• The Aim of AU Agenda 2063 | My Africa @ArtsTvWorld
    The Aim of AU Agenda 2063 | My Africa @ArtsTvWorld
    0 Comments 0 Shares
  • Rediet Abebe(PHD): Pioneering AI for Equality | My Africa @ArtsTvWorld
    Rediet Abebe(PHD): Pioneering AI for Equality | My Africa @ArtsTvWorld
    0 Comments 0 Shares
  • አሸንዳ ለምን ይከበራል? | የኔ አፍሪካ @ArtsTvWorld
    አሸንዳ ለምን ይከበራል? | የኔ አፍሪካ @ArtsTvWorld
    0 Comments 0 Shares
  • " ስጋው የምንድን ነው " - የቻይና ባህላዊ ምግቦች በስካይ ላይት ሆቴል | ቅዳሜ ገበያ @ArtsTvWorld
    " ስጋው የምንድን ነው " - የቻይና ባህላዊ ምግቦች በስካይ ላይት ሆቴል | ቅዳሜ ገበያ @ArtsTvWorld
    0 Comments 0 Shares
  • በጉጉት ሲጠበቅ የነበረው የእንግሊዝ ፕሪምየር ሊግ ጅማሮ | አርትስ ስፖርት @ArtsTvWorld
    በጉጉት ሲጠበቅ የነበረው የእንግሊዝ ፕሪምየር ሊግ ጅማሮ | አርትስ ስፖርት @ArtsTvWorld
    0 Comments 0 Shares
  • የትግራይ ኃይሎች ክልሉን እያስተዳደረ ባለው ፓርቲ ውስጥ መከፋፈል ቢፈጠርም የትግራይ የፀጥታ ኃይሎች ገለልተኛ ሆነው እንዲቀጥሉ ጥሪ ቀረበ። ይህ ጥሪ የቀረበው በእነ አቶ ጌታቸው ረዳ የሚመራው ቡድን ለአንድ ቀን ያካሄደውን “ህወሓትን ማዳን” ያለውን ስብሰባ ካጠናቀቀ በኋላ ባወጣው የአቋም መግለጫ ነው።
    የትግራይ ኃይሎች ክልሉን እያስተዳደረ ባለው ፓርቲ ውስጥ መከፋፈል ቢፈጠርም የትግራይ የፀጥታ ኃይሎች ገለልተኛ ሆነው እንዲቀጥሉ ጥሪ ቀረበ። ይህ ጥሪ የቀረበው በእነ አቶ ጌታቸው ረዳ የሚመራው ቡድን ለአንድ ቀን ያካሄደውን “ህወሓትን ማዳን” ያለውን ስብሰባ ካጠናቀቀ በኋላ ባወጣው የአቋም መግለጫ ነው።
    WWW.BBC.COM
    በህወሓት መካከል ከተፈጠረው ክፍፍል የትግራይ ኃይሎች ገለልተኛ እንዲሆኑ ጥሪ ቀረበ - BBC News አማርኛ
    የትግራይ ኃይሎች ክልሉን እያስተዳደረ ባለው ፓርቲ ውስጥ መከፋፈል ቢፈጠርም የትግራይ የፀጥታ ኃይሎች ገለልተኛ ሆነው እንዲቀጥሉ ጥሪ ቀረበ። ይህ ጥሪ የቀረበው በእነ አቶ ጌታቸው ረዳ የሚመራው ቡድን ለአንድ ቀን ያካሄደውን “ህወሓትን ማዳን” ያለውን ስብሰባ ካጠናቀቀ በኋላ ባወጣው የአቋም መግለጫ ነው።
    0 Comments 0 Shares
  • ፓስፖርት ለማግኘት ወደ ኢሚግሬሽን እና ዜግነት አገልግሎት የሚያመሩ የትግራይ ተወላጆች “በተለየ መንገድ” እየተስተናገዱ እና ሌሎች ተገልጋዮች የማይጠቁትን መረጃዎች እየተጠየቁ መሆኑን ገለጹ።
    በጉዳዩ ላይ ሪፖርት ያወጣው “ቅድሚያ ለሰብአዊ መብቶች - ኢትዮጵያ” የተሰኘ የመብት ተሟጋች፤ የትግራይ ተወላጆች “የዜግነት እና እኩልነት መብት” መጣሱን አረጋግጫለሁ ብሏል። የኢሚግሬሽን እና ዜግነት አገልግሎት በበኩሉ የትግራይ ተወላጆች ላይ የሚፈጸም “አድልዎ የለም” ሲል ወቀሳውን አስተባብሏል።
    ፓስፖርት ለማግኘት ወደ ኢሚግሬሽን እና ዜግነት አገልግሎት የሚያመሩ የትግራይ ተወላጆች “በተለየ መንገድ” እየተስተናገዱ እና ሌሎች ተገልጋዮች የማይጠቁትን መረጃዎች እየተጠየቁ መሆኑን ገለጹ። በጉዳዩ ላይ ሪፖርት ያወጣው “ቅድሚያ ለሰብአዊ መብቶች - ኢትዮጵያ” የተሰኘ የመብት ተሟጋች፤ የትግራይ ተወላጆች “የዜግነት እና እኩልነት መብት” መጣሱን አረጋግጫለሁ ብሏል። የኢሚግሬሽን እና ዜግነት አገልግሎት በበኩሉ የትግራይ ተወላጆች ላይ የሚፈጸም “አድልዎ የለም” ሲል ወቀሳውን አስተባብሏል።
    WWW.BBC.COM
    “ቁጥር 7 ኢትዮጵያዊነት የሚበየንበት ክፍል ነው” – ፓስፖርት ለማግኘት የሚንገላቱ የትግራይ ተወላጆች - BBC News አማርኛ
    ፓስፖርት ለማግኘት ወደ ኢሚግሬሽን እና ዜግነት አገልግሎት የሚያመሩ የትግራይ ተወላጆች “በተለየ መንገድ” እየተስተናገዱ እና ሌሎች ተገልጋዮች የማይጠቁትን መረጃዎች እየተጠየቁ መሆኑን ገለጹ። በጉዳዩ ላይ ሪፖርት ያወጣው “ቅድሚያ ለሰብአዊ መብቶች - ኢትዮጵያ” የተሰኘ የመብት ተሟጋች፤ የትግራይ ተወላጆች “የዜግነት እና እኩልነት መብት” መጣሱን አረጋግጫለሁ ብሏል። የኢሚግሬሽን እና ዜግነት አገልግሎት በበኩሉ የትግራይ ተወላጆች ላይ የሚፈጸም “አድልዎ የለም” ሲል ወቀሳውን አስተባብሏል።
    0 Comments 0 Shares
  • የሶማሊያው ፕሬዝዳንት ሐሰን ሼክ ሞሐሙድ ኢትዮጵያ እና ሶማሊያ በቱርክ አንካራ ያደረጓቸው ንግግሮች ሳይሳኩ የቀሩት ኢትዮጵያ የሶማሊያን ሉዓላዊነት እና የግዛት አንድነት ባለማክበሯ ነው አሉ። ፕሬዝዳንቱ ቅዳሜ ነሐሴ 11/2016 ዓ.ም. በብሔራዊ የቴሌቪዥን ጣቢያ በተላለፈው ንግግራቸው፤ “ኢትዮጵያ ለሶማሊያን ሉዓላዊነት እውቅና በመከልከል ጸንታለች” ሲሉ ተደምጠዋል።
    የሶማሊያው ፕሬዝዳንት ሐሰን ሼክ ሞሐሙድ ኢትዮጵያ እና ሶማሊያ በቱርክ አንካራ ያደረጓቸው ንግግሮች ሳይሳኩ የቀሩት ኢትዮጵያ የሶማሊያን ሉዓላዊነት እና የግዛት አንድነት ባለማክበሯ ነው አሉ። ፕሬዝዳንቱ ቅዳሜ ነሐሴ 11/2016 ዓ.ም. በብሔራዊ የቴሌቪዥን ጣቢያ በተላለፈው ንግግራቸው፤ “ኢትዮጵያ ለሶማሊያን ሉዓላዊነት እውቅና በመከልከል ጸንታለች” ሲሉ ተደምጠዋል።
    WWW.BBC.COM
    የሶማሊያው ፕሬዝዳንት የቱርኩ ንግግር የከሸፈው ኢትዮጵያ “የአገራቸውን ሉዓላዊነት ባለማክበሯ ነው” አሉ - BBC News አማርኛ
    የሶማሊያው ፕሬዝዳንት ሐሰን ሼክ ሞሐሙድ ኢትዮጵያ እና ሶማሊያ በቱርክ አንካራ ያደረጓቸው ንግግሮች ሳይሳኩ የቀሩት ኢትዮጵያ የሶማሊያን ሉዓላዊነት እና የግዛት አንድነት ባለማክበሯ ነው አሉ። ፕሬዝዳንቱ ቅዳሜ ነሐሴ 11/2016 ዓ.ም. በብሔራዊ የቴሌቪዥን ጣቢያ በተላለፈው ንግግራቸው፤ “ኢትዮጵያ ለሶማሊያን ሉዓላዊነት እውቅና በመከልከል ጸንታለች” ሲሉ ተደምጠዋል።
    0 Comments 0 Shares