቸውን የተባበሩት መንግስታት የፍልሰተኞች ድርጅት በዛሬው ዕለት አስታወቀ ። አደጋው የበርካቶችን ህይወት ከቀጠፉ እና በተደጋጋሚ ከደረሱ የጀልባ መስጠም አደጋዎች የቅርብ ጊዜው ነው ። በሰሜን ሳውዲ አረቢያ ፣ በሰሜን ምስራቅ ኦማን የምትጎራበታት የመን ለ10 ዓመታት የተቃረበ የእርስ በርስ ጦርነት እየተደረገባት ቢሆንም ፣ አሁንም ድረስ ከምስራቅ አፍሪካ ለሚነሱ...
0 Comments 0 Shares