• ድብብቆሽ አዲስ ተከታታይ ሲትኮም ክፍል 7 Dibibikosh EP07 #arts_tv_world
    ድብብቆሽ አዲስ ተከታታይ ሲትኮም ክፍል 7 Dibibikosh EP07 #arts_tv_world
    0 Comments 0 Shares
  • በከፍተኛ አመራሮቹ ክፍፍል መካከል በተደረገው በ14ኛው የህወሓት ጉባኤ ያልተገኙ እና በጊዜያዊ አስተዳደሩ ያሉ የማዕከላዊ ኮሚቴ አባላት እና ስራ አስፈጻሚዎች ድርጅቱን እንደማይወክሉ የህወሓት ሊቀመንበር ዶክተር ደብረ ጽዮን ገብረ ሚካኤል አስታወቁ።
    በከፍተኛ አመራሮቹ ክፍፍል መካከል በተደረገው በ14ኛው የህወሓት ጉባኤ ያልተገኙ እና በጊዜያዊ አስተዳደሩ ያሉ የማዕከላዊ ኮሚቴ አባላት እና ስራ አስፈጻሚዎች ድርጅቱን እንደማይወክሉ የህወሓት ሊቀመንበር ዶክተር ደብረ ጽዮን ገብረ ሚካኤል አስታወቁ።
    WWW.BBC.COM
    በጊዜያዊ አስተዳደር ያሉ የህወሓት አመራሮች ድርጅቱን እንደማይወክሉ ደብረጽዮን አስታወቁ - BBC News አማርኛ
    በከፍተኛ አመራሮቹ ክፍፍል መካከል በተደረገው በ14ኛው የህወሓት ጉባኤ ያልተገኙ እና በጊዜያዊ አስተዳደሩ ያሉ የማዕከላዊ ኮሚቴ አባላት እና ስራ አስፈጻሚዎች ድርጅቱን እንደማይወክሉ የህወሓት ሊቀመንበር ዶክተር ደብረ ጽዮን ገብረ ሚካኤል አስታወቁ።
    0 Comments 0 Shares
  • ባለፈው ሳምንት ኬንያ ውስጥ በኢትዮጵያ ድንበር አቅራቢያ የተወሰዱት ሁለት የኮሪያ ዜግነት ያላቸው ግለሰቦች፤ መንግስት “ሸኔ” እያለ በሚጠራው የኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት “ታግተው ለአልሸባብ ተላልፈው መሰጠታቸውን” የብሔራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት ገለጸ።
    ታጣቂ ቡድኑ፤ በሶማሊያ ከሚንቀሳቀሰው አልሸባብ ጋር “ቀጥታ ግንኙነት አለው” ሲልም ከስሷል።
    ባለፈው ሳምንት ኬንያ ውስጥ በኢትዮጵያ ድንበር አቅራቢያ የተወሰዱት ሁለት የኮሪያ ዜግነት ያላቸው ግለሰቦች፤ መንግስት “ሸኔ” እያለ በሚጠራው የኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት “ታግተው ለአልሸባብ ተላልፈው መሰጠታቸውን” የብሔራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት ገለጸ። ታጣቂ ቡድኑ፤ በሶማሊያ ከሚንቀሳቀሰው አልሸባብ ጋር “ቀጥታ ግንኙነት አለው” ሲልም ከስሷል።
    WWW.BBC.COM
    የኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት ሁለት ኮሪያውያንን “አግቶ ለአልሸባብ ሰጥቷል” ሲል የኢትዮጵያ መንግሥት ከሰሰ - BBC News አማርኛ
    ባለፈው ሳምንት ኬንያ ውስጥ በኢትዮጵያ ድንበር አቅራቢያ የተወሰዱት ሁለት የኮሪያ ዜግነት ያላቸው ግለሰቦች፤ መንግስት “ሸኔ” እያለ በሚጠራው የኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት “ታግተው ለአልሸባብ ተላልፈው መሰጠታቸውን” የብሔራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት ገለጸ። ታጣቂ ቡድኑ፤ በሶማሊያ ከሚንቀሳቀሰው አልሸባብ ጋር “ቀጥታ ግንኙነት አለው” ሲልም ከስሷል።
    0 Comments 0 Shares
  • የኤርትራውን ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ ከስልጣን እንዲለቁ በግልጽ የጠየቁት የቀድሞው የገንዘብ ሚኒስትር ብርሃነ አብርሃ በእስር ቤት ማረፋቸውን የቤተሰቡ አባላት ለቢቢሲ ትግርኛ አረጋገጡ።
    የኤርትራውን ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ ከስልጣን እንዲለቁ በግልጽ የጠየቁት የቀድሞው የገንዘብ ሚኒስትር ብርሃነ አብርሃ በእስር ቤት ማረፋቸውን የቤተሰቡ አባላት ለቢቢሲ ትግርኛ አረጋገጡ።
    WWW.BBC.COM
    ፕሬዚዳንት ኢሳያስን ስልጣን እንዲለቁ በግልጽ የጠየቁት የኤርትራ የቀድሞ ሚኒስትር በእስር ቤት አረፉ - BBC News አማርኛ
    የኤርትራውን ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ ከስልጣን እንዲለቁ በግልጽ የጠየቁት የቀድሞው የገንዘብ ሚኒስትር ብርሃነ አብርሃ በእስር ቤት ማረፋቸውን የቤተሰቡ አባላት ለቢቢሲ ትግርኛ አረጋገጡ።
    0 Comments 0 Shares
  • የዱባይ የሪል ስቴት ኢንቨስትመንት የዓለም ከበርቴዎችን ቀልብ መሳብ ችሏል። የአረብ ባሕርን ተንተርሳ የተቆረቆረችው ዱባይ፣ ከመላው ዓለም የሚመጡ ቤት ፈላጊዎችን እያስተናገደች ነው። ኢትዮጵያውያን ባለሃብቶችም በዚህችው የባሕረ ሰላጤ ከተማ መዋዕለ ንዋያቸውን እያፈሰሱ ቤቶችን እየገዙ መሆናቸውን የሪል ስቴት ድርጅቶች ይናገራሉ። ለመሆኑ የዱባይ የሪል ስቴት ገበያ ኢትዮጵያውያንን ጨምሮ የዓለም ከበርቴዎችን የሚያማልልበት ዋና ምክንያት ምንድን ነው?
    የዱባይ የሪል ስቴት ኢንቨስትመንት የዓለም ከበርቴዎችን ቀልብ መሳብ ችሏል። የአረብ ባሕርን ተንተርሳ የተቆረቆረችው ዱባይ፣ ከመላው ዓለም የሚመጡ ቤት ፈላጊዎችን እያስተናገደች ነው። ኢትዮጵያውያን ባለሃብቶችም በዚህችው የባሕረ ሰላጤ ከተማ መዋዕለ ንዋያቸውን እያፈሰሱ ቤቶችን እየገዙ መሆናቸውን የሪል ስቴት ድርጅቶች ይናገራሉ። ለመሆኑ የዱባይ የሪል ስቴት ገበያ ኢትዮጵያውያንን ጨምሮ የዓለም ከበርቴዎችን የሚያማልልበት ዋና ምክንያት ምንድን ነው?
    WWW.BBC.COM
    ኢትዮጵያውያንን ጨምሮ የዓለም ከበርቴዎችን እያማለለ ያለው የዱባይ ሪል ስቴት - BBC News አማርኛ
    የዱባይ የሪል ስቴት ኢንቨስትመንት የዓለም ከበርቴዎችን ቀልብ መሳብ ችሏል። የአረብ ባሕርን ተንተርሳ የተቆረቆረችው ዱባይ፣ ከመላው ዓለም የሚመጡ ቤት ፈላጊዎችን እያስተናገደች ነው። ኢትዮጵያውያን ባለሃብቶችም በዚህችው የባሕረ ሰላጤ ከተማ መዋዕለ ንዋያቸውን እያፈሰሱ ቤቶችን እየገዙ መሆናቸውን የሪል ስቴት ድርጅቶች ይናገራሉ። ለመሆኑ የዱባይ የሪል ስቴት ገበያ ኢትዮጵያውያንን ጨምሮ የዓለም ከበርቴዎችን የሚያማልልበት ዋና ምክንያት ምንድን ነው?
    0 Comments 0 Shares
  • “ቀሳውስቱ ከእሣት አደጋ ሠራተኞች ጋር ተነጋግረዋል፤ የእሣት ማጥፊያ ቁሳቁሶችንም ባርከዋል” ሲሉ ከቀሳውስቱ መካከል አንዱ ለሮይተርስ የዜና ወኪል ተናግረዋል።
    “ቀሳውስቱ ከእሣት አደጋ ሠራተኞች ጋር ተነጋግረዋል፤ የእሣት ማጥፊያ ቁሳቁሶችንም ባርከዋል” ሲሉ ከቀሳውስቱ መካከል አንዱ ለሮይተርስ የዜና ወኪል ተናግረዋል።
    WWW.BBC.COM
    የሩሲያ ኦርቶዶክስ ቀሳውስት በዩክሬን ጥቃት ለተቃጠለው የነዳጅ ማከማቻ ፀሎት አደረጉ - BBC News አማርኛ
    “ቀሳውስቱ ከእሣት አደጋ ሠራተኞች ጋር ተነጋግረዋል፤ የእሣት ማጥፊያ ቁሳቁሶችንም ባርከዋል” ሲሉ ከቀሳውስቱ መካከል አንዱ ለሮይተርስ የዜና ወኪል ተናግረዋል።
    0 Comments 0 Shares
  • የዓለም ጤና ድርጅት እንደሚለው ከሆነ አፍላቶክሲን የተባለው ኬሚካል በሰዎች ዘንድ የጉበት ነቀርሳ [ካንሰር] ሊያመጣ ይችላል።
    የዓለም ጤና ድርጅት እንደሚለው ከሆነ አፍላቶክሲን የተባለው ኬሚካል በሰዎች ዘንድ የጉበት ነቀርሳ [ካንሰር] ሊያመጣ ይችላል።
    WWW.BBC.COM
    በዛምቢያ የተበከለ በቆሎ የበሉ 400 ውሻዎች መሞታቸውን ተከትሎ ስጋት ተፈጠረ - BBC News አማርኛ
    የዓለም ጤና ድርጅት እንደሚለው ከሆነ አፍላቶክሲን የተባለው ኬሚካል በሰዎች ዘንድ የጉበት ነቀርሳ [ካንሰር] ሊያመጣ ይችላል።
    0 Comments 0 Shares
  • በዩናይትድ ኪንግደም የተላከ ፖስት ካርድ ከ121 ዓመታት በኋላ ወደ አድራሻው ደረሰ።
    ለገና በዓል እንዲደርስ የታቀደው ፖስት ካርድ በአውሮፓውያኑ 1903 የተላከ ቢሆንም ወደ አድራሻው የደረሰው መቶ ዓመታትን ዘግይቶ ነው።
    በዩናይትድ ኪንግደም የተላከ ፖስት ካርድ ከ121 ዓመታት በኋላ ወደ አድራሻው ደረሰ። ለገና በዓል እንዲደርስ የታቀደው ፖስት ካርድ በአውሮፓውያኑ 1903 የተላከ ቢሆንም ወደ አድራሻው የደረሰው መቶ ዓመታትን ዘግይቶ ነው።
    WWW.BBC.COM
    በዩኬ ፖስት ካርድ ከተላከ ከ121 ዓመታት በኋላ ወደ አድራሻው ደረሰ - BBC News አማርኛ
    በዩናይትድ ኪንግደም የተላከ ፖስት ካርድ ከ121 ዓመታት በኋላ ወደ አድራሻው ደረሰ። ለገና በዓል እንዲደርስ የታቀደው ፖስት ካርድ በአውሮፓውያኑ 1903 የተላከ ቢሆንም ወደ አድራሻው የደረሰው መቶ ዓመታትን ዘግይቶ ነው።
    0 Comments 0 Shares