• ወደ ሩሲያዋ ኩርስክ ግዛት ዘልቃ የገባችው ዩክሬን በአንድ ሳምንት ውስጥ ለሩሲያ ጦር ወሳኝ የተባለ ሁለተኛውን ድልድይ ማውደሟን አስታወቀች።
    ወደ ሩሲያዋ ኩርስክ ግዛት ዘልቃ የገባችው ዩክሬን በአንድ ሳምንት ውስጥ ለሩሲያ ጦር ወሳኝ የተባለ ሁለተኛውን ድልድይ ማውደሟን አስታወቀች።
    WWW.BBC.COM
    ወደ ሩሲያ ግዛት ዘልቃ የገባችው ዩክሬን በአንድ በሳምንት ሁለተኛውን ድልድይ መደምሰሷን አስታወቀች - BBC News አማርኛ
    ወደ ሩሲያዋ ኩርስክ ግዛት ዘልቃ የገባችው ዩክሬን በአንድ ሳምንት ውስጥ ለሩሲያ ጦር ወሳኝ የተባለ ሁለተኛውን ድልድይ ማውደሟን አስታወቀች።
    0 Comments 0 Shares
  • አሜሪካን ለመምራት ፕሬዚዳንታዊ ዘመቻ እያደረጉ ያሉት ዶናልድ ትራምፕ ከተመረጡ በአገሪቱ ውስጥ ለመቆየት ሕጋዊ ፈቃድ የሌላቸውን ስደተኞች በጅምላ እንደሚያባርሩ እየተናገሩ ነው።
    አሜሪካን ለመምራት ፕሬዚዳንታዊ ዘመቻ እያደረጉ ያሉት ዶናልድ ትራምፕ ከተመረጡ በአገሪቱ ውስጥ ለመቆየት ሕጋዊ ፈቃድ የሌላቸውን ስደተኞች በጅምላ እንደሚያባርሩ እየተናገሩ ነው።
    WWW.BBC.COM
    ዶናልድ ትራምፕ ከተመረጡ አንድ ሚሊዮን ስደተኞችን ሊያባርሩ ይችላሉ? - BBC News አማርኛ
    አሜሪካን ለመምራት ፕሬዚዳንታዊ ዘመቻ እያደረጉ ያሉት ዶናልድ ትራምፕ ከተመረጡ በአገሪቱ ውስጥ ለመቆየት ሕጋዊ ፈቃድ የሌላቸውን ስደተኞች በጅምላ እንደሚያባርሩ እየተናገሩ ነው።
    0 Comments 0 Shares
  • ከጥቂት ዓመታት በፊት መላውን ዓለም አዳርሶ ሚሊዮኖችን በመያዝ በመቶ ሺዎች የሚቆጠሩትን ለሞት የዳረገው ኮቪድ 19 ጉዳቱ ቢቀንስም አሁንም የሰው ልጅ የጤና ስጋት መሆኑ አላበቃም። ይህ በትንፋሽ የሚተላለፈው ቫይረስ ባለፉት ዓመታት ዝርያውን እና የጉዳት አቅሙን እየቀያየረ ይገኛል። አሁን ደግሞ የቫይረሱ አዲስ አይነት ዝርያ መገኘቱ እየተነገረ ነው። እንደ ዓለም ጤና ድርጅት ከሆነ ፍሊርት (FliRT) የሚል ስም የተሰጣቸው አዲስ ዝርያዎች በዓለም ላይ በጣም ዋናዎቹ የኮቪድ-19 ዝርያዎች ሆነዋል። በዚህ ዙሪያ ማወቅ የሚገባዎትን መረጃ አጠናቅረናል።
    ከጥቂት ዓመታት በፊት መላውን ዓለም አዳርሶ ሚሊዮኖችን በመያዝ በመቶ ሺዎች የሚቆጠሩትን ለሞት የዳረገው ኮቪድ 19 ጉዳቱ ቢቀንስም አሁንም የሰው ልጅ የጤና ስጋት መሆኑ አላበቃም። ይህ በትንፋሽ የሚተላለፈው ቫይረስ ባለፉት ዓመታት ዝርያውን እና የጉዳት አቅሙን እየቀያየረ ይገኛል። አሁን ደግሞ የቫይረሱ አዲስ አይነት ዝርያ መገኘቱ እየተነገረ ነው። እንደ ዓለም ጤና ድርጅት ከሆነ ፍሊርት (FliRT) የሚል ስም የተሰጣቸው አዲስ ዝርያዎች በዓለም ላይ በጣም ዋናዎቹ የኮቪድ-19 ዝርያዎች ሆነዋል። በዚህ ዙሪያ ማወቅ የሚገባዎትን መረጃ አጠናቅረናል።
    WWW.BBC.COM
    አዳዲሶቹ ፍለርት የኮቪድ-19 ዝርያዎች ምን ያህል አሳሳቢ ናቸው? - BBC News አማርኛ
    ከጥቂት ዓመታት በፊት መላውን ዓለም አዳርሶ ሚሊዮኖችን በመያዝ በመቶ ሺዎች የሚቆጠሩትን ለሞት የዳረገው ኮቪድ 19 ጉዳቱ ቢቀንስም አሁንም የሰው ልጅ የጤና ስጋት መሆኑ አላበቃም። ይህ በትንፋሽ የሚተላለፈው ቫይረስ ባለፉት ዓመታት ዝርያውን እና የጉዳት አቅሙን እየቀያየረ ይገኛል። አሁን ደግሞ የቫይረሱ አዲስ አይነት ዝርያ መገኘቱ እየተነገረ ነው። እንደ ዓለም ጤና ድርጅት ከሆነ ፍሊርት (FliRT) የሚል ስም የተሰጣቸው አዲስ ዝርያዎች በዓለም ላይ በጣም ዋናዎቹ የኮቪድ-19 ዝርያዎች ሆነዋል። በዚህ ዙሪያ ማወቅ የሚገባዎትን መረጃ አጠናቅረናል።
    0 Comments 0 Shares
  • እንዴት የወለደ አንጀት “ልጄ ይገደልልኝ” ትላለች? እናት ኒርማላ ራና ግን አድርገውታል። ምን ያድርጉ። የልጃቸው ስቃይ ማብቂያ አጣ። እናት 60 ዓመት ደፍነዋል። ይገደልልኝ የሚሉት ልጃቸው አልጋ ላይ ተኝቷል። በዕድሜ የእሳቸውን ግማሽ ነው።
    እንዴት የወለደ አንጀት “ልጄ ይገደልልኝ” ትላለች? እናት ኒርማላ ራና ግን አድርገውታል። ምን ያድርጉ። የልጃቸው ስቃይ ማብቂያ አጣ። እናት 60 ዓመት ደፍነዋል። ይገደልልኝ የሚሉት ልጃቸው አልጋ ላይ ተኝቷል። በዕድሜ የእሳቸውን ግማሽ ነው።
    WWW.BBC.COM
    ልጃቸው እንዲገደል ለፍርድ ቤት ያመለከቱት ምስኪን እናት - BBC News አማርኛ
    እንዴት የወለደ አንጀት “ልጄ ይገደልልኝ” ትላለች? እናት ኒርማላ ራና ግን አድርገውታል። ምን ያድርጉ። የልጃቸው ስቃይ ማብቂያ አጣ። እናት 60 ዓመት ደፍነዋል። ይገደልልኝ የሚሉት ልጃቸው አልጋ ላይ ተኝቷል። በዕድሜ የእሳቸውን ግማሽ ነው።
    0 Comments 0 Shares
  • በህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት) ምክትል ሊቀ-መንበር እና የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዝዳንት በአቶ ጌታቸው ረዳ የተጠራ “ህወሓትን የማዳን” የተባለ ስብሰባ በመቀለ ውስጥ መደረገ ጀመረ። በዚህ “ህወሓትን የማዳን” ሰብሰባ ላይ ወደ በፓርቲው ጠቅላላ ጉባኤ ላይ የማይሳተፉ እና ከኃላፊነታቸው መነሳታቸው የተገለጹ 17 የሚጠጉ የፓርቲው ማዕከላዊ ኮሚቴ አባላት እንዲሁም የቁጥጥር ኮሚሽን አባላት ተሳታፊ ናቸው።
    በህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት) ምክትል ሊቀ-መንበር እና የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዝዳንት በአቶ ጌታቸው ረዳ የተጠራ “ህወሓትን የማዳን” የተባለ ስብሰባ በመቀለ ውስጥ መደረገ ጀመረ። በዚህ “ህወሓትን የማዳን” ሰብሰባ ላይ ወደ በፓርቲው ጠቅላላ ጉባኤ ላይ የማይሳተፉ እና ከኃላፊነታቸው መነሳታቸው የተገለጹ 17 የሚጠጉ የፓርቲው ማዕከላዊ ኮሚቴ አባላት እንዲሁም የቁጥጥር ኮሚሽን አባላት ተሳታፊ ናቸው።
    WWW.BBC.COM
    በአቶ ጌታቸው የሚመራው ቡድን “ህወሓትን ማዳን” ያለውን ስብሰባ ማድረግ ጀመረ - BBC News አማርኛ
    በህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት) ምክትል ሊቀ-መንበር እና የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዝዳንት በአቶ ጌታቸው ረዳ የተጠራ “ህወሓትን የማዳን” የተባለ ስብሰባ በመቀለ ውስጥ መደረገ ጀመረ። በዚህ “ህወሓትን የማዳን” ሰብሰባ ላይ ወደ በፓርቲው ጠቅላላ ጉባኤ ላይ የማይሳተፉ እና ከኃላፊነታቸው መነሳታቸው የተገለጹ 17 የሚጠጉ የፓርቲው ማዕከላዊ ኮሚቴ አባላት እንዲሁም የቁጥጥር ኮሚሽን አባላት ተሳታፊ ናቸው።
    0 Comments 0 Shares
  • ስዊትዘርላንድ ሐይቆቿን ከጥይት ክምችት ለማጽዳት ሐሳብ ላመጣ ብዙ ሺህ ዶላር እሸልማለሁ አለች
    ስዊትዘርላንድ ሐይቆቿን ከጥይት ክምችት ለማጽዳት ሐሳብ ላመጣ ብዙ ሺህ ዶላር እሸልማለሁ አለች
    WWW.BBC.COM
    ስዊትዘርላንድ ከሐይቆቿ የጥይት ክምችት ለሚያወጣላት ከፍተኛ የዶላር ሽልማት ያዘጋጀችው ለምንድነው? - BBC News አማርኛ
    ስዊትዘርላንድ ሐይቆቿን ከጥይት ክምችት ለማጽዳት ሐሳብ ላመጣ ብዙ ሺህ ዶላር እሸልማለሁ አለች
    0 Comments 0 Shares
  • እስራኤል ሊባኖስ ላይ በሰነዘረችው የአየር ጥቃት 10 ሰዎች ሞቱ
    እስራኤል ሊባኖስ ላይ በሰነዘረችው የአየር ጥቃት 10 ሰዎች ሞቱ
    WWW.BBC.COM
    እስራኤል ሊባኖስ ላይ በሰነዘረችው የአየር ጥቃት 10 ሰዎች ተገደሉ - BBC News አማርኛ
    እስራኤል ሊባኖስ ላይ በሰነዘረችው የአየር ጥቃት 10 ሰዎች ሞቱ
    0 Comments 0 Shares
  • የህወሓት ምክትል ሊቀመንበር እና የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዝዳንት ጌታቸው ረዳ በድርጅቱ ሊቀመንበር የሚመራው ቡድን የጊዜያዊ አስተዳደሩን ሥልጣን ለመንጠቅ ሙከራ ሊያደርግ እንደሚችል ገለጹ። በብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ዕውቅና ያልተሰጠው እና እየተካሄደ ያለው የህወሓት ጉባኤ ክልሉን ወደ አልተፈለገ ችግር ሊያስገባ የሚችል ነው ያሉት አቶ ጌታቸው፣ የጉባኤው መሪዎች የጊዜያዊ አስተዳደሩን ሥልጣንን ለመንጠቅ ሊያሴሩ እንደሚችሉ ተናግረዋል።
    የህወሓት ምክትል ሊቀመንበር እና የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዝዳንት ጌታቸው ረዳ በድርጅቱ ሊቀመንበር የሚመራው ቡድን የጊዜያዊ አስተዳደሩን ሥልጣን ለመንጠቅ ሙከራ ሊያደርግ እንደሚችል ገለጹ። በብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ዕውቅና ያልተሰጠው እና እየተካሄደ ያለው የህወሓት ጉባኤ ክልሉን ወደ አልተፈለገ ችግር ሊያስገባ የሚችል ነው ያሉት አቶ ጌታቸው፣ የጉባኤው መሪዎች የጊዜያዊ አስተዳደሩን ሥልጣንን ለመንጠቅ ሊያሴሩ እንደሚችሉ ተናግረዋል።
    WWW.BBC.COM
    የጊዜያዊ አስተዳሩን ሥልጣን የመንጠቅ ሙከራ ሊኖር እንደሚችል አቶ ጌታቸው ተናገሩ - BBC News አማርኛ
    የህወሓት ምክትል ሊቀመንበር እና የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዝዳንት ጌታቸው ረዳ በድርጅቱ ሊቀመንበር የሚመራው ቡድን የጊዜያዊ አስተዳደሩን ሥልጣን ለመንጠቅ ሙከራ ሊያደርግ እንደሚችል ገለጹ። በብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ዕውቅና ያልተሰጠው እና እየተካሄደ ያለው የህወሓት ጉባኤ ክልሉን ወደ አልተፈለገ ችግር ሊያስገባ የሚችል ነው ያሉት አቶ ጌታቸው፣ የጉባኤው መሪዎች የጊዜያዊ አስተዳደሩን ሥልጣንን ለመንጠቅ ሊያሴሩ እንደሚችሉ ተናግረዋል።
    0 Comments 0 Shares